Dataset Viewer
Auto-converted to Parquet Duplicate
image
imagewidth (px)
224
224
caption
stringlengths
1
373
title
stringlengths
6
116
content
stringlengths
1
23.2k
news_source
stringclasses
3 values
language
stringclasses
1 value
ደብረ ጽዮን በጠቅላላ ጉባኤው መክፈቻ ላይ
“ህወሓት ከፈረሰ የፕሪቶሪያው ስምምነት አይኖርም” ደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል
የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ሊቀ መንበር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል (ዶ/ር) “ህወሓት ከፈረሰ የፕሪቶሪያው ስምምነት አይኖርም” ሲሉ ተናግሩ። ደብረጺዮን ይህን ያሉት በድርጅቱ ውስጥ ከፍፍል በፈጠረው እና እያነጋገረ ባለው የፓርቲው 14ኛ ጉባኤ ላይ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር ነው። የፓርቲው ሊቀ መንበር ማክሰኞ ነሐሴ 7/2016 ዓ.ም. “ህወሓትን ሕጋዊ ሰውነት መከልከል ማለት ውሉን ማፍረስ ነው” ካሉ በኋላ ፓርቲው የሚፈርስ ከሆነ “የትግራይን ሕዝብ ለበላተኛ አሳልፎ መስጠት ነው” ሲሉም ተደምጠዋል። በፌደራል መንግሥት እና በትግራይ ኃይሎች መካከል ለሁለት ዓመታት የተካሄደው የሰሜን ኢትዮጵያ የእርስ በርስ ጦርነት የፌደራሉ መንግሥት እና ህወሓት ፕሪቶሪያ ላይ የደረሱትን ሰምምነት ተከትሎ መቋጨቱ ይታወሳል። ደብረጽዮን ህወሓትን ማፈርስ የፕሪቶሪያን ስምምነት ማጥፋት ነው ይበሉ እንጂ፤ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ግን ህወሓት ይህን ጉባኤ ማደረጉ “በተጨባጭ ተግባር የፕሪቶሪያውን ስምምነት ደምስሶታል” ብለዋል። ህወሓት ባለፉት ወራት የፕሪቶሪያን ሰምምነት ሲሸራርፍ ቆይቷል ያሉት ለገሰ ቱሉ፤ “የትግራይ ሕዝብ ያገኘውን አንጻራዊ ሰላም እንደመንጠቅ ይቆጠራል። አንዴ፣ ሁለቴ፣ መሳሳት ያለንና የነበረ ነው። በተመሳሳይ መንገድ ተመሳሳይ ስህተት ሶስቴ መፈጸም ግን የመጨረሻው የጥፋት መንገድ ነው። ለዚህ ደግሞ ብቻኛው ተጠያቂ እራሱ ይሆናል” ሲሉ በማሕበራዊ ሚዲያቸው ጠንከር ያለ አስተያየታቸውን አስፍረዋል። በኢትዮጵያ የፖለቲካ ውስጥ ላለፉት አምስት አስርት ዓመታት ጉልህ ሚና ሲጫወት በቆየው ህወሓት አመራሮች ውስጥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ጠንከር ያለ ክፍፍል ተፈጥሯል። በአመራሮች መካከል ልዩነት ከፈጠሩ ጉዳዮች መካከል የፓርቲው ዳግም ምዝገባ እና አሁን እየተካሄደ ያለው ጉባኤ ነው። End of ብዙ የተነበቡ በእነ ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል እና ፈትለወርቅ ገ/እግዚአብሔር የሚመራው ቡድን የሰሜን ኢትዮጵያውን ጦርነት ተከትሎ የተሰረዘው የፓርቲው ሕጋዊ እውቅና እንዲመለስለት እና ከማክሰኞ ነሐሴ 7/2016 ዓ.ም. ጀምሮ የፓርቲውን 14ተኛ ድርጅታዊ ጉባኤ እንዲደረግ አድርጓል። በሌላ በኩል የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ እና ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሕይወት ያሉበት ቡድን፤ በአሁኑ ወቅት ድርጅታዊ ጉባኤው እንዲካሄድ ፍላጎት የላቸውም። ፓርቲው፤ ሕጋዊ እውቅናው እንዲመለስለት ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ካቀረበው ጥያቄ ጋር የቀረቡ ሰነዶች ሕጋዊነት ላይም ጥያቄ ያነሳሉ። የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት የሚመረጡበት ይህ ጉባኤ የሚካሄድ ከሆነ፤ የህወሓት ምክትል ሊቀ መንበር የሆኑት አቶ ጌታቸው ረዳ ከፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት ሊገለሉ ይችላሉ የሚል ግምትም አለ። የክልሉ ጊዜያዊ ፕሬዝዳንት ቢቃወሙትም እነ ደብረጽዮን ጉባኤውን ከትናንት ጀምሮ በትግራይ መዲና መቀለ ማድረግ ጀምሯል። በጉባኤው መክፈቻ ላይ የፓርቲው ሊቀ መንበር ደብረጽዮን ገ/ሚካኤል ባደረጉት ንግግር “ባለፉት 49ኛ ዓመታት ካካሄድናቸው 13 መደበኛ እና 1 አስቸኳይ ጉባኤ ይህ ጉባኤ በዓይነቱ እና በባህሪው የተለየ ነው” ብለዋል። ሊቀመንበሩ ይህ ጉባኤ የተጠራው ከስደስት ዓመታት በኋላ መሆኑን አስታውሰው፤ የጦርነት መዘዝ የትግራይን ሕዝብ የተለያየ ችግር ውስጥ ባስገባበት ወቅት እየተካሄደ ከመሆኑ በተጨማሪ “ፓርቲው በከባድ የውስጥ ቀውስ በተወጠረበት ጊዜ እየተካሄደ ያለ” ነው ብለዋል። ጨምረውም “በዋናነት በፓርቲያችን ያለፉ 50 ዓመታት ታሪክ ውስጥ ታይቶ የማያውቅ፤ ባለፉት 6 ዓመታት ፓርቲያችንን ሲመራ በቆየ ማዕከላዊ ኮሚቴ ውስጥ የታየ መበስበስ ፓርቲውን አፍርሶ ሕዝብ እንዲበተን የሚያደርግ ሁኔታን በባሰበት ወቅት ነው እየተካሄደ ያለ ጉባኤ ነው።” ደብረጽዮን (ዶ/ር) የፓርቲው ሕጋዊ እውቅና እንደማይመለስ እና ጉባኤ እንዳይካሄድ የሚያደናቅፍ “በውስጣችን የተፈለፈለ የጥፋት አንጃ/ቡድን የሚያካሄደው እንቅስቃሴ የፓርቲውን ሁኔታ ወደካፋ ደረጃ እንዳሸጋገረው” ተናግረው “ጉባኤ ማካሄድ ብቸኛ መፍትሄ” ነው ሲሉ ተናግረዋል። የጉባኤውን መካሄድ በመቃወም በርካታ የፓርቲው አመራሮች ከሂደቱ እራሳቸውን ያገለሉ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ደግሞ ሰኞ ዕለት ለህወሓት በጻፈው ጉባኤው የሚጠበቀውን ሕጋዊ ሂደት የተከተለ ባለመሆኑ ተቀባይነት የለውም ብሏል።
BBC
amh
የአገሪቱ የገንዘብ ሚኒስትር ሞሐመድ አል ጃዳን
ሳዑዲ አረቢያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋራ የ533 ሚሊዮን ዶላር ስምምነት ልትፈራረም ነው
የሳዑዲ አረቢያ የልማት ፈንድ፣ ከአፍሪካ ሀገራት ጋራ የ533ሚሊዮን ዶላር ስምምነት እንደሚፈራረም፣ የአገሪቱ የገንዘብ ሚኒስትር ሞሐመድ አል ጃዳን፣ ሪያድ ላይ እየተካሔደ ባለው፣ የሳዑዲ አረቢያ እና የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮንፈረንስ ላይ ይፋ አድርገዋል።ሚኒስትሩ አያይዘውም፣ ጋና እና ሌሎችም ሀገራት ያሉባቸውን ዕዳዎች አስመልክቶ፣ ከአጋሮቻቸው ጋራ እየሠሩ እንደኾነ ገልጸዋል።700ቢሊዮን ዶላር የያዘው የአገሪቱ የልማት ፈንድ፣ በአፍሪካ ለውጥ የሚያመጣ ሙዓለ ነዋይ እንደሚያፈስ፣ የሳዑዲ የሙዓለ ነዋይ ሚኒስትር ኪአሊድ አል ፋሊህ፣ በኮንፈረንሱ ላይ አስታውቀዋል።የአገሪቱ የኃይል ሚኒስትር ልዑል አብደላዚዝ ቢን ሳልማን፣ የኃይል ትብብርን የተመለከቱ ቅድመ ስምምነቶችን፥ ከናይጄሪያ፣ ከሴኔጋል፣ ከቻድ እና ከኢትዮጵያ ጋራ በኮንፈረንሱ ላይ እንደተፈራረሙም ታውቋል።ለሆስፒታል እና የግድብ ግንባታ የሚውል የ158ሚሊዮን ዶላር ስምምነት፣ ከሳዑዲ የልማት ፈንድ ጋራ መፈራረማቸውን፣ የሞዛምቢኩ የገንዘብ ሚኒስቴር ማስታወቁን ሮይተርስ ዘግቧል።የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈ ወርቂ፣ በሪያዱ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፉ እንደሚገኙ ታውቋል። የሳዑዲ አረቢያ የልማት ፈንድ፣ ከአፍሪካ ሀገራት ጋራ የ533ሚሊዮን ዶላር ስምምነት እንደሚፈራረም፣ የአገሪቱ የገንዘብ ሚኒስትር ሞሐመድ አል ጃዳን፣ ሪያድ ላይ እየተካሔደ ባለው፣ የሳዑዲ አረቢያ እና የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮንፈረንስ ላይ ይፋ አድርገዋል። ሚኒስትሩ አያይዘውም፣ ጋና እና ሌሎችም ሀገራት ያሉባቸውን ዕዳዎች አስመልክቶ፣ ከአጋሮቻቸው ጋራ እየሠሩ እንደኾነ ገልጸዋል። 700ቢሊዮን ዶላር የያዘው የአገሪቱ የልማት ፈንድ፣ በአፍሪካ ለውጥ የሚያመጣ ሙዓለ ነዋይ እንደሚያፈስ፣ የሳዑዲ የሙዓለ ነዋይ ሚኒስትር ኪአሊድ አል ፋሊህ፣ በኮንፈረንሱ ላይ አስታውቀዋል። የአገሪቱ የኃይል ሚኒስትር ልዑል አብደላዚዝ ቢን ሳልማን፣ የኃይል ትብብርን የተመለከቱ ቅድመ ስምምነቶችን፥ ከናይጄሪያ፣ ከሴኔጋል፣ ከቻድ እና ከኢትዮጵያ ጋራ በኮንፈረንሱ ላይ እንደተፈራረሙም ታውቋል። ለሆስፒታል እና የግድብ ግንባታ የሚውል የ158ሚሊዮን ዶላር ስምምነት፣ ከሳዑዲ የልማት ፈንድ ጋራ መፈራረማቸውን፣ የሞዛምቢኩ የገንዘብ ሚኒስቴር ማስታወቁን ሮይተርስ ዘግቧል። የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳይያስ አፈ ወርቂ፣ በሪያዱ ኮንፈረንስ ላይ እየተሳተፉ እንደሚገኙ ታውቋል። መድረክ / ፎረም
VOA
amh
አምነስቲ ኢንተርናሽናል ሎጎ
ደቡብ ሱዳን የጦር ወጀል ችሎት በአስቸኳይ እንድታቋቁም ተጠየቀ
የአፍሪካ ኅብረት ለረጅም ግዜ ሲጠበቅ የነበረውንና በደቡብ ሱዳን ሊቋቋም የታሰበውን የጦር ወጀል ፍ/ቤት ለመምሥረት ተግቶ እንዲሰራ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ዛሬ ረቡዕ ጥሪ አድርጓል።ችሎቱ በአገሪቱ ለአምስት ዓመታት በተካሄደው ደም አፋሳሽ ጦርነት ወቅት ተፈጸመዋል የተባሉ አሰቃቂ ድርጊቶችን ለመመልከት የታሰበ ነው።በአፍሪካ ኅብረት መሪነት ሊመሠረት ስለታሰበው የጦር ችሎት መጀመሪያ ሥምምነት ተደርሶ የነበረው በእአአ 2015 በተፈረመው የሠላም ሥምምነት ወቅት ሲሆን፣ በኋላም እንደገና በ2018 በነበረው የሠላም ውይይት ላይም ሥምምነት ላይ ተደርሶ ነበር። ሆኖም ግን እስከ አሁን ተግባራዊ ሳይደረግ ቀርቷል።የመንግሥትና የአማጺያን ወታደሮች በቡድን በመድፈር፣ የዘር ጭፍጨፋ፣ እንዲሁም ሕጻናትን ለወታደርነት በመመልመልና ሌሎች ዘግናኝ ድርጊቶችን በመፈጸም ይወነጀላሉ። በዓለም “ወጣቷ” ተብላ በምትገለጸው አገር በተካሄደው ጦርነት 400ሺህ ሰዎች አልቀዋል።ኤኤፍፒ የዜና ወኪል የአምንስቲን መግለጫ ጠቅሶ እንደዘገበው፣ በሲቪል ማኅበረሰብና በእምነት ተቋማት የተመሠረትውና ‘የደቡብ ሱዳን የሽግግር ፍትህ ቡድን’ የተሰኘው ተቋም “የአፍሪካ ኅብረት ለአንድ ፍ/ቤት ሥልጣን ሰጥቶ በአህጉሪቱ የተፈጸመውን አስከፊ ወንጀል እንዲመረምር ማድረግ አለበት ሲሉ አሳስቧል።ደቡብ ሱዳን ከሱዳን ተለይታ አገር በሆነች ሁለት ዓመት ውስጥ ፕሬዚዳንቷ ሳልቫ ኪር ምክትላቸው የሆኑት ሪክ ማቻር የመንግሥት ግልበጣ አሲረውብኛል ብለው ከከሰሱ በኋላ አገሪቱ ወደ ከባድ ጦርነት ውስጥ ገብታለች።ጦርነቱ በተለይ የብሔር ቅርጽ በመያዙ፣ በማቻር ኑወር ማኅበረሰብና በሳልቫ ኪር ዲንካ ጎሳ መካከል ጨካኝ የሆነ የዘር ግጭት ተከስቷል።የተመድ መርማሪዎች የዘር ማጽዳት ሳይካሄድ አይቀርም ብለው በማስጠንቀቅ፣ አስገድዶ መድፈርና ረሃብ እንደ ጦር መሳሪያ ጥቅም ላይ ውለዋል፣ ሲቪሎችም በጅምላ ተገድለዋል ሲሉ አክለዋል።ከሁለት ዓመት በፊት የሠላም ሥምምነት እንደገና ሲፈረም፣ ሳልቫ ኪር ሥልጣንን የሚያጋራ መንግስት ለመመሥረትና በአፍሪካ ኅብረት በሚቋቋም ፍ/ቤት አስከፊ የተባሉትን ወንጀሎች ለመዳኝት ተስማምተው ነበር።መንግሥታቸው ግን እንዲህ ዓይነቱን ሂደት በማደናቀፍና ተጠርጣሪዎችን ለፍርድ የማቅረቡን ሥራ በማስተጓጎል በመከሰስ ላይ ይገኛል። የአፍሪካ ኅብረት ለረጅም ግዜ ሲጠበቅ የነበረውንና በደቡብ ሱዳን ሊቋቋም የታሰበውን የጦር ወጀል ፍ/ቤት ለመምሥረት ተግቶ እንዲሰራ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ዛሬ ረቡዕ ጥሪ አድርጓል። ችሎቱ በአገሪቱ ለአምስት ዓመታት በተካሄደው ደም አፋሳሽ ጦርነት ወቅት ተፈጸመዋል የተባሉ አሰቃቂ ድርጊቶችን ለመመልከት የታሰበ ነው። በአፍሪካ ኅብረት መሪነት ሊመሠረት ስለታሰበው የጦር ችሎት መጀመሪያ ሥምምነት ተደርሶ የነበረው በእአአ 2015 በተፈረመው የሠላም ሥምምነት ወቅት ሲሆን፣ በኋላም እንደገና በ2018 በነበረው የሠላም ውይይት ላይም ሥምምነት ላይ ተደርሶ ነበር። ሆኖም ግን እስከ አሁን ተግባራዊ ሳይደረግ ቀርቷል። የመንግሥትና የአማጺያን ወታደሮች በቡድን በመድፈር፣ የዘር ጭፍጨፋ፣ እንዲሁም ሕጻናትን ለወታደርነት በመመልመልና ሌሎች ዘግናኝ ድርጊቶችን በመፈጸም ይወነጀላሉ። በዓለም “ወጣቷ” ተብላ በምትገለጸው አገር በተካሄደው ጦርነት 400ሺህ ሰዎች አልቀዋል። ኤኤፍፒ የዜና ወኪል የአምንስቲን መግለጫ ጠቅሶ እንደዘገበው፣ በሲቪል ማኅበረሰብና በእምነት ተቋማት የተመሠረትውና ‘የደቡብ ሱዳን የሽግግር ፍትህ ቡድን’ የተሰኘው ተቋም “የአፍሪካ ኅብረት ለአንድ ፍ/ቤት ሥልጣን ሰጥቶ በአህጉሪቱ የተፈጸመውን አስከፊ ወንጀል እንዲመረምር ማድረግ አለበት ሲሉ አሳስቧል። ደቡብ ሱዳን ከሱዳን ተለይታ አገር በሆነች ሁለት ዓመት ውስጥ ፕሬዚዳንቷ ሳልቫ ኪር ምክትላቸው የሆኑት ሪክ ማቻር የመንግሥት ግልበጣ አሲረውብኛል ብለው ከከሰሱ በኋላ አገሪቱ ወደ ከባድ ጦርነት ውስጥ ገብታለች። ጦርነቱ በተለይ የብሔር ቅርጽ በመያዙ፣ በማቻር ኑወር ማኅበረሰብና በሳልቫ ኪር ዲንካ ጎሳ መካከል ጨካኝ የሆነ የዘር ግጭት ተከስቷል። የተመድ መርማሪዎች የዘር ማጽዳት ሳይካሄድ አይቀርም ብለው በማስጠንቀቅ፣ አስገድዶ መድፈርና ረሃብ እንደ ጦር መሳሪያ ጥቅም ላይ ውለዋል፣ ሲቪሎችም በጅምላ ተገድለዋል ሲሉ አክለዋል። ከሁለት ዓመት በፊት የሠላም ሥምምነት እንደገና ሲፈረም፣ ሳልቫ ኪር ሥልጣንን የሚያጋራ መንግስት ለመመሥረትና በአፍሪካ ኅብረት በሚቋቋም ፍ/ቤት አስከፊ የተባሉትን ወንጀሎች ለመዳኝት ተስማምተው ነበር። መንግሥታቸው ግን እንዲህ ዓይነቱን ሂደት በማደናቀፍና ተጠርጣሪዎችን ለፍርድ የማቅረቡን ሥራ በማስተጓጎል በመከሰስ ላይ ይገኛል።
VOA
amh
የሞድርና ክትባት
ሞደርና ፍይዘርና ባዮንቴክን ከሰሰ
የኮቪድ-19 መድሃኒት አምራች የሆነው ሞደርና ተፎካካሪው በሆኑት ፋይዘር እና የጀርመን መድሃኒት አምራች የሆነውን ባዮንቴክ ላይ “ቴክኖሎጂዬን ኮርጀው የራሳቸውን መድሃኒት ለመስራት ተጠቅመዋል” በሚል ክስ መስርቷል።በአሶስዬትድ ፕረስ ዘገባ መሰረት ሞደርና ዛሬ እንዳስታውቀው የፋይዘርና የባዮንቴክ የኮቪድ-19 ክትባቶች የተሰሩበት መንገድ፣ ከዓመታት በፊት ያስመዘገበው የፈጠራ ባለቤትነትን የሚጋፋ ነው።ሞደርና ክሱን በአሜሪካ ፌዴራል ፍ/ቤትና እና በጀርመን በሚገኝ ፍ/ቤት አስገብቷል።የፋይዘር ቃል አቀባይ “የክሱ ቅጂ አልደረሰንም” በሚል አስተያየት ከመስጠት መቆጠባቸውን የኤፒ ዘገባ አመልክቷል።ሞደርናም ሆን ፋይዘር፤ ሰዎች የኮሮና በሽታን እንዲከላከሉ የሚያስችላቸውን ክትባቶች የሚሰሩት ኤምአርኤንኤ የተሰኘውን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ነው።የሞደርና ዋና ሥራ አስፈጻሚ የሆኑት ስቴፋን ቦንሴል በጽሁፍ በተዘጋጀ መግለጫቸው እንዳሉት፣ ቴክኖሎጂውን በመጀመሪያ የፈጠረው ሞደርና መሆኑንና፣ ለዚህም በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር እንዳወጣበት ተናግረዋል። የኮቪድ-19 መድሃኒት አምራች የሆነው ሞደርና ተፎካካሪው በሆኑት ፋይዘር እና የጀርመን መድሃኒት አምራች የሆነውን ባዮንቴክ ላይ “ቴክኖሎጂዬን ኮርጀው የራሳቸውን መድሃኒት ለመስራት ተጠቅመዋል” በሚል ክስ መስርቷል። በአሶስዬትድ ፕረስ ዘገባ መሰረት ሞደርና ዛሬ እንዳስታውቀው የፋይዘርና የባዮንቴክ የኮቪድ-19 ክትባቶች የተሰሩበት መንገድ፣ ከዓመታት በፊት ያስመዘገበው የፈጠራ ባለቤትነትን የሚጋፋ ነው። ሞደርና ክሱን በአሜሪካ ፌዴራል ፍ/ቤትና እና በጀርመን በሚገኝ ፍ/ቤት አስገብቷል። የፋይዘር ቃል አቀባይ “የክሱ ቅጂ አልደረሰንም” በሚል አስተያየት ከመስጠት መቆጠባቸውን የኤፒ ዘገባ አመልክቷል። ሞደርናም ሆን ፋይዘር፤ ሰዎች የኮሮና በሽታን እንዲከላከሉ የሚያስችላቸውን ክትባቶች የሚሰሩት ኤምአርኤንኤ የተሰኘውን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ነው። የሞደርና ዋና ሥራ አስፈጻሚ የሆኑት ስቴፋን ቦንሴል በጽሁፍ በተዘጋጀ መግለጫቸው እንዳሉት፣ ቴክኖሎጂውን በመጀመሪያ የፈጠረው ሞደርና መሆኑንና፣ ለዚህም በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር እንዳወጣበት ተናግረዋል።
VOA
amh
የአውሮፓ ኮሚሽን በኤል ኒኞ ምክኒያት ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ €122.5 ሚልዮን እንደሚሰጥ ይፋ አደረገ
የአውሮፓ ኮሚሽን በኤል ኒኞ ምክኒያት ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ €122.5 ሚልዮን እንደሚሰጥ ይፋ አደረገ
የአውሮፓ ኮሚሽን በኤል ኒኞ ምክኒያት ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ የሚሆን የ €122.5 ሚልዮን እንደሚሰጥ ይፋ አደረገ። ድጋፉ በዚሁ ድርቅ ምክኒያት የአስቸኳ ጊዜ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸውን ዜጎች ፍላጎት ለማሟላት የሚውል መሆኑን ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። የአውሮፓ ኮሚሽን በኤል ኒኞ ምክኒያት ለተከሰተው ድርቅ ምላሽ የሚሆን የ €122.5 ሚልዮን እንደሚሰጥ ይፋ አደረገ። ድጋፉ በዚሁ ድርቅ ምክኒያት የአስቸኳ ጊዜ የምግብ እርዳታ የሚያስፈልጋቸውን ዜጎች ፍላጎት ለማሟላት የሚውል መሆኑን ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
VOA
amh
ግቤ ሦስት
ጊቤ ሦስት
ጊቤ ሦስት ኃይል ማመንጫ በትልቅነቱ አሁን ግንባታ ላይ ካለው ኅዳሴ ግድብ ቀጥሎ ሁለተኛ ነው።
VOA
amh
ፎቶ ፋይል
በዩናይትድ ስቴትስና በታሊባን መካከል ኳታር የሚካሄደው የሰላም ንግግር
ዋሺንግተን ዲሲ —በአፍጋኒስታን ለ17 ዓመታት የዘለቀውን ጦርነት በፖለቲካ ድርድር ለማብቃት በዩናይትድ ስቴትስና ባታሊባን መካከል ኳታር ውስጥ የሚካሄደው የሰላም ንግግር መቀጠል ትልቅ ተስፋ አሳድሯል።ንግግሩ ባሳለፍነው ሰኞ ሲጀመር የዩናይትድ ስቴትሱን ልዑካን ቡድን የመሩት የዋሺንግተኑ ልዩ ተወካይ ዛልሜ ኻሊዛድ ናቸው።የፓኪስታንና ካታር ልዑካንም በመክፈቻው ተገኝተዋል።የሰላም ንግግሩ ዛሬ ለአራተኛ ቀን የቀጠለ ሲሆን ወገኖቹን ብዙ ባለያዩ ሁለት ጉዳዮች ላይ እድገት መታየቱን በጣም ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።ታሊባን ንግግሩ እንደተጀመረ ቀድሞ ያቀረበው ጥያቄ፣ የዩናይትድ ስቴትስና በኔቶ የሚመራው ወታደራዊ ጥምረት ከአፍጋኒስታን ጠቅልሎ የሚወጣበት የጊዜ ሰሌዳ እንዲሰጠው ነው። ያ ከሆነ የአፍጋኒስታን ምድር አሜሪካንንም ሆነ ሌሎች ሃገሮች ለማስፈራራት መጠቀሚያ እንደማይውል ታሊባን ማረጋገጫ እሰጣለሁ ብሏል።የአፍጋኒስታን ነውጠኛው የታሊባን ቡድን የፖለቲካ ጽሕፈት ቤት የሚገኘው በዶሃ መሆኑ ይታወቃል። በአፍጋኒስታን ለ17 ዓመታት የዘለቀውን ጦርነት በፖለቲካ ድርድር ለማብቃት በዩናይትድ ስቴትስና ባታሊባን መካከል ኳታር ውስጥ የሚካሄደው የሰላም ንግግር መቀጠል ትልቅ ተስፋ አሳድሯል። ንግግሩ ባሳለፍነው ሰኞ ሲጀመር የዩናይትድ ስቴትሱን ልዑካን ቡድን የመሩት የዋሺንግተኑ ልዩ ተወካይ ዛልሜ ኻሊዛድ ናቸው። የፓኪስታንና ካታር ልዑካንም በመክፈቻው ተገኝተዋል። የሰላም ንግግሩ ዛሬ ለአራተኛ ቀን የቀጠለ ሲሆን ወገኖቹን ብዙ ባለያዩ ሁለት ጉዳዮች ላይ እድገት መታየቱን በጣም ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። ታሊባን ንግግሩ እንደተጀመረ ቀድሞ ያቀረበው ጥያቄ፣ የዩናይትድ ስቴትስና በኔቶ የሚመራው ወታደራዊ ጥምረት ከአፍጋኒስታን ጠቅልሎ የሚወጣበት የጊዜ ሰሌዳ እንዲሰጠው ነው። ያ ከሆነ የአፍጋኒስታን ምድር አሜሪካንንም ሆነ ሌሎች ሃገሮች ለማስፈራራት መጠቀሚያ እንደማይውል ታሊባን ማረጋገጫ እሰጣለሁ ብሏል። የአፍጋኒስታን ነውጠኛው የታሊባን ቡድን የፖለቲካ ጽሕፈት ቤት የሚገኘው በዶሃ መሆኑ ይታወቃል። የፌስቡክ አስተያየት መስጫ
VOA
amh
ፈረንሣይ ከተማ ሳን ደኒ (Saint-Denis) ውስጥ የተካሄደ ፀረ-ሽብር ዘመቻ
ፈረንሣይ ከተማ ሳን ደኒ (Saint-Denis) ውስጥ የተካሄደ ፀረ-ሽብር ዘመቻ
በአንዲት የሰሜናዊ ፈረንሣይ ከተማ ውስጥ በተካሄደ ፀረ-ሽብር ዘመቻ ቢያንስ ሁለት ሰው ተገድሎ ሰባት ሰዎች በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ ተደርጓል፡፡ባለፈው ዓርብ ምሽት ዋና ከተማዪቱ ፓሪስ ላይ የተጣለው አደጋ ዋና አቀናባሪና መሪ ነው የተባለው አብደልሃሚድ አቡድ ዕጣ ፈንታ ግን ምን እንደሆነ አልታወቀም፡፡
VOA
amh
በኢስታንቡል ከደረሰው ፍንዳታ በኋላ ሰዎች አካባቢውን ለቀው ሲወጡ
ቢስታንቡል ፍንዳታ አራት ሰዎች ሞቱ
በኢስታንቡል፣ ቱርክ ሰዎች በብዛት በሚያዘውትሩት አውራጎዳና ላይ በደረሰ ፍንዳታ አራት ሰዎች ሲሞቱ፣ 38 ደግሞ ቆስለዋል።የፍንዳታው ምክንያት ወዲያውኑ አልታወቀም።አሶስዬትድ ፕረስ የቱርክ መንግስታዊ የዜና ወኪል የሆነውን አናዶሉ ጠቅሶ እንደዘገበው፣ አራት አቃቢያነ ህጎች ፍንዳታውን እንዲመረምሩ ተመድበዋል።በመረጃ መረብ የተለቀቀና የፍንዳታው መሆኑ የተነገረ ቪዲዮ፣ ከከባድ ፍንዳታ ጋር እሳት ሲቀጣጠልና ሰዎች ራሳቸው ለማዳን ሲራኮቱ አሳይቷል።የቱርክ የመገናኛ ብዙሃን ጠባቂ የሆነው ተቋም፣ ፍንዳታውን በተመለከተ ግዜያዊ እግዳ በመጣሉ፣ ማሠራጫ ጣቢያዎች የፍንዳታውንም ሆነ ከፍንዳታው በኋላ ያሉ ሁኔታዎችን በቴሌቭዥን እንዳይሳዩ ተከልክለዋል።የኢስታምቡሉ አግረ ገዢ አሊ የርሊካይ የሟቾቹንና የተጎጂዎቹን ቁጥር በተመለከተ በትዊተራቸው አስታውቀዋል። በኢስታንቡል፣ ቱርክ ሰዎች በብዛት በሚያዘውትሩት አውራጎዳና ላይ በደረሰ ፍንዳታ አራት ሰዎች ሲሞቱ፣ 38 ደግሞ ቆስለዋል። የፍንዳታው ምክንያት ወዲያውኑ አልታወቀም። አሶስዬትድ ፕረስ የቱርክ መንግስታዊ የዜና ወኪል የሆነውን አናዶሉ ጠቅሶ እንደዘገበው፣ አራት አቃቢያነ ህጎች ፍንዳታውን እንዲመረምሩ ተመድበዋል። በመረጃ መረብ የተለቀቀና የፍንዳታው መሆኑ የተነገረ ቪዲዮ፣ ከከባድ ፍንዳታ ጋር እሳት ሲቀጣጠልና ሰዎች ራሳቸው ለማዳን ሲራኮቱ አሳይቷል። የቱርክ የመገናኛ ብዙሃን ጠባቂ የሆነው ተቋም፣ ፍንዳታውን በተመለከተ ግዜያዊ እግዳ በመጣሉ፣ ማሠራጫ ጣቢያዎች የፍንዳታውንም ሆነ ከፍንዳታው በኋላ ያሉ ሁኔታዎችን በቴሌቭዥን እንዳይሳዩ ተከልክለዋል። የኢስታምቡሉ አግረ ገዢ አሊ የርሊካይ የሟቾቹንና የተጎጂዎቹን ቁጥር በተመለከተ በትዊተራቸው አስታውቀዋል።
VOA
amh
A large flag hangs from the ceiling as people vote at the San Francisco Columbarium & Funeral Home in San Francisco, Nov. 5, 2024.
በአሜሪካ የምርጫ ጣቢያዎች በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ይዘጋሉ
በኢንዲያና እና ኬንተኪ የሚገኙ የተወሰኑ የምርጫ ጣቢያዎች በምሥራቅ የሃገሪቱ አቆጣጠር ከምሽቱ 6 ሰዓት ቀድመው ከተዘጉት ውስጥ ሲሆኑ፤ የተቀሩት ደግሞ ከምሽቱ 7 ሰዓት ተዘግተዋል።25 የሚሆኑ ግዛቶች ደግሞ ከምሽቱ 8 ሰዓት እንደሚዘጉ ይጠበቃል።በአላስካ ግዛት የሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ደግሞ ከእኩለ ሌሊት በኋላ 1 ሰዓት ላይ ይዘጋሉ።በበርካታዎቹ ግዛቶች የምርጫውን ውጤት ለማወቅ ሰዓታት፣ ምናልባትም ቀናት ሊወስድ ይችላል።ሃሰተኛ የቦምብ ጥቃት ዛቻዎች በሚሺጋን፣ ውስከንስን፣ እና ጆርጂያ መሰማታቸውን የፌዴራል ምርመራ ቢሮ ያስታወቀ ሲሆን፣ የአብዛኛዎቹ ዛቻዎች መነሻ ከሩሲያ የተላኩ ኢሜይሎች መሆናቸውንም ቢሮው ገልጿል። በጆርጂያ የሚገኙ ቢያንስ ሁለት ጣቢያዎች ዛቻውን ተከትሎ ሰዎች ለቀው እንዲወጡ ተደርጓል። የግዛቲቱ ዋና ፀሃፊ ሩሲያ ጣልቃ ገብታለች ሲሉ ከሰዋል። በኢንዲያና እና ኬንተኪ የሚገኙ የተወሰኑ የምርጫ ጣቢያዎች በምሥራቅ የሃገሪቱ አቆጣጠር ከምሽቱ 6 ሰዓት ቀድመው ከተዘጉት ውስጥ ሲሆኑ፤ የተቀሩት ደግሞ ከምሽቱ 7 ሰዓት ተዘግተዋል። 25 የሚሆኑ ግዛቶች ደግሞ ከምሽቱ 8 ሰዓት እንደሚዘጉ ይጠበቃል። በአላስካ ግዛት የሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች ደግሞ ከእኩለ ሌሊት በኋላ 1 ሰዓት ላይ ይዘጋሉ። በበርካታዎቹ ግዛቶች የምርጫውን ውጤት ለማወቅ ሰዓታት፣ ምናልባትም ቀናት ሊወስድ ይችላል። ሃሰተኛ የቦምብ ጥቃት ዛቻዎች በሚሺጋን፣ ውስከንስን፣ እና ጆርጂያ መሰማታቸውን የፌዴራል ምርመራ ቢሮ ያስታወቀ ሲሆን፣ የአብዛኛዎቹ ዛቻዎች መነሻ ከሩሲያ የተላኩ ኢሜይሎች መሆናቸውንም ቢሮው ገልጿል። በጆርጂያ የሚገኙ ቢያንስ ሁለት ጣቢያዎች ዛቻውን ተከትሎ ሰዎች ለቀው እንዲወጡ ተደርጓል። የግዛቲቱ ዋና ፀሃፊ ሩሲያ ጣልቃ ገብታለች ሲሉ ከሰዋል። መድረክ / ፎረም
VOA
amh
የሐዋሳ ከተማው ኤፍሬም አሻሞና የወልቂጤው አሥራት መገርሳ
የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ክለቦች፡ ከአሠልጣኝ እስከ ወኪል ‘የሚቀራመቱት’ የተጫዋቾች ደመወዝ
አምና የቡድኑ ማገርና ምሰሶ ሆኖ ደረቱ ላይ የተለጠፈውን አርማ እየሳመ ያያችሁት ተጨዋች ዘንድሮ የተቀናቃኝ ክለቡ አምበል ሆኖ ቢያዩት ሊገርምዎት አይገባም። ምክንያቱም ይህ የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ነው። በአንድ መስኮት 11 ተጫዋች ማስፈረም ከመለመድ አልፎ 17 ተጫዋቾችን ማስኮብለል አዲስ ባሕል ሆኗል። ኳስ እየተመለከቱ የጨዋታው ተንታኞች [ኮሜንታተር] ሃያ ሁለቱንም ተጫዋቾች የቀድሞ ክለባቸውን እየገጠሙ ይገኛሉ ቢልዎ አያስደንቅም። ምክንያቱም ይህ የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ነው። ባለፈው ዓመት ዋንጫ ያነሳ አሊያም ሁለተኛና ሶስተኛ ሆኖ ያጠናቀቀ ቡድን 8 እና 9 ተጫዋቾች ሲያስፈርም፤ የክለቡ አከርካሪ የሆነውን ተጫዋች ሲሸጥ ቢያሰተውሉ ግራ እንዳይጋቡ። ምክንያቱም. . . ለዚህ አንደኛውና ዋነኛው መንስዔ ሶልዲ ነው። End of ብዙ የተነበቡ ከጥቂት ዓመታት በፊት የተጫዋቾች ደመወዝ 50 ሺህ ገባ ሲባል ብዙዎች ‘ይህ ሁላ ገንዘብ. . .’ ብለው ተደንቀዋል። ዘንድሮ 50 ሺህ ከጨዋታ በኋላ ለኪስ ተብሎ የሚሰጥ የላብ ገንዘብ መሆኑን እየሰማን ነው። የአንድ ተጫዋች ዋጋ 7 ሚሊዮን ብር ደርሷል፤ 10 ሚሊዮን ብር ያወጡም አሉ። ለመሆኑ የፕሪሚዬር ሊጉ ክለቦች ከካዝናቸው እየመዠለጡ ሚሊዮኖች የሚያፈሱት ከየት አምጥተው ነው? ተጫዋቾችስ ይህ ገንዘብ ኪሳቸው ይገባልን? ዜና፣ ትንታኔ እና ታሪኮችን በምሥል እና በድምጽ ለማግኘት ይህንን በመጫን ሰብስክራይብ ያድርጉ End of podcast promotion በተጠናቀቀው የዝውውር መስኮት ክለቦች በርከት ያሉ ተጫዋቾች አስፈርመዋል፤ ውል አድሰዋል፤ ከታችኛው ሊግም አስመጥተዋል። ከተስፋና ከታዳጊ ቡድን ያደጉ ተጫዋቾችንም እየተመለከትን ነው። ከውጭ ሃገራት በተለይ ደግሞ ከምዕራብ አፍሪካ ሃገራት የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግን የተቀላቀሉ ተጫዋቾች ቁጥርም ከፍ ብሏል። በርካታ ተጫዋቾችን በማስፈረም ሊደረስበት ያልቻለው ወልቂጤ ከተማ ነው። ወልቂጤ 17 ተጨዋቾችን ወደ ቡድኑ ቀላቅሏል። ዝቅተኛው ደግሞ  [ሶስት ተጨዋቾች] ቅዱስ ጊዮርጊስ ነው። በቀድሞ ስሙ መከላከያ በዘንድሮው ስሙ መቻል፤ ከነዓን ማርክነህን ጨምሮ 16 ተጨዋቾችን አስፈርሟል። ይህ ሁሉ ተጫዋቾች በአንድ መስኮት አስፈርሞ እንዴት ነው ዘላቂ የሆነ ቡድን መመሥረት የሚቻለው የሚለውን ለጊዜው ወደጎን እንተውውና የተጨዋቾች ዝውውር ዋጋና ደመወዝ ላይ እናተኩር። "ተጫዋቾቹ የሚዘዋወሩበት መንገድ ምንም ግልፅ አይደለም። የክፍያው ሁኔታ ትክክለኛ ነው ብለህ ለመገመት ትቸገራለህ" ይላል የስፖርት ጋዜጠኛው አብረሃም ተክለማርያም ። "አንዳንዱ የምትሰማው ክፍያ ጆሮህን ያስይዝሃል። አንድ ተጫዋች ለሁለት ዓመት 10 ሚሊዮን ብር እንደተከፈለው ሰምቻለሁ።" በኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ዝቅተኛው የተጫዋች ዝውውር ቆይታ አንድ ዓመት ነው፤ ከፍተኛው ደግሞ አምስት ዓመት። ነገር ግን አንድ ተጫዋች ከዚህ በላይ በሆነ ዋጋ ሊፈርም አይችልም አሊያም ደመወዙ ከዚህ ሊያንስ ወይም ሊበልጥ አይገባም የሚል ሕግ የለም። እርግጥ ይህ አብዛኛው ዓለም የሚመራበት ሕግ ነው። ነገር ግን እግር ኳስ ተመንድጓል በሚባልበት የዓለም ክፍል ‘ፋይናንሻል ፌር ፕለይ’ የተሰኘ መመሪያ አለ። ይህ መመሪያ ዋነኛ ዓላማው ክለቦች ስኬትን ሽጠው ከገበያቸው በላይ ወጪ እንዳያደርጉ የሚያግድ ነው። ይህ ሕግ ክለቦች የፋይናንስ አዘቅት ውስጥ እንዳይገቡ የመጠበቅ ኃላፊነት አለበት። የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ የክለቦችን የገቢ ምንጭና ወጪ የሚቆጣጠርበት መመሪያ ይኖረው እንደሆን ግልጽ አይደለም። የተጫዋቾች ዝውውርን በተመለከተ አስተያየት እንዲሰጡን የደውልንላቸው የሊጉ አክሲዮን ማሕበር ሥራ አስኪያጅ ክፍሌ ሰይፈ "ይህ የፌዴሬሽኑ ጉዳይ ነው" የሚል ምላሽ ነው የሰጡን። ነገር ግን የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ‘ፋይናንሻል ፌር ፕለይ’ አሊያም የክለቦች ፍትሐዊ ወጪና ገቢን የሚቆጣጠርበት ኦፊሴላዊ መመሪያ እንደሌለው አብረሃም ይናገራል። "ኢትዮጵያ ውስጥ ‘ፋይናንሻል ፌር ፕሌይ’ በመባል የምናውቀው ሕግ የለም። ነገር ግን ለምሳሌ ‘ሳለሪ ካፕ’ የሚባል የዛሬ ሶስት ዓመት ገደማ የወጣ ሕግ ነበር። ይህ ሕግ የደመወዝ ጣራ 50 ሺህ ብር እንዲሆን ወስኖ ነበር። ቅጥ ያጣ የዝውውር ገንዘብን ለመግታት በሚል ነበር ይህ ሕግ የወጣው።" አብርሃም፤ ከጥቂት ዓመታት በፊት የስፖርት ኮሚሽን ባሠራው ጥናት መሠረት የኢትዮጵያ ክለቦች አጠቃላይ ዓመታዊ ወጪ ከ2 ቢሊዮን ብር እንደነበር ያስታውሳል። ጥያቄው እግር ኳስ የወጪውን ግማሽ ያህል እንኳ ገቢ እያደረገ ነው ወይ? ነው። አብርሃም ‘አይመስልኝም’ ይላል። "ለምሳሌ በአምናው [2014] የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ተሳታፊ ከነበሩ ክለቦች ከሶስት ወይም አራት ክለቦች በቀር ሁሉም የደመወዝ ክፍያ ችግር ነበረባቸው።" ፌዴሬሽኑ በክለቦችና በተጫዋቾች መካከል መቃቃር ሲፈጠር ከማደራደር በቀር ሌላ ምንም ሥልጣን እንደሌለው አብረሃም ይናገራል። ስሙ እንዳይጠቀስ የጠየቀን ፌዴሬሽኑንም ሆነ ፕሪሚዬር ሊጉን ጠንቅቀው ከሚያውቁ ሰዎች አንዱ በዚህ ይስማማል። የተጫዋቾች ደመወዝ 50 ሺህ ብር በነበረበት ወቅት "ትላልቅ የሚባሉ ተጫዋቾችን ጨምሮ ብዙዎች በጎን ተጨማሪ ገንዘብ ይቀበሉ ነበር" ይላል። "50 ሺህ ብሩን ፌዴሬሽኑ ያፀድቅልሃል። ለምሳሌ ይህን ያህል ጎል ካስቆጠርኩ ይህን ያህል ይከፈለኛል የሚል ካለም ፌዴሬሽኑ ያፀድቃል። ነገር ግን ተጨዋቹና ክለቡ ከዚህ ውጭ ሌላ ድርድር ያደርጋሉ። 200 እና 300 ሺህ የሚበሉ ነበሩ።" በክለቡና ተጫዋቹ መካከል አለመግባባት ሲኖር ግን ፌዴሬሽኑ ከማደራደር ውጭ ምንም ማድረግ እንደማይችል ይናገራል። ለዚህም ነው አንዳንድ አለመግባባቶች ወደ መደበኛ ፍርድ ቤት የሚሄዱት ሲል ያስረዳል። በቀደመው ግዜ፤ ማለትም የተጫዋቾች ደመወዝ 50 ሺህ ብር በነበረበት ወቅት አንዳንድ ክለቦች ለተጫዋቾቻቸው ብድር ይሰጡ እንደነበር ይህ ውስጥ አዋቂ ይናገራል። "ለምሳሌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከፊርማው ገንዘብ የተወሰነውን በብድር መልክ ይሰጥ ነበር።" ዘንድሮስ? የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ  አሁን አሁን ግን አብዛኛዎቹ ተጫዋቾች ሙሉውን ገንዘብ ቀድመው ይቀበላሉ። ከዚያ በየወሩ የሚደርሳቸው ድጎማ [ኢንሴንቲቭ] ነው።" ‘ከፌዴሬሽኑ ጋር ተጋጭቼ ክለቤ እንዲጎዳ አልፈልግም’ ብለው ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁን የክለብ ሥራ አስኪያጅ "አሠራሩ [ከፍተኛ ክፍያው] ትክክል አለመሆኑን ሁሉም ሰው ያውቀዋል" ይላሉ። "የፕሪሚዬር ሊግ አክሲዮን ማሕበሩ በጠራው ስብሰባ ላይ ይህን ሐሳብ አንስተናል። ከፍተኛ ገንዘብ የሚጠይቁ ዓመቱ ሲጀምር ገንዘባቸውን ያገኛሉ። እኛ ደግሞ በየወሩ ለተጫዋቾች ደመወዛቸውን እንከፍላለን።" አብርሃም፤ ከታችኛው ሊግ ወደ ፕሪሚዬር ሊግ የሚመጡ ተጫዋቾች እንዲሁም ከተስፋና ታዳጊ ቡድን የሚያድጉ ተጫዋቾች የሚያገኙት ደመወዝ አነስተኛ ነው ይላል። ይህን ለማጣራት በቅርቡ ወደ ፕሪሚዬር ሊጉ ካደጉ መካከል ወደ አንዱ ክለብ ሥራ አስኪያጅ ስልክ ደወልን። ስማቸው ይፋ እንዳይሆን የጠየቁን ሥራ አስኪያጁ "አዎ እውነት ነው" ይላሉ። "በጣም ዝቅተኛ ደመወዝ ከሚከፍሉት መካከል ነው የኛ ክለብ። ግን ምን ማድረግ እንችላለን" ሲሉ ሥራ አስኪያጁ ምሬታቸውን ያሰማሉ። "የሌሎቹ ክፍያ ከፍ ማለቱ ይጎዳናል? አዎ ይጎዳናል። 300 እና 500 ሺህ ለጠየቀ ሁሉ ከፍለን የማይሆን ነገር ውስጥ መግባት አንፈልግም። እኛ የማንቀበለው፤ የማንጓዝበት ራሱን የቻለ ሚስጥር አለው ይህ ክፍያ። እንጂ ተጫዋቹ ያን ሁሉ ገንዘብ ያገኘዋል ብለህ አትጠብቅ።" ተጫዋቹ ሙሉውን ገንዘብ ካላገኘው ማነው ተጠቃሚ? በተጫዋችነት ዘመኑ ለኢትዮጵያ ቡና እንዲሁም ለብሔራዊ ቡድኑ የተሰለፈው ኤፍሬም ወንድወሰን አሁን የፕሮፌሽናል ተጫዋቾች ማሕበር ምክትል ፕሬዝደንት ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። "እግር ኳሱ እያደገ በመምጣቱ የገንዘብ መጠኑም ከፍ ብሏል" ይላል ኤፍሬም። "እግር ኳስ እንደ በፊቱ በሳምንት ሁለትና ሶስት ቀን የሚሠራ ሳይሆን የሙሉ ጊዜ ሥራ ሆኗል። እግር ኳሱ በዚህ ደረጃ አድጓል አላደገም ሌላ ጥያቄ ነው።" የተወሰኑ የክለብ አመራሮች፣ የተወሰኑ አሠልጣኞች እና በመሃል ባሉ ሰዎች ምክንያት ተጫዋቾች የሚገባቸውን ገንዘብ እያገኙ እንዳልሆነ ተጫዋቾቹ ይነግሩናል ይላል ኤፍሬም። "ማስረጃ አምጡልን፤ የሕግ ባለሙያ ስላለን ድጋፍ እናደርጋለን ስንላቸው ግን ፈቃደኛ አይሆኑም። ፈሪ ሆነህ እንድትጫወት ነው የሚፈለገው።" ኤፍሬም ተጫዋቾቹ ጉዳዩን ቢያጋልጡ ሥራቸውን ሊያጡ ይችላሉ ይላል። "ከአንድ ክለብ አሠልጣኝ ጋር ካልተስማማህ ወደሌላ ክለብ እንዳትሄድ ትደረጋለህ። ብትጎዳም ቤተሰብ አለብኝ፣ ቤት ኪራይ ደርሶብኛል ብለህ አንገትህን ደፍተህ እንድትጫወት ትደረጋለህ። ምክንያቱም ክለቦችና አሠልጣኞች እንዲሁም በመሃል ያሉ ሰዎች ይተባበሩብሃል።ተጫዋቾች የሚገባቸውን ገንዘብ አለማግኘታቸው ልናጠራው ያልቻልነው እንቆቅልሽ ሆኖብናል።" አብርሃምም በጋዜጠኝነት ዘመኑ እንዲሁ ተጫዋቾች በደል ደርሶብናል ብለው ነግረውት ነገር ግን ጉዳዩን አደባባይ ለማውጣት ሳይችሉ እንደቀሩ ያስታውሳል። "እከሌ የሚባል አሠልጣኝ ይህን ያህል ገንዘብ ተቀብሏል፤ እከሌ ለሚባል ሥራ አስኪያጅ ይህን ያክል ገንዘብ ሰጥተነዋል ይሉናል። ይህ መረጃ ነው። ማስረጃ ለምሳሌ ባንክ ያስገቡበት ደረሰኝ ስትላቸው ያንን ለማድረግ ፈቃደኛ አይደሉም። እኔ እንኳ ከአንድም ሁለት ሶስት ጊዜ ቴሌቪዥንም ራድዮም ላይ ላቀርባቸው ተቀጣጥረን የጠፉብኝ አሉ።" ውስጥ አዋቂ ምንጫችንም በአንድ ስብሰብ ላይ የተጫዋቾች ማሕበር ፕሬዝደንት [ዮሃንስ ሳሕሌ] "ተጫዋቾቹ ገንዘቡን አያገኙትም ሲሉ ሰምቻለሁ" ይላል። "ይታወቃል እኮ" ይላል ምንጫችን። "አንድ ተጫዋች ሲሰጥ ነው የሚሳካለት። ለአሠልጣኙ ደመወዙን ሰጥቶ ነው የሚገባው። ከአንድ አሠልጣኝ ጋር ክለብ የሚቀያይሩ ብዙ ተጫዋቾች የምታየው ለዚህ ነው። ብቃቱ ጥሩም ይሁን፤ አይሁን ተጨዋቹ አብሮት ይዞራል። አሠልጣኝ፤ የቡድን አመራር. . . ሁሉም ተነካክቷል።" የተጫዋቾች ማሕበር ምክትል ፕሬዝደንት ኤፍሬምም ይህ እውነት ነው ይላል። "ይህን ያህል ለአሠልጣኝ፤ ይህን ያህል ደግሞ ለኔ ትሰጠኛለህ ተብሎ ቅድመ ክፍያ ሁሉ ይፈፀማል። ነገር ግን ቀጥታ ሳይሆን በወኪሎች አማካኝነት ነው የሚነግረው።" ፌዴሬሽኑ ይህን ለመግታት ከጥቂት ጊዜ በፊት ፈቃድ ላላቸው ወኪሎች ብቻ ፈተና አዘጋጅቶ እንደነበር ውስጥ አዋቂው ለቢቢሲ ይናገራሉ። አልፎም እያንዳንዱ ተጫዋች ወኪል እንዲኖረው የሚል መመሪያ አውጥቶ እንደነበር ያስታውሳል። ይህ የፊፋ መመሪያ እንደሆነም ይጠቁማል። "ፌዴሬሽኑ ሕግ ለማውጣት ጎበዝ ነው። ነገር ግን የሚቆጣጠርበት መንገድ የለውም። ለምሳሌ በቅርቡ በተዘጋው የዝውውር መስኮት ወቅት የወኪሎች ፈተና አልነበረም።" አብረሃም፤ በተለይ የከነማ/ከተማ አስተዳደር ክለቦች ከገንዘብ ዝውውር ጋር በተያያዘ ብዙ ጊዜ ስማቸው እንደሚነሳ ይናገራል። በቅርቡ ወደ ፕሪሚዬር ሊግ ያደገው ክለብ ሥራ አስኪያጅም ይህን ይላሉ። "በደመወዝ አከፋፈል ከከተማ ቡድኖች ጋር መወዳደር የማይታሰብ ነው።" "እስከ ዓመቱ መጨረሻ መክፈል ይችላሉ ወይ? እሱ ሌላ ጥያቄ ነው። 3 እና 5 ሚሊዮን ብር እየከፈልክ ውጤት ማምጣት ትችላለህ። እኛ ግን በዚህ እንመራም።" አብረሃም እንደሚለው የከተማ አስተዳደር ክለብ የቦርድ አባላት የሚታሙበት ሌላኛው ጉዳይ የሚፈልጉት ተጫዋች እንዲመጣ የሚያሳድሩት ጫና ነው። "አንዳንድ ጊዜ የማይጠቅማቸው ተጫዋች በ6 እና 7 ሚሊዮን ብር ወደ ክለባቸው ይመጣና እነሱ በመሃል ገንዘብ ያገኛሉ" ይላል። "ይህንን የሚያሳልጡት እነማን ናቸው ካልከኝ አንደኛው የተጫዋቹ ‘ኤጀንት’ [ወኪል] ነው፤ ቀጥሎ ደግሞ ወኪሉንና ክለቡን የሚያገናኝ ደላላ አለ። አሠልጣኝ አሊያም የቴክኒክ ዳይሬክተር፣ የክለብ ሥራ አስኪያጅ ወይም ደግሞ የክለቡ የበላይ ጠባቂ ሊሆን ይችላል።" ለመሆኑ እነዚህ ክለቦች የገንዘብ ምንጫቸው ምንድን ነው? ገቢና ወጪያቸውን የሚቆጣጠረውስ ማን ነው? "ገቢህን እኮ የምታውቀው አንድ ነገር ወደ ገበያ ይዘህ ስትወጣ ነው" ይላል አብራሃም። አብረሃምም ሆነ ስሙ እንዳይጠቀስ የጠየቀን ምንጫችን እንደሚሉት በአሁኑ ወቅት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ክለቦች በውል የሚታወቅ ገቢ ከዲኤስቲቪ የቴሌቪዥን መብት ሽያጭ የሚያገኙት ገቢ ነው። "የዲኤስቲቪ ገቢ ከ9 ሚሊዮን ጀምሮ እንደየደረጃቸው የሚከፋፈል ነው። ከዚያ በተረፈ ግን እንኳን የከተማ አስተዳደርና የከነማ ቡድኖች ይቅርና ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ቡና እንኳ በጀታቸው አይታወቅም" ይላል አብረሃም ተክለማርያም። እንደምሳሌ ኢትዮጵያ ቡናን ያነሳል። ክለቡ ከስፖንሰሮች እንዲሁም ከሌሎች ምንጮች በገንዘብና በዓይነት በሚያገኘው ገቢ ብቻ እንደማይመራ ግልጽ ነው ይላል። "ለምሳሌ የተጫዋቾች ክፍያን ተመልከት። በዚህኛው የዝውውር መስኮት 12 ገደማ ተጫዋቾች ናቸው የፈረሙት። ደመወዛቸውን ብትደምረው በጣም ብዙ ነው። የኦፕሬሽን ወጪ አለ፤ የጉዞ ወጪ አለ፤ የሚያርፉበት ቦታ ክፍያ አለ፤ ድጎማ አለ። ይህ ወጪ ከስፖንሰርና ከቡና ላኪዎች ብቻ በሚገኝ ገቢ የሚሸፈን አይደለም።" ስሙን የማንጠቅሰው ምንጫችንም እንዲሁ ኢትዮጵያ ቡና፣ ሲዳማ ቡናና ወላይታ ድቻን የመሳሰሉ ቡድኖች የገቢ ምንጫቸው ቢታወቅም ወጪያቸው ግን የትየለሌ እንደሆነ ይናገራል። "በቅርቡ ወደ ፕሪሚዬር ሊጉ የመጣው ወልቂጤ የከተማ አስተዳደሩ እኔ አልችልም በማለቱ ድጋፍ የሚደረግለት በፕሬዝደንቱ ነው። ፕሬዝደንቱ ገንዘብ ስላላቸው ክለቡ ውጥንቅጥ ውስጥ ሲገባ ከኪሳቸው እያወጡ ብዙ ጊዜ ከፍለዋል።" ወልቂጤ በቅርቡ በተገባደደው የተጫዋቾች ዝውውር መስኮት አንጋፋው አሥራት መገርሣን ጨምሮ 17 አዳዲስ ተጫዋቾችን አስፈርሟል። "ክለቦች እንደምናስበው ወረቀት ላይ ያለው ‘ፋይናንሻል ስትራክቸር’ የላቸውም። የከተማ አስተዳደር ክለቦች ሲቸግራቸው ክልሉን ይጠይቃሉ።" አብረሃም የክልል ክለቦች መሠረታዊ ገበያ ከከተማ አስተዳደርና ነዋሪዎች የሚያገኙት ገንዘብ እንደሆነ ይጠቁማል። ድሬዳዋ፣ ፋሲል፣ አርባ ምንጭ. . . ከከተማ ነዋሪዎችና ከደጋፊዎች የተወሰነ ገንዘብ እንደሚያገኙ ይናገራል። "ምን ያክል ሰብስበው በተገቢው መንገድ ጥቅም ላይ አውለዋል? አይታወቅም። የኛ ሃገር ክለቦች ስካፍርና ‘ሬፕሊካ’ ማሊያ ነው እንጂ ሌላ ለገበያ ይዘው የሚወጡት ነገር የላቸውም።" የመንግሥት ቡድን የሆኑት እነ ኢትዮ ኤሌክትሪክና መድህን በጀታቸውን የሚያገኙት ከመንግሥት ካዝና እንደሆነ ይታወቃል። ምንጫችን እንደሚለው ከዲኤስቲቪ ከሚገኘው ገቢ 85 በመቶው ለክለቦች የሚከፋፈል ነው። 50 በመቶውን እኩል ይከፋፈሉትና የቀረው ደግሞ እንደወጡበት ደረጃ የሚሰጣቸው ይሆናል። የዳኛ፣ የጨዋታ አመራር. . . የመሳሰሉትን ወጪዎች የሚሸፍኑት ከዚህ ገቢያቸው እንደሆነ የሚናገረው ምንጫችን አንድ ዳኛ በጨዋታ 3 ሺህ፣ የቀን አበል 2 ሺህ፤ በጠቅላላ 5 ሺህ ብር እንደሚያገኝ ነግሮናል። ምንጫችን አክሎ ፌዴሬሽኑ ክለቦች ገቢና ወጪያቸውን በኦዲተር አስመዝግበው እንዲያመጡ መመሪያ ቢያስቀምጥም አብዛኛዎቹ ክለቦች ይህን ማድረግ አልቻሉም ይላል። ስማቸው እንዳይጠቀስ የጠየቁን የክለብ ሥራ አስኪያጅ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የራሱን ቁጥጥር ማድረግ አለበት ይላሉ። የተጫዋቾች ማሕበር ምክትል ፕሬዝደንቱ ኤፍሬም፤ "አብዛኛዎቹ ክለቦች በልምድ እንጂ በዕውቀት ስለማይመሩ ነው ይህ ችግር የተባባሰው" ይላል። አብረሃም ደግሞ ፌዴሬሽኑ፣ ክለቦች፣ ደጋፊዎች. . . ሁሉም ይመለከተዋል ባይ ነው።
BBC
amh
የፈረንሳዩ ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን
የአፍሪካ-ፈረንሳይ ስብሰባ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለሦስት አገራት የብድር እፎይታ ሃሳብ በማቅረብ ተጠናቀቀ
ላለፉት ጥቂት ቀናት በፓሪስ ሲካሄድ የቆየው የፈረንሳይ-አፍሪካ ስብሰባ ብድር መክፈል ለተሳናቸው የአፍሪካ አገራት የብድር እፎይታ ሃሳብ በማቅረብ ተጠናቀቀ። የቀረበው ምክረ ሃሳብ ለኢትዮጵያ፣ ቻድ እና ዛምቢያ የብድር እፎይታ እንዲደረገ የሚጠይቅ ሲሆን ይህም ምክረ ሃሳብ በቀጣይ ወር ለጂ7 አገራት ይቀርባል ተብሏል። ባለፈው የፈረንጆች ዓመት ባለጸጋ አገራት ደሃ አገራት የሚጠበቅባቸውን ብድር የሚከፍሉበትን ጊዜ ላልተወሰነ ጊዜ ለማራዘም ተስማምተው ነበር። የብድር መክፈያ ጊዜ እንዲራዘምላቸው ስምምነት ከተደረሰላቸው አገራት መካከል 40 ያክሉ ከሰሃራ በታች የሚገኙ የአፍሪካ አገራት ናቸው። በስብሰባው ላይ ከ20 በላይ የአፍሪካ አገራት መሪዎች፣ የአውሮፓ አገራት መንግሥታት፣ የአውሮፓ ሕብረት ልዑካን እና የዓለም አቀፉ የገንዘብ ፈንድ (አይኤምኤፍ) ዳይሬክተር ተሳታፊ ሆነዋል። የፈረንሳዩ ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን በስብሰባው መጠናቀቂያ ላይ የስብሰባው ተሳታፊዎች በኮቪድ-19 የተጎዳውን የአፍሪካ አገራት ኢኮኖሚ መልሶ እንዲያንሰራራ ተጨማሪ 100 ቢሊዮን ዶላር ለማፈላለግ ተስማምተዋል ስለማለታቸው ኤፒ የዜና ወኪል ዘግቧል። ከዚህ መካከል አይኤምኤፍ የአፍሪካ አገራት ምርት ወደ አገራቸው እንዲያስገቡ እንዲረዳቸው 33 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ ያደርጋል ተብሏል። ይህ ድጋፍ አገራቱ ባላቸው ሃብት ላይ ትኩረት በማድረግ በኮሮናቫይረስ ስርጭት ምክንያት የተጎዳ ምጣኔ ሃብታቸው እንዲያንሰራራ ትኩረት እንዲያደርጉ ያስችላል ተብሏል። End of ብዙ የተነበቡ ይህ የፈረንሳይ-አፍሪካ ውይይት የአፍሪካ አገራት የኮቪድ-19 ክትባት ስለሚያገኙበት አማራጭ ላይም መወያየቱን ሬውተርስ ዘግቧል። እንደ ኤፒ ዘገባ ከሆነ የውይይቱ ተሳታፊዎች የአፍሪካ አገራት ለዜጎቻቸው የኮቪድ-19 ክትባቶችን በራሳቸው በስፋት ማምረት እንዲቻላቸው ከአእምሮ መብት ጥበቃ ጋር የተያያዙ ክልከላዎች መላላት አለባቸው በሚል ተስማምተዋል ብለዋል ማክሮን። "የአፍሪካ አዲስ ስምምነት" የሚል መጠሪያ የሰጡት የፈረንሳይ ፕሬዝደንት ኢማኑኤል ማክሮን፤ የአፍሪካ አገራትን ለመደገፍ 100 ቢሊዮን ዶላር በቂ አለመሆኑን ገልጸው፤ "በቀጣይ ዋነኛ ሥራችን የሚሆነው ሌሎች አገራት እንደ ፈረንሳይ ተመሳሳይ ቁርጠኝነት እንዲያሳዩ ማግባባት ነው፤ ይህም ከዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ ይጀምራል" ብለዋል። የአይኤምኤፍ ዋና ዳይሬክተር ክሪስታሊና ጂኦርጂቫ አይኤምኤፍ ተጨማሪ 33 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያቀርብ ይፋ አድርገው፤ ከኮሮናቫይረስ ስርጭት በኋላ የአፍሪካ አገራት እንደተቀረው ዓለም በፍጥነት ከገቡበት የምጣኔ ሃብት አጣብቂኝ ፈጥነው መውጣት አለመቻላቸው አሳሳቢ ነው ብለዋል። የተቀረው ዓለም በአማካይ የምጣኔ ሃብት እድገታቸው 6 በመቶ ሲሆን በአፍሪካ አገራት ግን የምጣኔ ሃብት እድገቱ 3.2 በመቶ ብቻ መሆኑን ዳይሬከተሯ ገልጸዋል።
BBC
amh
በአካባቢው አስተዳደር ይፋ የሆነ የጥቃቱን ጉዳት የሚያሳይ ምስል
በሰሜን ወሎ በከባድ መሳሪያ በተፈፀመ ጥቃት ታዳጊዎችን ጨምሮ አራት ሰዎች መገደላቸው ተነገረ
በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን እሁድ ሰኔ 22/2017 ዓ.ም. በተፈፀመ ተደጋጋሚ 'የሞርታር' ጥቃት ታዳጊዎችን ጨምሮ አራት ሰዎች ሲገደሉ ሰባት ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች እና የአካባቢው አስተዳደር ለቢቢሲ ተናገሩ። ጥቃቱ የተፈፀመው በግዳን ወረዳ ዋና ከተማ ሙጃ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ከ40 አካባቢ ሲሆን፤ የአካባቢው አስተዳደር ጥቃቱን የፈፀሙት በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ የፋኖ ኃይሎች ናቸው ብሏል። ጥቃቱ በመንግሥት የተጠራ 'ሕዝባዊ ሰልፍ' መዳረሻ እንደሆነ በታመነበት ኳስ ሜዳ እና በዙሪያው መድረሱን ሦስት ነዋሪዎች እና የአካባቢው ባለሥልጣናት ለቢቢሲ ተናግረዋል። የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ አማኑኤል አያሌው አምስት የሞርተር ጥይት መወርወሩን ገልፀው፤ ጥቃቱ ሰልፉን ለማስተጓጎል ዒላማ ያደረገ ነው ብለዋል። ጥቃቱ ሲፈፀም ከከተማው ጫፍ ሰልፉ ወደ ሚጠናቀቅበት ኳስ ሜዳ እያመራ እንደነበር የተናገሩ አንድ ነዋሪ፤ ይህን ተከትሎ ሰልፉ ባለበት እንዲቆም እና እንዲጠናቀቅ መደረጉን ተናግረዋል። ጥቃቱ በተፈጸመበት ጊዜ "ሁሉም ሰው በስጋት እየተሯሯጠ ነበር። ወደ ሐኪም ቤት የሚሄድ አለ፤ ቤተሰቡን የሚፈልግ አለ። ግርግር ነው የነበረው" ሲሉ ከጥቃቱ በኋላ ነበረውን ሁኔታ አመልክተዋል። ሁለቱ የሞርታር ቅንቡላዎች የግለሰብ ቤቶች፣ ሁለቱ ሰልፉ ይካሄድበታል ተብሎ በታመኑ እና ሕዝባዊ ኩነቶች በሚካሄዱባቸው ስፍራዎች እንዲሁም አንዱ ከከተማው ወጣ ባለ ገጠራማ ስፍራ ማረፋቸውን አስተዳዳሪው ገልፀዋል። ጥቃቱ ሲፈፀም ኳስ ሜዳው አካባቢ ፀሐይ እየሞቁ እንደነበር የተናገሩ አንድ የዓይን እማኝ ሁለተኛው ቅንቡላ (የከባድ መሳሪያ ጥይት) ኳስ ሜዳው ውስጥ ማረፉን እና "ከባድ ፍንዳታ" መከሰቱን ገልፀዋል። End of ብዙ የተነበቡ ወደ ኳስ ሜዳ በፍጥነት መድረሳቸውን የተናገሩት እማኙ ፍንዳታውን ተከትሎ "እሪታ፤ ኡኡታ" መከሰቱን ተናግረዋል። "በጣም ከፍተኛ ድንጋጤ ነው የተከሰተው። ኳስ ሜዳ ውስጥ ብዙ ወጣቶች ነበሩ። ሕዝቡ ላይ መረበሽ ነበር። የማን ልጅ እንደሞተ ለማወቅ ሕዝቡ [እየተሯሯጠ] ነበር። . . .ከፍተኛ የሆነ የሕዝብ ጭንቀት እና ድንጋጤ ነበር" ሲሉ እማኝነታቸውን ሰጥተዋል። ሰልፍ ወጥተው እንደነበር እና የፍንዳታ ድምፅ ሰምተው ወደ ኳስ ሜዳ እንዳቀኑ የተናገሩ ሌላ የዓይን እማኝ ጉዳቱን "አስከፊ" ሲሉ ገልፀውታል። የወረዳው አስተዳዳሪ ጥቃቱ ሰልፈኞቹ ሰልፉ ወደ ሚጠናቀቅበት ኳስ ሜዳ እየተጓዙ መሀል ከተማ ላይ እንደደረሱ መፈፀሙን ገልፀው "ማኅበረሰቡ ትንሽ ተደናገጠ። አረጋግተን፤ ሌላ ቦታ ላይ እንዲጠናቀቅ አድርገናል" ብለዋል። አብዛኞቹ የጥቃቱ ሰለባዎች ኳስ ሲጫወቱ የነበሩ ታዳጊዎች መሆናቸውን የተናገሩት እማኞቹ፤ ኳስ ሲጫወቱ የነበሩ ሁለት ታዳጊዎች "ሆዳቸው እና እግራቸው" ተመትቶ ሕይወታቸው እንዳለፈ ተናግረዋል። "እኛ [ወደ ሕክምና] እስከምንወስዳቸው ሕይታቸው አልፏል" ሲሉ እማኝነታቸውን የሰጡት ነዋሪው፤ አንደኛው ታዳጊ ለሕክምና ወደ ወልዲያ እየተወሰደ እያለ መንገድ ላይ ሕይወቱ ማለፉን ጠቁመዋል። በጥቃቱ የሞቱት "ከ13 እስከ 15 ዓመት [ይሆናሉ]፤ ከዚህ የሚበልጡ አይደሉም። ሕፃናት ናቸው" ሲሉ ሌላ እማኝ ስለ ሟቾቹ ማንነት ተናግረዋል። ከከተማው ወጣ ባለ ስፍራ ደግሞ ወንድም እና እህት ናቸው የተባሉ ሁለት አንድ ቤተሰብ አባላት በጥቃቱ ሕይወት ሲያልፍ፤ የሟቾች አባት ደግሞ መቁሰላቸውን ነዋሪዎች እና የወረዳው አስተዳዳሪ ለቢቢሲ ገልፀዋል። ዜና፣ ትንታኔ እና ታሪኮችን በምሥል እና በድምጽ ለማግኘት ይህንን በመጫን ሰብስክራይብ ያድርጉ End of podcast promotion በዚህ የከባድ መሳሪያ ጥቃት ሰባት የሚሆኑ ሰዎች ቆስለው ለሕክምና ሙጃ ጤና ጣቢያ እንደተወሰዱም ገልፀዋል። የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ አማኑኤል "አምስት ወንዶች፤ ሁለት ሴቶች በአጠቃላይ ሰባት ሰዎችን አቁስሏል። አንደኛው ብቻ ነው ትልቅ ሰው፤ ሌሎች ሕፃናት ናቸው" ብለዋል። ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ቁስለኞች ወደ ወልዲያ ሆስፒታል ለሪፈራል ሕክምና መላካቸውንም አስተዳዳሪው አክለው ተናግረዋል። አስተዳዳሪው ጥቃቱን የፈፀሙት የፋኖ ኃይሎች እንደሆኑ የተናገሩ ሲሆን፤ ከዚህ ቀደምም ተመሳሳይ ጥቃት እንደፈፀሙ አመልክተዋል። አንድ ነዋሪ በበኩላቸው "ወደዚህ ሊተኩስ የሚችል ሌላ የታጠቀ አካል የለም። በዙሪያው ያሉት እነርሱ ናቸው። እንደዚህ ዓይነት መሳሪያ ከዚህ በፊት እንደተኮሱ የምናውቀው ነገር አለ" ሲሉ ጥቃቱን የፈፀሙት የፋኖ ኃይሎች ስለመሆናቸው ተናግረዋል። "ሕዝቡን የካደ" ሲሉ ጥቃቱን የገለፁት የሰሜን ወሎ ዞን ሰላም እና ፀጥታ መምሪያ ምክትል ኃላፊ አቶ ፈለቀ ጌትነተ የጥቃቱ ዓላማ "ሕዝቡን ለመበተን ነው። ሕዝቡ የሚያመራው ወደ ኳስ ሜዳ ነበር። ሕዝቡን ለመበተን ታቅዶ የተሠራ ነው" ብለዋል። ከግዳን ወረዳ ባለፈ በላስታ ወረዳም "ሰልፍ ለመበተን" ተመሳሳይ ጥቃት መፈፀሙን፤ ነገር ግን ሰው ላይ ጉዳት አለመድረሱን አቶ ፈለቀ ለቢቢሲ ተናግረዋል። አንድ ነዋሪም ጥቃቱ የተፈፀመው "ሰልፉን ለማስቆም" ታስቦ እንደሆነ እምነታቸውን ተናግረዋል። የሟቾች የቀብር ሥነ ሥርዓት እሁድ እና በማግስቱ ሰኞ ሙጃ ማሪያም በተባለ ቤተ ክርስቲያን መፈፀሙን ነዋሪዎች ገልፀዋል። "እስካሁኗ ቀን ድረስ ከተማዋ ላይ መረጋጋት አይታይም። በጣም ከፍተኛ ስጋት አለ። እዚያ አካባቢ [ኳስ ሜዳ አካባቢ] ዝር የሚል ወጣት አይገኝም" ሲሉ አንድ ነዋሪ ስጋቱን ገልፀዋል።። "[ጥቃቱ] ጥሎት ያለፈው ጠባሳ በቀጣይስ ምን ሊፈጠር ይችላል? በሚል [ማኅበረሰቡ] ስጋት አለው። ከነበረው ሁኔታ አንፃር አሁን በዙሪያው ሰላም አለ፤ ተኩስ የለም" ሲሉ ሌላ ነዋሪ አሁናዊ ሁኔታው ተናግረዋል። ቢቢሲ ጥቃቱን ፈፀሙ የተባሉትን የፋኖ ኃይሎችን ለማነጋገር ያደረገው ጥረት አልተሳካም። ላለፉት ሁለት ዓመታት ግጭት እየተካሄደበት ባለው የአማራ ክልል እሁድ ሰኔ 22/2017 ዓ.ም. በተለያዩ አካባቢዎች መንግሥትን የሚደግፉ ሰላማዊ ሰልፎች በተለያዩ አካባቢዎች ተካሂደዋል። ሰልፎቹ በዋናነት በክልሉ ሰላም እንዲሰፍን እና መንግሥት ሕግን እንዲያስከብር የሚጠይቁ መፈክሮችም ተሰምተዋል።
BBC
amh
አውስትራሊያ ሩሲያ ላይ ማዕቀብ መጧላን የሚሳይ በአውስትራሊያ እና በሩሲያ ባንዲራ ላይ።
አውስትራሊያ ሩሲያ ላይ ተጨማሪ ማዕቀቦች ደነገገች
አውስትራሊያ ሩሲያ ላይ በዩክሬይን ላይ ባደረሰችው ወረራ የተነሳ ተጨማሪ ማዕቀቦች ደንግጋባታለች። ከሩሲያ የሚወጡ እና እንቅስቃሴ ያቆሙ ምዕራባውያን ኩባንያዎች ቁጥር ጨምሯል።አዲሶቹ ማዕቀቦች በሩሲያ የጦር ኃይልና የጦር አዛዦች ላይ ያነጣጠሩ መሆናቸውን የአውስትራሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ምሪስ ፒይን ተናግረዋል። በተጨማሪም የሩስያውን ወረራ ምክንያታዊ አድርጎ ለማቅረብ ክሬምሊን የወሰደውን እርምጃ ደጋፍ ፕሮፓጋንዳ የሚያሰራጩ ስማቸው በውል ያልተገለጸ አስር ግለሰቦችም በማዕቀቡ ዒላማዎች ዝርዝር ውስጥ እንደሚገኙበት ሚኒስትር ፔይን ገልጸዋል።በሌላ ዜና ደግሞ ሩሲያ ዩክሬይንን በመውረሯ የተነሳ በዚያች ሀገር የንግድ እንቅስቃሴያቸውን ያቋረጡ ወይም ሙሉ በሙሉ ለቀው የወጡ የምዕራባውያን የንግድ ተቋማት ቁጥር እየጨመረ መጥቷል። ከበድ ባለ ሁናቴ የሩሲያን ኢኮኖሚ የሚጎዳው በነዳጅና ጋዝ ኢንዱስትሪው የተወሰደው እርምጃ መሆኑ ተጠቁሟል። መሰረቱ ብሪታንያ የሆነው ቢፒ የሩስያ መንግሥት ንብረት በሆነው ሮዝኔፍት የነዳጅና ጋዝ ኩባኒያ ውስጥ ያፈሰሰውን የአስራ አራት ቢሊዮን ዶላር መዋዕለ ነዋይ ማውጣቱን ባለፈው ዕሁድ አስታውቋል።የብሪታንያው ሼል ኩባኒያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ቤን ቫን ቢዩርዲን ኩባኒያቸው ባለፈው ሳምንት ከሩሲያ ላይ ድፍድፍ ነዳጅ በመግዛቱ በዛሬው ዕለት ይቅርታ መጠየቃቸው ተዘግቧል። ሼል ሩሲያ ውስጥ የሚያካሂደውን እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉ እንደሚያቆምም አስታውቀዋል። አውስትራሊያ ሩሲያ ላይ በዩክሬይን ላይ ባደረሰችው ወረራ የተነሳ ተጨማሪ ማዕቀቦች ደንግጋባታለች። ከሩሲያ የሚወጡ እና እንቅስቃሴ ያቆሙ ምዕራባውያን ኩባንያዎች ቁጥር ጨምሯል። አዲሶቹ ማዕቀቦች በሩሲያ የጦር ኃይልና የጦር አዛዦች ላይ ያነጣጠሩ መሆናቸውን የአውስትራሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ምሪስ ፒይን ተናግረዋል። በተጨማሪም የሩስያውን ወረራ ምክንያታዊ አድርጎ ለማቅረብ ክሬምሊን የወሰደውን እርምጃ ደጋፍ ፕሮፓጋንዳ የሚያሰራጩ ስማቸው በውል ያልተገለጸ አስር ግለሰቦችም በማዕቀቡ ዒላማዎች ዝርዝር ውስጥ እንደሚገኙበት ሚኒስትር ፔይን ገልጸዋል። በሌላ ዜና ደግሞ ሩሲያ ዩክሬይንን በመውረሯ የተነሳ በዚያች ሀገር የንግድ እንቅስቃሴያቸውን ያቋረጡ ወይም ሙሉ በሙሉ ለቀው የወጡ የምዕራባውያን የንግድ ተቋማት ቁጥር እየጨመረ መጥቷል። ከበድ ባለ ሁናቴ የሩሲያን ኢኮኖሚ የሚጎዳው በነዳጅና ጋዝ ኢንዱስትሪው የተወሰደው እርምጃ መሆኑ ተጠቁሟል። መሰረቱ ብሪታንያ የሆነው ቢፒ የሩስያ መንግሥት ንብረት በሆነው ሮዝኔፍት የነዳጅና ጋዝ ኩባኒያ ውስጥ ያፈሰሰውን የአስራ አራት ቢሊዮን ዶላር መዋዕለ ነዋይ ማውጣቱን ባለፈው ዕሁድ አስታውቋል። የብሪታንያው ሼል ኩባኒያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ቤን ቫን ቢዩርዲን ኩባኒያቸው ባለፈው ሳምንት ከሩሲያ ላይ ድፍድፍ ነዳጅ በመግዛቱ በዛሬው ዕለት ይቅርታ መጠየቃቸው ተዘግቧል። ሼል ሩሲያ ውስጥ የሚያካሂደውን እንቅስቃሴ ሙሉ በሙሉ እንደሚያቆምም አስታውቀዋል።
VOA
amh
ከሦስት አስርት ዓመት በፊት በደቡብ አፍሪካዋ ሶዌታ ለምርጫ የወጡ ሰዎች
የደቡብ አፍሪካውያን የ30 ዓመታት የነጻነት ጉዞ እና ኤኤንሲ የሚፈተንበት ቀጣዩ አጓጊ ምርጫ
ደቡብ አፍሪካ ምርጫ ልታካሂድ ተቃርባለች። ለመሆኑ ያለፉት 30 የዲሞክራሲ ዓመታት እንዴት አለፉ? ከዘረኛው የአፓርታይድ ሥርዓት ካከተመ በኋላ ምን ለውጥ መጣ? የቢቢሲዋ ኖምሳ ማሴኮ ትዝታዋን መለስ ብላ ታስታውሳለች። እናቴ ለመጀመሪያ ጊዜ በምርጫ የተሳተፈችው እአአ በ1994 ነው። ካርዷን ኮሮጆ ውስጥ ስትከት “ከእስር ቤት የመውጣት ካርድ” እንደሆነ እየተሰማት እንደነበር ገልጻለች። በወቅቱ 43 ዓመቷ ነበር። እንደ ሌሎች በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደቡብ አፍሪካውያን ለመጀመሪያ ጊዜ ነበር በምርጫ የተሳተፈችው። ከዘረኝነት እና ከጨካኝ የነጭ አናሳ አገዛዝ ሥርዓት ጋር ለአስርት ዓመታት የዘለቀ ተቃውሞ እና የትጥቅ ትግል የወለደው ምርጫ ነበር። በወቅቱ በጣም ልጅ ስለነበርኩ የምርጫ አስፈፃሚዎች ጣቴን እንደመረጠ ሰው ቀለም እንዳስነካ ፈቅደውልኝ ነበር። እናቴ እና ብዙሃኑ ጥቁሮች ነፃ መውጣታቸውን ተከትሎ የራሳቸውን መንግሥት መምረጥ ምን ማለት እንደሆነ አይታለች። ከምርጫው በፊት ፖለቲካዊ ብጥብጥ ይኖራል የሚል ከፍተኛ ስጋት ነበር። ከጆሃንስበርግ በስተምሥራቅ በምትገኘው እና የምኖርባት ክዋ-ቲማ አካባቢ አየር በአስለቃሽ ጭስ ተሞልቶ ነበር። ወታደራዊ ተሽከርካሪዎች በቤታችን አቅራቢያ በቀንም በምሽትም ሲመላለሱ ዋሉ። ከርቀትም የተኩስ ድምጽ ተደጋግሞ ይሰማ ነበር። ከምርጫው ቀን በፊት ከጓደኞቼ ጋር እየተጫወትን ሳለ አንድ ነጭ መኪና የፓርቲ ቲሸርቶችን፣ ኳሶችን እና ባንዲራዎችን ጭኖ መጣ። End of ብዙ የተነበቡ ይህ ፓርቲ ነው እአአ በ1948 ወደ ሥልጣን የመጣው። አፓርታይድ የሚባለውን ሕጋዊ የዘር ልዩነትን የደነገገው ይህ ፓርቲ ነው። ብዙዎቻችን ከዚያ በፊት አዲስ ኳስ ይዘን አናውቅም ነበር። ስለዚህ በነፃ ሲሰጠን በጣም ተደስተናል። ደስታችን ግን ብዙም አልቆየም። “ጓዶች” የሚባሉት የፀረ አፓርታይድ አክቲቪስቶች ሁሉንም ነጠቁን። ቲሸርቶቹን ቀምጠው አቃጠሉት። ኳሶቹን በቢላዋ ቀደዷቸው። “ከአሁን በኋላ ከጠላት ምንም አትቀበሉ” ተብለን ተገሰጽን። ብናዝንም ግን ምክንያቱ ገብቶናል። የድምጽ መስጫው ቀን ደረሰ። ጸጥ ረጭ ያለ ቀን ነበር። ቀኑ ፀሐያማ ቢሆንም አየሩ በፍርሃት እና በጭንቀት ተሞልቷል። ዜና፣ ትንታኔ እና ታሪኮችን በምሥል እና በድምጽ ለማግኘት ይህንን በመጫን ሰብስክራይብ ያድርጉ End of podcast promotion የምርጫ ጣቢያው ከቤታችን ትይዩ በሚገኘው መምህራን ኮሌጅ ነበር። ሠላምን የሚሰብኩ በርካታ ሰማያዊ እና ነጭ ባንዲራዎች ከፍ ብለው ይውለበለቡ ነበር። በፓርቲያቸው ቀለም ያሸበረቁ ልብሶችን የለበሱ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች ከቤት ቤት እያንኳኩ ሕዝቡ ወጥቶ እንዲመርጥ ይቀሰቅሱ ነበር። እንደ እባብ የተጥመለመለው ወረፋ ለብዙ ኪሎ ሜትሮች ተዘርግቶ ነበር። ወጣቶች እና አዛውንቶች ተሰልፈው እጆቻቸውን ወደ ላይ ከፍ በማድረግ “ሲኩሉሌኪሌ” ይሉ ነበር። በዙሉ ቋንቋ “ነጻነታችንን ተቀዳጀን” እንደማለት ነው። የተለየ ስሜት እየተሰማኝ ነበር። ፈረስ ላይ የተቀመጡ ነጭ ፖሊሶች ሲያልፉ ማየት እና መደበቅ እንደማያስፈልገኝ በመረዳቴ ሁሉ ነገር ቀለለኝ። ጀርመን ሺፐርድ የሚባለውን የውሻ ዝርያ አሁንም እፈራለሁ። የአፓርታይድ ፖሊሶች ከአነፍናፊነት እና ከጥበቃ በተጨማሪ ህጻናት ሆነን ያለምንም ምክንያት ውሾቹን ይለቁብን ስለነበር ነው። በሶዌቶ ከተማ ኦርላንዶ ዌስት ሰፈር ስላለው የነጻነት ትግል ብዙ አዎንታዊ ትዝታዎች አሉኝ። በ1994 የአፍሪካ ብሔራዊ ኮንግረስ (ኤኤንሲ) አሸንፎ ፕሬዝዳንት የሆኑት ኔልሰን ማንዴላ እና ሊቀ ጳጳስ ዴዝሞንድ ቱቱ በአንድ ወቅት በኖሩበት የቪላካዚ ጎዳና ላይ ሳክሁምዚ ማቁቤላ ታዋቂ ሬስቶራንት አላቸው። “ቱሪዝም ለቪላካዚ ጎዳናን ብዙ ጥቅም ሰጥቷል። ደቡብ አፍሪካ ምን እንደ ሆነች ለማየት የመጡ ቱሪስቶች ላይ ታች እያሉ ሲጎበኙ በመመልከቴ ምግብ መሸጥ ለመጀመር ወሰንኩ” ብለዋል። ማቁቤላ ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ያደረጉትን ጥረት ከአገሪቱ መሪዎች ጋር ያመሳስሉታል። “ያለፉት 30 ዓመታት ለመንግሥታችን የሙከራ ጊዜያቶች ናቸው። እነሱ እየተማሩ በመሆናቸውን ነጥብ ልንሰጣቸው እንችላለን።” “500 የሥራ ዕድል በመፍጠሬ እና ጥረቴ ለውጥ እንዳመጣ በማወቄ እፎይ ብዬ እተኛለሁ።” የመጀመሪያዎቹ የዲሞክራሲ ዓመታት ተስፋ ሰጪ ነበሩ። የማንዴላ የመጀመሪያ የሥልጣን ዘመን ላይ ተሳታፊ የነበሩት ታቦ ምቤኪ ቀጣዩን ምርጫ አሸንፈዋል። ሲቪል ማኅበረሰቡም፣ ሐሳብን መግለጽ እና ነፃው ፕሬስ አደገ። ለኢኤንሲ የጫጉላ ሽርሽሩ ማብቃቱን ብዙዎች በእርግጠኝነት እየተናገሩ ነው። በሙስና እና በውስጣዊ ሽኩቻ እየተራኮተ ይገኛል። አገሪቱ ከፍተኛ ሥራ አጥነት እና ወንጀል ከፊቷ ተደቅኗል። በርካቶች አሁንም እንደ ውሃ እና መብራት ባሉ መሠረታዊ አገልግሎቶች እጦት እየተሰቃዩ ነው። ማቁቤላ ያገኙት ዲሞክራሲያዊ ትርፍ በቪላካዚ ሴንት አካባቢ ካለው አካባቢ ብዙም ሊስፋፋ አልቻለም። 10 ደቂቃ በመኪና ሲጓዙ ክሊፕታውን ውስጥ እምብዛም የማይጸዱ ወይም ባዶ የሆኑ ተንቀሳቃሽ መጸዳጃ ቤቶች ጎዳናው ላይ ተሰልፈዋል። በመኖሪያ አካባቢዎቹ ሺቢንስ በመባል የሚታወቁ በርካታ መጠጥ ቤቶች እንጂ ብዙ ትምህርት ቤቶች የሉም። ወጣት እናቶች ከዚህ ለማለፍ እየታገሉ ነው። “የሰላሳ ዓመት ዲሞክራሲ ለእኔ ምንም ማለት አይደለም። የሚከበርበት ምንም ነገርም የለም” ስትል ቤቷ በራፍ ላይ ሆና የተናገረችው ታስኒማ ሲልቬስተር ናት። “ኤኤንሲ ሠራሁ የሚለውን ነገር ስላላየሁ በዚህ ዓመት ድምጽ ስለመስጠት አላሰብኩም” ስትል የ38 ዓመቷ የሦስት ልጆች እናት ተናግራለች። “ሥራ፣ ንጹህ ውሃ እና ሽንት ቤት የለኝም። ተናዳጅ እና ተስፋ የለሽ ሆኛለሁ።” የሲልቬስተር ታሪክ የዛሬዋ ደቡብ አፍሪካ እውነታ ሆኖ ይንጸባረቃል። በሌላቸው እና ባላቸው መካከል ያለው ልዩነት ሰፊ ሆኗል። የአውሮፓውያኑ 1955 የነጻነት ቻርተር የተፈረመው በክሊፕታውን ነው። ቻርተሩ ታጋዮች ለደቡብ አፍሪካ ነጻነት ያላቸው ራዕይ ያስቀመጡበት ነው። የክሊፕታውን ነዋሪዎች ከነጻነት ትግሉ ጋር ያላቸው ግንኙነት ችላ እንደተባለ ይሰማቸዋል። “ለረጅም ጊዜ ችላ ተብለን ነበር። ከ10ሩ የነፃነት ቻርተር አንቀጾች አንዳቸውም በዚህ ሰፈር ውስጥ አለመተግበራቸው በጣም ያሳዝናል” ሲል የአካባቢው አስጎብኚ ንቶኮዞ ዱቤ ይገልጻል። ለፖለቲካ ተንታኟ ቴሳ ዱምስ 30ኛው ነጻነት በዓል ላይ ከግምት ውስጥ የሚገቡ ከባድ ጥያቄዎች አሉ ትላለች። “ሰዎች የአገራችንን ግንባታ በመሠረታዊነት የቀየርን አይመስላቸውም” ስትል ተናግራለች። “አሁንም ካለፈው ጋር በጣም ተመሳሳይ የሆኑ አንዳንድ በጉልህ የሚታዩ ነገሮች አሉ . . . ከፍተኛ ደረጃ ያለው ኢ-እኩልነት ቀጥሏል። በዲሞክራሲያዊው ዘመን ደግሞ ይባስ ብሎ ጨምሯል።” ቀውሱን የሚያሳይ አንድ ምሳሌ መጥቅስ ይቻላል። በመቶዎች የሚቆጠሩ ሐኪሞች ሥራ ባለማግኘታቸው ምክንያት በአገሪቱ በሚገኙ ዋና ዋና ከተሞች ተቃውሞ እያሰሙ ነው። “በጣም ተስፋ አስቆራጭ ነው። ደቡብ አፍሪካውያን የጤና እንክብካቤ ቢፈልጉም እየተፍረከረከ ያለ ሥርዓት ነው ያለን። ለዚያም ነው 800 ሐኪሞች በቤት ውስጥ የተቀመጡት” ስትል የተናገረችው በህክምና ዘርፍ ሥራ ማግኘት ባለመቻሏ ሌላ ጊዜያዊ ሥራ የጀመረችው ዶክተር ሙምታዝ ኢምራን-ቶማስ ናት። በተለይም ወጣቶች ለውጥን እየጠየቁ ነው። ኤኤንሲ ዲሞክራሲን ያሰፍናል የሚለውን እምነታቸውንም እየቀየሩ ነው። ማንንም አንመርጥም የሚሉ በጣም ተስፋ የቆረጡም አሉ። እንደ እናቴ ያሉ እና በአፓርታይድ ወቅት ኖረው የምርጫ ጥቅም የገባቸው አብዛኞቹ ዜጎች ግን አሁንም በምርጫ ያምናሉ። ሰባተኛው አጠቃላይ ምርጫ ሲከናወን የስድስት ዓመት ልጄን ይዛ መጀመሪያ ድምጿን በሰጠችበት ክዋ-ቴማ ምርጫ ጣቢያ ተሰልፋ ድምጿን ትሰጣለች።
BBC
amh
ደቡብ ኮሪያዊቷ አትሌት
ሴቶች ከወንዶች የተሻለ ብቃት የሚያሳዩባቸው ስፖርቶች የትኞቹ ናቸው? ምክንያቱስ?
ረዥም ርቀት እና ብዙ ቀናት ከሚፈጀው አልትራ-ራኒንግ ከተሰኘው የሩጫ ውድድር ጀምሮ እስከ የዒላማ ተኩስ ውድድር ባሉ ስፖርቶች ሴቶች የተሻለ ውጤት ያስመዘግባሉ። ምንም እንኳ ጊዜው 40 ዓመት ቢያልፈውም ፔኒ ሊ ዲን በወቅቱ የነበረው ብርድ አሁንም ያንዘፈዝፋታል። ልምምድ በጣም ከባድ ነበር። በ1978 (እአአ) በእንግሊዝ ቻነል ላይ በሚካሄደው ፆታ የማይገድበው የዋና ውድድር ላይ ለመሳተፍ ብዙ ለፍታለች። “እግሬን ማንቀሳቀስ፤ እጆቼን መዘርጋት አቅቶኝ ነበር” ትላለች ያን ጊዜ እያስታወሰች። ለሕዝብ ክፍት የሆነ ቦታ ሄዳ ልምምድ አድርጋ ስትመለስ ሙቀት እስኪሰማት ድረስ ሰዓታት ሊቆጠሩ ይችላሉ። ለ20 ደቂቃ ሙቅ “ሻወር” ብትገባም ሰውነቷ በረዶ እንደሆነ ይቆያል። ሞቅ ያለ ውሃ የሞላው ገንዳ ውስጥ መግባትም መፍትሔ አይሆንም። ሻይ በኩባያ በላይ በላዩ ትጠጣለች። ብርዱ አጥንት ሰርስሮ የሚገባ ቢሆንም ክብረ-ወሰን ሰባሪ ዋናተኛ ለመሆን የሚያስፈልገውን መስዋዕትነት ሁሉ ከፍላለች። በዚህ ስፖርት ሴቶች የተሻለ ውጤት ያላቸው ብርድን የመቋቋም ኃይላቸው የላቀ ስለሆነ ነው። ሰውነታቸው ውስጥ ያለው ስብ የሚሰራጭበት መንገድ ወደ ቀዝቃዛ ውሃ ውስጥ ሲገቡ ሙቀታቸውን ለማመጠን ይረዳል። ዲን፤ ሴቶች ምቹ ባለሆነ ሁኔታ ውስጥ ቢሆኑ እንኳ የመቋቋም አቅማቸው ሌላኛው ጥቅም ነው ብላ ታምናለች። End of ብዙ የተነበቡ እርግጥ ነው ሴቶች ከአልትራ-ራኒንግ እና የዒላማ ተኩስ ባለፈ በሌሎች የስፖርት መስኮች ከወንዶች በላይ አሊያም ዕኩል የመወዳደር ብቃት አላቸው። ነገር ግን በስፖርት ውድድሮች ለመሳተፍ የተራመዱት መንገድ ቀላል የሚባል አይደለም። አሁንም ቢሆን ፆታ በአትሌቲክስ ብቃት ላይ ያለው ተፅዕኖ ምን ያክል ነው የሚለው ጥያቄ ሙሉ በሙሉ ምላሽ አላገኘም። ዜና፣ ትንታኔ እና ታሪኮችን በምሥል እና በድምጽ ለማግኘት ይህንን በመጫን ሰብስክራይብ ያድርጉ End of podcast promotion አይቪንድ ሳንባክ የኖርዌይ አርቲክ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ ፕሮፌሰር ናቸው። ከሙያ አጋሮቻቸው ጋር ሆነው በሠሩት ጥናት መሠረት የዓለምን ክብረ ወሰን በጨበጡ ሴት እና ወንደ አትሌቶች መካከል ያለው ልዩነት ከ8 አስከ 12 በመቶ ሲሆን ወንዶች የበላይነቱን ይይዛሉ። ጥናቱ አክሎ እንደሚጠቁመው በጣም ጥንካሬ በሚጠይቁ እንደ ውሃ ዋና ባሉ እና የላይኛው የሰውነት አካልን ጥንካሬ በሚጠይቁ ስፖርቶች በወንዶች በሴቶች መካከል ያለው ልዩነት ጠባብ ነው። የፆታ መድልዎ ደግሞ የራሱን ሚና ይጫወታል። አንዳንድ ስፖርቶች “የሴቶች” ተደርገው ይቆጠራሉ። ሌሎች እንደ ቡጢ እና ማርሻል አርት ያሉ ስፖርቶች በአንዳንድ ባህሎች ዘንድ ሴቶች እንዲሳተፉበት አይፈለግም። ለምሳሌ በፓሪስ ኦሊምፒክ አርቲስቲክ ዋና በተሰኘው ስፖርት ወንዶች እየተሳተፉ አይደለም። ሳንዳባክ እንደሚሉት በስፖርቱ ዘርፍ በሴቶች እና ወንዶች መካከል ያለውን ባዮሎጂካዊ እና ማኅበረሰባዊ ልዩነት ማወቅ ቀላል አይደለም። ለምሳሌ ወንዶች እና ሴቶች ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችን ለማድረግ ያላቸው ዕድል የተለያየ ነው። ረዥም ርቀት በሚባሉት ስፖርቶች ደግሞ አትሌቶች መጀመሪያ ላይ ያላቸው ፍጥነት እና የሚጓዙበት ፍጥነት ወሳኝ ናቸው። “ሴቶች በጠቅላላው የተጓዙበት ፍጥነት የተሻለ ነው። የማራቶን ሩጫን በምሳሌነት ማንሳት ይቻላል” ይላሉ ሳንድባክ። ውድድር ማለት የሰውነት አቅም ብቻ ሳይሆን ማኅበረሰባዊ ሁኔታዎች እና ሥነ-ልቦናንም የሚካተተቡት ነው። አብዛኛዎቹ የሕፃናት አትሌቲካዊ ብቃት ላይ ያተኮሩ ጥናቶች እንደሚጠቁሙት ማኅበረሰባዊ ተፅዕኖዎች ከወንዶች በላይ ሴቶች ላይ ይበረታሉ። የአሜሪካው ስፖርት ሜዲሲን ኮሌጅ በአውሮፓውያኑ 2023 ባወጣው ጥናት መሠረት ሴቶችና ወንዶች ወደ ታዳጊነት ከመሸጋገራቸው በፊት ያላቸው የአትሌቲክስ አቅም ውሱን ቢሆንም ከታዳጊነት በኋላ ግን እየተለያየ ይመጣል። ነገር ግን ሕፃናት ወደ ታዳጊነት ከመቀየራቸው በፊት የተሠሩ ጥናቶች የተለያየ ውጤት ነው ያላቸው። ለምሳሌ አንዳንድ ጥናቶች ታዳጊ ወንዶች በመም ስፖርት የተሻለ አቅም እንዳላቸው ያሳያሉ። በሰውነት ውስጥ ያለ ቴስቴስትሮን የተባለው ንጥረ ነገር መጠን ከጡንቻ እና ጥንካሬ ጋር የሚያያዝ ነው። ከፍተኛ ሄሞግሎቢን ክምችት ያላቸው ደግሞ የተሻለ ኦክሲጅን የመሳብ አቅም አላቸው። ቴስቴስትሮን የተባለው ኬሚካል በስፖርትም ሆነ በሌሎች እንቅስቃሴዎች ወንዶች ከሴቶች የተሻለ ድፍረት እንዲኖራቸው ያደርጋል። ቴስቴስትሮን ሴቶች ላይ ምን ያክል ተፅዕኖ ሊኖረው እንደሚችል የሚያሳይ ብዙ ጥናት የለም። በተመሳሳይ ኦስትሮጂን ወንዶች ላይ ምን ያክል ተፅዕኖ እንዳለውም በልኩ አልተጠናም። ስፖርት እና ፆታ ላይ በማተኮር የሚፅፉት የስፖርት ጋዜጠኛዋ ማጊ ሜርቴንስ በቴስቴስትሮን መጠን እና በስፖርታዊ እንቅስቃሴ መካከል ስላው ግንኙነት የሚያስረዳ ግለፅ ጥናት የለም ይላሉ። “እንደውም በርካታ ጉምቱ የሚባሉ ወንድ አትሌቶች የቴስቴስትሮን መጠናቸው በአማካይ አነስተኛ የሚባል ነው” ይላሉ። ማጊ እንደሚሉት ከወንዶች ጋር የሚመጣጠን የቴስቴስትሮን መጠን ያላቸው ሴት አትሌቶች እንኳ ከወንዶች የሚተካከል የአትሌቲክስ ብቃት የላቸውም። ዲን በእንግሊዝ ቻነል የዋና ውድድር ክብረ-ወሰን ከመስበሯ በፊት ሎስ አንጀለስ በሚገኘው ካታሊና ቻነል አዲስ ክብረ-ወሰን አስመዝግባ ነበር። ይህን 32.5 ኪሎ ሜትር የሚፈጀውን የውሃ አካል ከ7 ሰዓት 16 ደቂቃ በታች ነው የገባችው። ዲን ይህ ክብረ-ወሰን እስካሁን እንዴት እንዳልተሰበረ ይገርማታል። ከዋና ውድድር ራሷን ካገለለች በኋላ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መምህርት ሆና ያገለገለች ሲሆን፣ የውሃ ስፖርት አሠልጣኝም ናት። የዋና ማራቶን ውድድር አቀንቃኝ የሆነችው ዲን ረዥም ርቀት የሚጓዙ ውድድሮች ይማርኳታል። የስፖርቱ መገለጫም ነው ብላ ታስባለች። “32 ኪሎ ሜትር እና ከዚያ በላይ ባለው ርቀት ሴቶች ከወንዶች የተሻሉ ናቸው ብዬ አስባለሁ” የምትለው ዲን ሴቶችን ቀዝቃዛ ውሃ የመቋቋም ልዩ ችሎታ እንዳላቸው ትናገራለች። ወንድ የዋና ተወዳዳሪዎች ብዙውን ጊዜ ረዥም እና ቀጠን ያለ ሰውነት ያላቸው ናቸው። ረዥም ርቀት በሚሸፍኑ የዋና ውድድሮች ከአየር ፀባይ ጀምሮ ስቃይ እስከ መቋቋም ያሉ ጉዳዮች ተፅዕኖ አላቸው። በእነዚህ ውድድሮች ላይ በወንዶች እና በሴቶች መካከል ያለው ልዩነት ጠባብ ነው። በ2020 የተሠራ አንድ ጥናት 195 ኪሎ ሜትር እና ከዚያ በላይ በሚሸፍኑ ውድድሮች ሴቶች ከወንዶች 0.6 በመቶ ብልጫ አላቸው። በፓሪስ ኦሊምፒክ በሴቶች እና በድብልቅ ፆታ የዒላማ ተኩስ የተሳተፈችው ደቡብ ኮሪያዊቷ ኪም የጂ ከዲን ጋር ትስማማለች። በያዝነው ዓመት መጀመሪያ በዓለም አቀፉ የዒላማ ተኩስ ስፖርት ፌዴሬሽን ዓመታዊ ውድድር ላይ ተሳትፋ በ25 ሜትር የዒላማ ተኩስ አዲስ ክብረ-ወሰን ያስመዘገበችው ኪም በፓሪሱ ኦሊምፒክ ክብረ-ወሰን ልትሰብር ተቃርባ ነበር። “የተኩስ ውድድር ከአካላዊ ብቃት በላይ አእምሯዊ ጥንካሬን ነው የሚጠይቀው ብዬ አምናለሁ” ትላለች ኪም። አትሌቷ እንደምትለው ሴቶች ከፍተኛ ጫና ባለበት ሁኔታ ተቋቁመው የማለፍ ጥንካሬያቸው በዒላማ ውድድር የተሻሉ እንዲሆኑ አድርጓቸዋል። በኦሊምፒክ ውድድር የ25 ሜትር የዒላማ ተኩስ ውድድር ወንዶች ከሴቶች በፈጠነ ሰዓት ውድድሩን ያጠናቅቃሉ። በ2020 የቶኪዮ ኦሊምፒክ ወንዶች የሚንቀሳቀስ ዒላማን በመምታት ከሴቶች የተሻሉ ሆነው ሲገኙ፤ ቋሚ ዒላማን በመምታት ግን ሁለቱ ፆታዎች ተመጣጣኝ ብቃት አሳይተዋል። የፓሪስ ኦሊምፒክ ዕኩል ቁጥር ያላቸው ሴት እና ወንድ አትሌቶች የተሳተፉበት የመጀመሪያው ውድድር ሆኗል። ሳንድባክ ይህን ቢያበረታቱም በዘርፉ በርካታ ጥናቶች ሊሠሩ ይገባል የሚል ሐሳብ አላቸው።
BBC
amh
ረዛኡል ካሪም
ልባቸው በቀኝ ለሚገኝ ሰዎች የሚደረገው ውስብስብ ቀዶ ሕክምና
በኢትዮጵያ ባለፈው ግንቦት ላይ የሰውነት ክፍሎቹ በተቃራኒው ለነበረው የዘጠኝ ዓመት ታዳጊ ውስብስብ እና የተሳካ የልብ ቀዶ ሕክምና ተደርጎለት እንደነበር ይታወሳል። በኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ቀዶ ሕክምናውን የመሩት የሕጻናት እና የአዋቂዎች የልብ ሐኪም ዶ/ር ሺቢቆም ታምራት ሲሆኑ፣ ቀዶ ሕክምና የተደረገለት ታዳጊ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ቡርጂ ዞን፣ ሶያማ ከተማ የተወለደው ሂዶ ጂማ ሂዶ ነው። በወቅቱ ዶ/ር ሺቢቆም ቀዶ ሕክምናውን “ከባድ፣ በጣም ጥንቃቄ የሚጠይቅ እና ውስብስብ” በማለት ነበር ለቢቢሲ የገለጹት። ሞናራኒ ዳስም ተመሳሳይ ተፈጥሮ እንዳላት እንዲታወቅ ምክንያት የሆነው ከሁለት ዓመት በፊት ደረቷን በቀኝ በኩል ማመም ከጀመራት በኋላ ነው። የአሲድ መጠን ከፍ ማለት ለህመሟ መነሻ ሊሆን እንደሚችል ቤተሰቦቿ ገመቱ። ሆኖም የ52 ዓመቷ ሞናራኒ ህመም ከአሲድ ጋር የተገናኘ አይደለም። ሕክምና ለማግኘት ከአገሯ ባንግላዴሽ መውጣት ነበረባት። “ቀኝ ደረቴን ያመኝ ነበር። መተንፈስም ይቸግረኛል” ስትል ታስታውሳለች። ብዙም ሳይቆይ ልብ ድካም ጀመራት። ሕክምና ሲደረግላት ግን ሐኪሞች ስለ ልቧ አዲስ መረጃ አገኙ። End of ብዙ የተነበቡ “ሐኪሞቹ ልቤ በቀኝ በኩል እንዳለ አወቁ” ትላለች። ልብ በግራ በኩል መሆን እያለበት በቀኝ ደረት በኩል የሚገኝበት ሁኔታ (dextrocardia) ከሚገጥማቸው ሰዎች አንዷ መሆኗን ሞናራኒ አወቀች። የእሷን ሁኔታ የተለየ የሚያደርገው ሌሎች ዋነኛ የሰውነት ክፍሎቿም በተቃራኒ የሰውነት ክፍል መገኘታቸው ነው። ይህ ሁኔታ በእንግሊዘኛው ሳይተስ ኢንቨርሰስ (situs inversus) በሚል ይታወቃል። ኩላሊቷ፣ ሳንባዋ፣ ሆድ ዕቃዋ ከተለመደው አቀማመጥ በተቃራኒው የሚገኙ ናቸው። ይህ ሁኔታ የሚገጥመው ከ12,000 እርግዝናዎች መካከል በአንደኛው እንደሆነ ጥናቶች ያሳያሉ። ሞናራኒም የገጠማት ተመሳሳይ ችግር ነበር። ቤተሰቦቿ በምሥራቃዊ ሕንድ፣ ኮላካታ ወደሚገኝ የልብ ሐኪም ወሰዷት። በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የባንግላዴሽ ዜጎች ለሕክምና ወደ ሕንድ ይሄዳሉ። ሕንድ የተሻለ ሕክምና እንደሚገኝ ያምናሉ። ዶ/ር ሲደርታ ሙኬኸርጂ ከተባሉ ሐኪም ጋር ተገናኘች። ቀዶ ሕክምናም አደረጉላት። “ልባቸው በቀኝ ላለ ሰዎች ቀዶ ሕክምና ማድረግ ፈታኝ ነው። አብዛኛውን ጊዜ ሐኪሞች የምንሠራው በቀኝ እጅ ነው። የለመድነውም በታካሚው ቀኝ በኩል መሥራት ነው። በታካሚው ግራ የሰውነት ክፍል ሆኖ መሥራት ይፈትናል” ይላሉ ሐኪሙ። “በታካሚዋ ግራ የሰውነት ክፍል ሆነን ቀዶ ሕክምናውን ማከናወን ነበረብን። ይህን ያልተለመደ ሁኔታ ለመልመድ መሞከር ነበረብን” ሲሉ ሁኔታውን ገልጸዋል። ቀዶ ሕክምናው በስኬት እንደተጠናቀቀ እና ታካሚዋ ወደ ባንግላዴሽ መመለሷን አክለዋል። በሕንድ የተለየ የልብ አቀማመጥ ከገጠማቸው አንዱ የ66 ዓመቱ ረዛኡል ካሪም ናቸው። ልባቸው በግራ በኩል ሆኖ ቢወለዱም ለረዥም ጊዜ በቆየ ሳል ምክንያት አቅጣጫውን መቀየር ጀመረ። ከልጅነታቸው ጀምሮ የመተንፈስ ችግር ነበረባቸው። “ለ25 ዓመታት ፖለቲካ ውስጥ ስለነበርኩ ከቦታ ቦታ እሯሯጥ ነበር። ሐኪም ጋር ሄጄ የተሰጠኝን መድኃኒትም እወስድ ነበር” ይላሉ። ከጥቂት ዓመታት በፊት ግን ይደክማቸው ጀመር። ልጃቸው በዚህ ስጋት ስለገባት ወደ ሜዲካል ሱፐር ስፔሻሊቲ ሆስፒታል ወሰደቻቸው። “መተንፈስ አልችልም ነበር። ለመቆም ይከብደኝ ነበር። ለፀሎት ተንበርክኬ መነሳት አልችልም” ይላሉ። በልጅነታቸው ሳምባ ነቀርሳ ካመማቸው በኋላ ልባቸው ወደ ቀኝ መንሸራተቱን ሐኪሞች ደረሱበት። ያለፈው ሰኔ ላይ በአፋጣኝ ቀዶ ሕክምና እንዲያደርጉ ተነገራቸው። የልባቸውን ምትና ትንፋሻቸውን የሚቆጣጠር ፔስሜከር እንዲገጠምላቸው ተደረገ። ፔስሜከር ልብ በጣም ዝግ ብሎ እንዳይመታ ይረዳል። ለheሙማን አደገኛ ሊሆን የሚችልበትም መንገድም አለ። ቀዶ ሕክምናውን ያደረጉት ዶ/ር ዲሊፕ ኩማር እንደሚሉት፣ ፔስሜከር በአብዛኛው የሚገጠመው በህሙማን ግራ ደረት በኩል ስለሆነ ለረዛኡል የተደረገው ሕክምና ውስብስብ ነበር። በቀኝ ደረት በኩል በሚገኝ ልብ ላይ ከዚህ ቀደም ተደርጎ የማይታወቅ ሲኤስፒ (CSP) የተባለውን የቀዶ ሕክምና ሂደት መከተላቸውን ሐኪሙ ይናገራሉ። ይህ ሕክምና ፔስሜከርን በመጠቀም ልብ በተስተካከለ ሁኔታ እንዲሠራ የሚያደርግ ነው። ከቀዶ ሕክምናው በኋላ አሁን የ66 ዓመቱ ረዛኡል በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ። የጤናቸውን መሻሻል ለመለካት በቅርቡ ምርመራ ይደረግላቸዋል። ሐኪሞቻቸው እንደሚሉት ለመተንፈስ ይገጥማቸው የነበረው ችግር ቆሟል። ራሳቸውን ሳይስቱ ተንበርክከው ጸሎት ማድረስም ይችላሉ።
BBC
amh
የአብን የምርጫ ዘመቻ
የአብን የምርጫ ዘመቻ - ባሕር ዳር
የአብን የምርጫ ዘመቻ - ባሕር ዳር
VOA
amh
በእስራኤል እና በሃማስ መካከል በቀጠለው ግጭት የእስራኤል ወታደር በጋዛ ሰርጥ ወታደራዊ ዘመቻ ሲያደርግ ያሳያል። እአአ ሃምሌ 15/2024
እስራኤል በጋዛ የከፈተቸውን ወታደራዊ ጥቃት መቀጠሏ ተዘገበ
የእስራኤል ጦር ኃይል በጋዛ ሰርጥ የከፈተውን ወታደራዊ ዘመቻ በአየር እና በምድር በሚካሄዱ ጥቃቶች ቀጥሏል። በማዕከላዊ ጋዛ በሚገኘው የአል-ማጋዚ የስደተኞች መጠለያ ውስጥ ያለ አንድ የመኖሪያ ቤት በእስራኤል የአየር ድብደባ መመታቱን ተከትሎ በጥቃቱ የተገደሉ አምስት ፍልስጤማውያንን አስከሬን ማግኘታቸውን የጋዛ የጤና አገልግሎት ባለስልጣናት አስታወቁ።በአቅራቢያው የሚገኘው የ’ዴይር አል ባላህ’ ሆስፒታል ባለሥልጣናት በበኩላቸው ሦስት ሰዎች በአየር ድብደባው መገደላቸውን ተናግረዋል።አሶሽየትድ ፕሬስ የዜና ወኪል ባጠናቀረው ሌላ ዘገባ መንገድ ላይ የነበረ አንድ ሰው መገደሉን እና ሌሎች ስድስት ሰዎች በአየር ድብደባው መቁሰላቸውን አመልክቷል። በሌላ በኩል እስራኤል በሶሪያ እና ሊባኖስ አዋሳኝ ድንበሮች አካባቢ በትላንትናው ዕለት በፈጸመችው የአየር ድብደባ ‘መሀመድ ባራ ካተርጂ’ የተባሉ ከፕሬዝዳንት በሽር አላሳድ እና ከአገዛዛቸው ጋር የቅርብ ግንኙነት ያላቸው መሆኑ የተነገረ አንድ በንግድ ሥራውዎች የተሰማሩ ሰው ተገድለዋል። ዘገባዎች ጨምረው እንዳመለከቱት፣ ካተሪጂ የተገደሉት ሁለቱን አገሮች ከሚያዋስነው የድንበሩ አካባቢ ካለ አውራ ጎዳና ላይ የተሳፈሩበት መኪና በተመታበት ወቅት ነው።ካተርጂ በነዳጅ ሽያጭ ሥራ የተሰማሩ ባለሀብት ሲሆኑ፤ በአሳድ መንግስት እና በእስላማዊው ጽንፈኛ ቡድን መካከል የሚደረጉ የንግድ ሽርክናዎችን የማቀላጠፍ ሥራ ይሰራሉ’ በሚል በምትወነጅላቸው ዩናይትድ ስቴትስ ከዚህ ቀደም ማዕቀብ ተጥሎባቸው ነበር።ይህ በእንዲህ እንዳለ እስራኤል ባለፈው ቅዳሜ ያካሄደችው የአየር ድብደባ ኢላማ እንደ ነበር የተነገረው የሃማስ ወታደራዊ መሪ እጣ እስካሁን አልታወቀም።እስራኤል ካሁን ቀደም በጦርነቱ ለተፈናቀሉ በርካታ ፍልስጤማውያን ደህንነት የተሻለ ቀጠና ነው’ ብላ ከነበረው ካን ዮኒስ ወጣ ብላ በምትገኘው አል-ማሳዊ ላይ በፈጸመችው የአየር ድብደባ 90 የሚሆኑ ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው የጤና ባለስልጣናት ተናግረዋል።እስራኤል በበኩሏ ጥቃቱ 1 ሺሕ 200 ሰዎችን የተገደሉበትን እና ሌሎች 250 ሰዎች የታገቱበትን፤ ሃማስ ባለፈው የመስከረም ወር መገባደጂያ በደቡባዊ እስራኤል የፈጸመውን ጥቃት ባቀነባበረው መሐመድ ዲፍ ላይ የተነጣጠረ መሆኑን አመልክታለች።የሃማሱን ጥቃት መነሻ በማድረግ እስራኤል በጋዛ በከፈተችው ወታደራዊ ዘመቻ እስካሁን ቁጥራቸው ከ38 ሺሕ 500 በላይ የሚሆኑ ሰዎች ሲገደሉ ከ88 ሺሕ 800 በላይ የሚሆኑ ሌሎሽ መቁሰላቸውን በሃማስ የሚመራው የጋዛ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቋል።ግብፅ፣ ኳታር እና ዩናይትድ ስቴትስ የተኩስ አቁም ስምምነት ለመድረግ ሲጥሩ ቢቆዩም፤ ጦርነቱ እንዲቆም እና ጋዛ ውስጥ በሃማስ ተይዘው የሚገኙትን ታጋቾችን መለቀቅ ካካተተ አዲስ ስምምነት ላይ መድረስ አልቻሉም። የእስራኤል ጦር ኃይል በጋዛ ሰርጥ የከፈተውን ወታደራዊ ዘመቻ በአየር እና በምድር በሚካሄዱ ጥቃቶች ቀጥሏል። በማዕከላዊ ጋዛ በሚገኘው የአል-ማጋዚ የስደተኞች መጠለያ ውስጥ ያለ አንድ የመኖሪያ ቤት በእስራኤል የአየር ድብደባ መመታቱን ተከትሎ በጥቃቱ የተገደሉ አምስት ፍልስጤማውያንን አስከሬን ማግኘታቸውን የጋዛ የጤና አገልግሎት ባለስልጣናት አስታወቁ። በአቅራቢያው የሚገኘው የ’ዴይር አል ባላህ’ ሆስፒታል ባለሥልጣናት በበኩላቸው ሦስት ሰዎች በአየር ድብደባው መገደላቸውን ተናግረዋል። አሶሽየትድ ፕሬስ የዜና ወኪል ባጠናቀረው ሌላ ዘገባ መንገድ ላይ የነበረ አንድ ሰው መገደሉን እና ሌሎች ስድስት ሰዎች በአየር ድብደባው መቁሰላቸውን አመልክቷል። በሌላ በኩል እስራኤል በሶሪያ እና ሊባኖስ አዋሳኝ ድንበሮች አካባቢ በትላንትናው ዕለት በፈጸመችው የአየር ድብደባ ‘መሀመድ ባራ ካተርጂ’ የተባሉ ከፕሬዝዳንት በሽር አላሳድ እና ከአገዛዛቸው ጋር የቅርብ ግንኙነት ያላቸው መሆኑ የተነገረ አንድ በንግድ ሥራውዎች የተሰማሩ ሰው ተገድለዋል። ዘገባዎች ጨምረው እንዳመለከቱት፣ ካተሪጂ የተገደሉት ሁለቱን አገሮች ከሚያዋስነው የድንበሩ አካባቢ ካለ አውራ ጎዳና ላይ የተሳፈሩበት መኪና በተመታበት ወቅት ነው። ካተርጂ በነዳጅ ሽያጭ ሥራ የተሰማሩ ባለሀብት ሲሆኑ፤ በአሳድ መንግስት እና በእስላማዊው ጽንፈኛ ቡድን መካከል የሚደረጉ የንግድ ሽርክናዎችን የማቀላጠፍ ሥራ ይሰራሉ’ በሚል በምትወነጅላቸው ዩናይትድ ስቴትስ ከዚህ ቀደም ማዕቀብ ተጥሎባቸው ነበር። ይህ በእንዲህ እንዳለ እስራኤል ባለፈው ቅዳሜ ያካሄደችው የአየር ድብደባ ኢላማ እንደ ነበር የተነገረው የሃማስ ወታደራዊ መሪ እጣ እስካሁን አልታወቀም። እስራኤል ካሁን ቀደም በጦርነቱ ለተፈናቀሉ በርካታ ፍልስጤማውያን ደህንነት የተሻለ ቀጠና ነው’ ብላ ከነበረው ካን ዮኒስ ወጣ ብላ በምትገኘው አል-ማሳዊ ላይ በፈጸመችው የአየር ድብደባ 90 የሚሆኑ ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው የጤና ባለስልጣናት ተናግረዋል። እስራኤል በበኩሏ ጥቃቱ 1 ሺሕ 200 ሰዎችን የተገደሉበትን እና ሌሎች 250 ሰዎች የታገቱበትን፤ ሃማስ ባለፈው የመስከረም ወር መገባደጂያ በደቡባዊ እስራኤል የፈጸመውን ጥቃት ባቀነባበረው መሐመድ ዲፍ ላይ የተነጣጠረ መሆኑን አመልክታለች። የሃማሱን ጥቃት መነሻ በማድረግ እስራኤል በጋዛ በከፈተችው ወታደራዊ ዘመቻ እስካሁን ቁጥራቸው ከ38 ሺሕ 500 በላይ የሚሆኑ ሰዎች ሲገደሉ ከ88 ሺሕ 800 በላይ የሚሆኑ ሌሎሽ መቁሰላቸውን በሃማስ የሚመራው የጋዛ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቋል። ግብፅ፣ ኳታር እና ዩናይትድ ስቴትስ የተኩስ አቁም ስምምነት ለመድረግ ሲጥሩ ቢቆዩም፤ ጦርነቱ እንዲቆም እና ጋዛ ውስጥ በሃማስ ተይዘው የሚገኙትን ታጋቾችን መለቀቅ ካካተተ አዲስ ስምምነት ላይ መድረስ አልቻሉም። መድረክ / ፎረም
VOA
amh
ፋይል - በዩክሬን የሩሲያ ጥቃት የደረሰበት ስፍራ
ዜለንስኪ ፡ የሩሲያ መድፎች በምስራቅ ዩክሬን የገበያ ስፍራ 16 ሰዎችን ገድለዋል
የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዜለነስኪ ሩሲያ በምስራቅ ዩክሬን በሚገኝ አንድ የገበያ ስፍራ ላይ ባደረግችው ጥቃት በርካታ ሰዎችን መግደሏንና ማቁሰሏን አስታወቁ፡፡ጥቃቱ የተፈጸመው የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን አስቀድሞ ይፋ ባልተደረገ ጉብኝት ኪቭ በሚገኙበት ወቅት መሆኑን የአጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘገባ አመልክቷል፡፡“በአሁኑ ጊዜ የሩስያ አሸባሪዎች መድፍ በዶኔትስክ ክልል በምትገኘው ኮስትያንቲኒቪካ ከተማ ውስጥ 16 ሰዎችን ገድሏል፡፡ መደበኛ ገበያ፣ ሱቆችና ፋርማሲ እንዲሁም ምንም ያላደረጉ ሰዎች ብዙ ቆስለዋል "ሲሉ ዘሌንስኪ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ባወጡት ጽሁፍ አስታውቀዋል.ጠቅላይ ሚኒስትር ዴንስ ሽሚጋል መደዳውን የነበሩ መደብሮች ሲጋዩ እና ሰዎች ከጥቃቱ ሲሸሹ፣ የተሽከርካሪዎች ጡሩምባዎች ድምጽ ሲጮቹ የሚያሳይ የደህንነት ቪዲዮ ምስል መልቀቃቸውን ኤኤፍፒ ዘግቧል፡፡የዩክሬን የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ኢጎር ክላይሜንኮ ጥቃቱ 28 ሰዎችን ቁስለኛ ማድረጉን በማህበራዊ ሚዲያ አስፍረዋል፡፡ጥቃቱ የደረሰባት ኮስትያንቲኒቪካ በውጊያው ግምባር የምትገኝ ስትሆን ወደ 70ሺ የሚገመት ህዝብ የሚኖርባት የዶኔትስክ ግዛት ምስራቃዊ የኢንደስትሪ ከተማ ናት፡፡የዶኔትስክ ከፊል ግዛት በዚህ ዓመት ከሩስያ ጋር በኃይል ከተቀላቀሉ ከሶስት ሌሎች አካባቢዎች ጋር እኤአ ከ2014 ጀምሮ በሩሲያ በሚደገፉ ተገንጣዮች ቁጥጥር ስር የሚገኝ መሆኑን ዘገባው አመልክቷል፡፡ የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዜለነስኪ ሩሲያ በምስራቅ ዩክሬን በሚገኝ አንድ የገበያ ስፍራ ላይ ባደረግችው ጥቃት በርካታ ሰዎችን መግደሏንና ማቁሰሏን አስታወቁ፡፡ ጥቃቱ የተፈጸመው የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንተኒ ብሊንከን አስቀድሞ ይፋ ባልተደረገ ጉብኝት ኪቭ በሚገኙበት ወቅት መሆኑን የአጃንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘገባ አመልክቷል፡፡ “በአሁኑ ጊዜ የሩስያ አሸባሪዎች መድፍ በዶኔትስክ ክልል በምትገኘው ኮስትያንቲኒቪካ ከተማ ውስጥ 16 ሰዎችን ገድሏል፡፡ መደበኛ ገበያ፣ ሱቆችና ፋርማሲ እንዲሁም ምንም ያላደረጉ ሰዎች ብዙ ቆስለዋል "ሲሉ ዘሌንስኪ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ባወጡት ጽሁፍ አስታውቀዋል. ጠቅላይ ሚኒስትር ዴንስ ሽሚጋል መደዳውን የነበሩ መደብሮች ሲጋዩ እና ሰዎች ከጥቃቱ ሲሸሹ፣ የተሽከርካሪዎች ጡሩምባዎች ድምጽ ሲጮቹ የሚያሳይ የደህንነት ቪዲዮ ምስል መልቀቃቸውን ኤኤፍፒ ዘግቧል፡፡ የዩክሬን የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ኢጎር ክላይሜንኮ ጥቃቱ 28 ሰዎችን ቁስለኛ ማድረጉን በማህበራዊ ሚዲያ አስፍረዋል፡፡ ጥቃቱ የደረሰባት ኮስትያንቲኒቪካ በውጊያው ግምባር የምትገኝ ስትሆን ወደ 70ሺ የሚገመት ህዝብ የሚኖርባት የዶኔትስክ ግዛት ምስራቃዊ የኢንደስትሪ ከተማ ናት፡፡ የዶኔትስክ ከፊል ግዛት በዚህ ዓመት ከሩስያ ጋር በኃይል ከተቀላቀሉ ከሶስት ሌሎች አካባቢዎች ጋር እኤአ ከ2014 ጀምሮ በሩሲያ በሚደገፉ ተገንጣዮች ቁጥጥር ስር የሚገኝ መሆኑን ዘገባው አመልክቷል፡፡ መድረክ / ፎረም
VOA
amh
ዩና ከሰራችበት ባንክ ፊት ለፊት ሆና
“አለቃዬ በቢሯችን ያሉ ወንዶችን ፎጣ እንዳጥብ አዘዘኝ”
ዩና የባንክ ፀሐፊ ሆና በተቀጠረችበት የመጀመሪያው ቀን ያልጠበቀችው የሥራ ጫና ገጠማት። ምሳ ሥሪ ከዚያም የወንዶች መጸዳጃ ያለውን ፎጣ ቤት ወስደሽ እጠቢ ተባለች። እነዚህ ሥራዎች የተሰጧት የባንኩ አዲስ ሴት ሠራተኛ በመሆኗ እንደሆነ ተነገራት። ሥራዎቹን እንደማትቀበል ገለጸች። “ወንዶቹ የራሳቸውን ፎጣ ቤት ወስደው ለምን አያጥቡም?” ስትል ጠየቀች። አለቃዋ “እንዴት ወንዶች ልብስ ይጠቡ ትያለሽ” ሲል ተቆጣት። ቅሬታ ማቅረቧ በበጎ አልተወሰደም። እሷም ፎጣዎቹን ታጥብ ጀመር። ከሚደርስባት ትንኮሳ ባሻገር ሴት የሥራ ባልደረቦቿ ሊደግፏት አለመፍቀዳቸው አሳዘናት። ባንኩ ያደረሰባትን በተንቀሳቃሽ ምሥል ቀርጻ ምርመራ እንዲደረግበት ለደቡብ ኮሪያ መንግሥት አስታወቀች። የሥራ ባልደረቦቿ እንደሷው በ20ዎቹ ዕድሜ ክልል ቢሆኑም “ሁሉም መሥሪያ ቤት እንዲህ ነው” ብለው አጣጣሏት። ደቡብ ኮርያ በቴክኖሎጂ እየበለጸገች ነው። ከዓለም ሀብታም አገራት አንዷ ለመሆን በምታደርገው ጉዞ ግን ሴቶች ተዘንግተዋል። End of ብዙ የተነበቡ ሴቶች ከወንዶች ሦስት እጥፍ ያነሰ ነው ደመወዛቸው። ከሀብታም አገራት በወንዶች እና በሴቶች ደመወዝ መካከል ከፍተኛ ልዩነት ያለባት አገር ናት። ወንዶች ፖለቲካውንም የቦርድ ስብሰባውንም ተቆጣጥረውታል። ሴቶች ከሕዝብ አገልግሎት መስጫ ተቋማት ከፍተኛውን ሥልጣን የያዙት በ5.8 በመቶውን ብቻ ነው። የቤት ሥራና ልጅን መንከባከብ ለሴቶች ብቻ ተትቷል። ወሲባዊ ጥቃትም ተንሰራፍቷል። ቴክኖሎጂ የጎመራበት አገር እንደመሆኑ የበይነ መረብ ወሲብ-ነክ ወንጀሎች ተበራክተዋል። ሴቶች መጸዳጃ ቤት ወይም ልብስ መቀየሪያ ክፍል ሳሉ በድብቅ ቀርጸው የሚለቀቁ ወንጀለኞች በዝተዋል። ችግሮችን ለመፍታት ቃል ከመግባት ይልቅ የደቡብ ኮሪያ አዲሱ ፕሬዝዳንት ዩን ሱክ-ዮል “መዋቅራዊ የፆታ መድልዎ የድሮ ችግር ነው” ሲሉ አጣጥለዋል። እኩልነት እንዲሰፍን የሚደረግ ጥረትን ወንዶችን ‘ለመጨቆን’ የሚውል አድርገው የሚመለከቱ ወንዶች በፕሬዝዳንቱ ንግግር የልብ ልብ ተሰምቷቸዋል። ሥልጣን ከያዙ በኋላ በመሥሪያ ቤቶች ያለውን ፆታን ያማከለ ቅጥር አንስተዋል። ቅጥር የሚፈጸመው በፆታ ሳይሆን በችሎታ ነው ሲሉም ተደምጠዋል። ሆኖም ግን ከ19 የካቢኔ አባላቸው ሴቶች ሦስት ብቻ ናቸው። ይባስ ብሎ የፆታ እኩልነት ሚኒስትርን ለማጠፍ እየሞከሩ ነው። መሥሪያ ቤቱ ሴቶች እና የወሲባዊ ጥቃት ሰለባዎችን የሚደግፍ ነው። መሥሪያ ቤቱ እንዳይዘጋ ከ800 በላይ መሥሪያ ቤቶች በጥምረት ተቃውሞ አሰምተዋል። የ28 ዓመቷ ፓርክ ጂ-ሀይን ከተቃዋሚዎቹ አንዷ ናት። የተቃዋሚ ፓርቲን እንድትመራ ተጠይቃ ነበር። የወጣት ሴቶችን ውክልና እንድታስጠብቅ የተሰጣትን የመሪነት ቦታ በስድስት ወር አጣችው። የግድያ ዛቻ ስለሚደርሳትና የት እንደምትኖር መረጃው ይፋ ስለተደረገ ለመደበቅ ተገዳለች። በስድስቱ ወራት ውስጥ ፖለቲካው በወንዶች የበላይነት የተያዘ መሆኑን አይታለች። ስብሰባ ላይ ብቸኛዋ ሴት ትሆን ነበር። ሐሳብ ስትሰጥ ችላ ይሏት ነበር። “ስለ ምጣኔ ሀብት ወይም የአየር ንብረት ለውጥ ሳወራ ‘አንቺ እንኳን የሴቶች ጉዳይ እና ወሲብ-ነክ ጉዳዮች ላይ አተኩሪ’ ይሉኝ ነበር” ስትል ታስታውሳለች። ኃላፊነቱን የሰጧት የሴቶችን ድምጽ ለማግኘት እንደሆነ ተረድታለች። በበይነ መረብ የሚፈጸም ወሲብ-ነክ ወንጀልን ካጋለጠች በኋላ ነው ፓርክ ታዋቂ የጋዜጠኝነት ተማሪ የሆነችው። ዘገባዋን ተከትሎ ወንጀለኞቹ ታስረዋል። አምና 11,568 የበይነ መረብ ወሲብ-ነክ ወንጀሎች ሪፖርት ተደርገዋል። ካለፈው ዓመት 82 በመቶ ጨምሯል። ድብቅ ካሜራዎች ሊኖሩ ስለሚችሉ ብዙ ሴቶች የሕዝብ መጸዳጃ ለመጠቀም ይፈራሉ። ቪድዮዎቹ ሴቶችን ገንዘብ ለመበዝበዝ ይውላሉ። ለሕዝብ ቪድዮዎቹን የሚለቁም አሉ። ፓርክ በፓርቲዋ ውስጥ የሚሰሙ የወሲባዊ ትንኮሳ ክሶችን ለመመርመር ስትሞክር ‘ችግር ፈጣሪ’ ተብላ ከፓርቲው ተገፋች። ከፓርቲው ብትወጣም ባደረገችው ትግል ብዙ ሴቶች ያመሰግኗታል። እአአ በ2018 በደቡብ ኮሪያ የሚቱ (#MeToo) ንቅናቄ ተካሂዷል። ከእስያ የመጀመሪያው እና ትልቁ የሚቱ እንቅስቃሴ ነው። በተቃራኒው የፆታ እኩልነት ጥያቄን የሚያናንቅ ንቅናቄ ተጀመረ። ሴቶች ማኅበረሰባቸው ውስጥ የተሻለ ቦታ እየተሰጣቸው መሆኑን የሚቃወሙ ወንዶች ነበሩ። ሴታዊነት (feminism) ጽዩፍ ቃል እንዲሆን ነበር የዚህ ንቅናቄ ዓላማ። በአገሪቱ አሁንም ድረስ የተወሰኑ ሴቶች ቃሉን እንዲፈሩት አድርጓል። የፆታ እኩልነት ሚኒስቴር እንዲዘጋ ምክንያት የሆነው የ37 ዓመቱ ሊ ጁን-ሶክ “ሴቶች መብታቸውን ተገፈው ኖረዋል። የተለወጡ ነገሮች ግን አሉ” ይላል። ፓርቲው ምርጫ እንዲያሸንፍ ከማድረጉም በላይ የወጣት ወንዶችን ድምጽ አግኝቷል። “የፆታ እኩልነት አዲስ መልክ ይዟል። ከሴታዊነት ወጥቶ ለሁሉም ጭቁኖች መብት የሚታገል ሥርዓት ያስፈልጋል” ሲል ያክላል። ከ20 ዓመት በፊት የተከፈተው መሥሪያ ቤቱ ከመንግሥት በጀት 0.2 በመቶ ቢመደብለትም ሴቶች ሕይወታቸውን እንደለወጠው ይናገራሉ። በድብቅ ካሜራ የተቀረጹ ቪድዮዎች ሰለባ የሆኑ፣ በማርገዛቸው ከሥራ የተባረሩ እና ያለ አጋር ልጅ የሚያሳድጉ ሴቶችን ረድቷል። አና መሥሪያ ቤቱ ሊዘጋ እንደሆነ ከሰማች ጀምሮ መተኛት አልቻለችም። ከስድስት ዓመታት በፊት በኮሌጅ አስተማሪዋ ከተደፈረች በኋላ ማንም ከጎኗ ሊቆም ሳይፈቅድ፣ ይህ መሥሪያ ቤት ሕይወቷን እንዳዳነው ትናገራለች። መደፈሯን ለአባቷ ደውላ ስትናገር ‘ቤተሰቡን አዋርደሻል’ ብለው ስልኩን እንደዘጉባት ታስታውሳለች። አና በምሥጢራዊ ማገገሚያ ማዕከል ውስጥ እየኖረች ነው። ዜና፣ ትንታኔ እና ታሪኮችን በምሥል እና በድምጽ ለማግኘት ይህንን በመጫን ሰብስክራይብ ያድርጉ End of podcast promotion አና ሚቱ ንቅናቄ ከተጀመረ በኋላ ነው ብርታት አግኝታ እርዳታ የጠየቀቸው። ወንጀሉን ለመጠቆም ስትሞክር የሐኪም ማስረጃ አምጪ ተባለች። ሐኪሞች ግን ‘ቅዠታም ነሽ’ ብለው መለሷት። “ልብ የሚሰብር ነበር። የእርዳታ ማዕከል ያለው ሐኪም እንዴት አልተባበርም እንደሚል አልገባኝም። መውጫ የሌለው ጨለማ ክፍል ውስጥ እንደተዘጋብኝ ተሰማኝ” ስትል ወቅቱን ታስታውሳለች። ከወራት በኋላ ራሷን ለማጥፋት ሞከረች። የፆታ እኩልነት ሚኒስቴር ደኅንነቱን የጠበቀ መኖሪያ አግኝቶላት የሥነ ልቦና ድጋፍ እየተሰጣት ቆየ። የደፈራት አስተማሪ እስራት ተፈርዶበታል። “ከገዛ ቤተሰቤ በላይ ይህ መሥሪያ ቤት ረድቶኛል። መሥሪያ ቤቱን መዝጋት መጥፎ ሐሳብ ነው” ትላለች። የፆታ ሚኒስቴር የሚሰጣቸው አገልግሎቶች በሌላ መሥሪያ ቤት ሥር እንደሚሰጡ መንግሥት ገልጿል። ፕሬዝዳንቱ እንዳሉት አዲሱ አስተዳደር ለሴቶች “የተሻለ ከለላ ይሆናል።” ይህንን ያሉበት ምክንያት ግልጽ አይደለም። የመንግሥት ዕቅድ በምክር ቤት አብላጫ ድምጽ ያላቸው ተቃዋሚዎች ሊያፈርሱት ይችላሉ። መሥሪያ ቤቱ መዘጋቱ ሴቶች በቤት እና በሥራ ቦታ የሚገጥማቸውን መሰናክል እንደሚጨምር የገለጹ አሉ። በደቡብ ኮሪያ ቤቶች ከወለዱ በኋላ ወደ ሥራው ዓለም ለመመለስ ይቸገራሉ። የ50 ዓመቷ ሺል ሁዮን-ዩንግ የትምህርት ቤት አስተዳዳሪ ነበረች። ትምህር ቤቱ ቅዳሜ እንድትሠራ ሲጠይቃት ልጇን የሚጠብቅላት አልነበረም። ባለቤቷም ልጃቸውን ለመያዝ ስላልፈቀደ ከሥራ ለመልቀቅ ተገደደች። “ባለቤቴ የአባታዊ ሥርዓት የተጫነው ወንድ ነው። ምንም አያግዘኝም” ትላለች። መንግሥት ያወጣው አሃዝ እንደሚያሳየው 46 በመቶ ሴት ሠራተኞች ቋሚ የሥራ ኮንትራት የላቸውም። ይህ ቁጥር በወንዶች ዘንድ ብቻ 30 በመቶ ነው። ሺል በጽዳት ሥራ ነው እየተዳደረች ያለችው። ከእሷ ጋር የሚሠሩ ሁለት በ30ዎቹ ዕድሜ ክልል ያሉ ሴቶች ወደዚህ ሥራ የገቡት ልክ እንደሷው በቀድሞ ሥራቸው እንዳይዘልቁ በመደረጋቸው ነው። ሥራቸውን ማጣት የማይፈልጉ ሴቶች ልጅ ላለመውለድ እየወሰኑ ነው። የአገሪቱ የወሊድ መጠን ወደ 0.81 በመቶ አሽቆልቁሏል። ይህም ከዓለም አነስተኛው ነው። በምዕተ ዓመቱ መጨረሻ የአገሪቱን ምጣኔ ሀብት የሚያሳልጥ በቂ የሥራ ኃይል ላይኖርም ይችላል። ለአንድ ዓመት የፆታ እኩልነት ሚኒስቴርን የመሩት ጄንግ ሁይን-ቤይክ እንደምትለው፣ የፆታ እኩልነት ካልሰፈነ የወሊድ መጠን ሊጨምር አይችልም። ሚቱ ወሲባዊ ጥቃትን በተመለከተ ንቅናቄ በመፍጠር ለውጥ ቢያመጣም የሴቶችን የሥራ ዕድል እና ተከፋይነት በማረጋገጥ ረገድ መዋቅራዊ ለውጥ እንደሚያሻ ትናገራለች። አሁን ላይ የአገሪቱ የፆታ እኩልነት ሚኒስቴር የሆኑት ኪም ሁያን-ሱክን ለማነጋገር ቢቢሲ ለወራት ያደረገው ጥረት ባይሳካም አንድ መሰናዶ ላይ ከቢቢሲ ለቀረበላቸው ጥያቄ “በፖለቲካው ብዙ ሴቶች ያስፈልጋሉ። በተለይም በአመራር ሴቶች ሲኖሩ በወንዶች እና ሴቶች መካከል ያለው የደመወዝ እና ኮንትራት ልዩነት ይቀረፋል” ሲሉ መልሰዋል። የዚህ ዘገባ መነሻ ላይ የተጠቀሰችው ዩና ባለፈው ወር ከመንግሥት በደረሳት የስልክ ጥሪ፣ የምትሠራበት ባንክ ሕግ መጣሱ ተነግሯታል። በባንኩ ወሲባዊ ጥቃት እንደደረሰና መድልዎም እንደተፈጸመ በመግለጽ ባንኩ ቅጣት እንዲከፍል፣ ዩናም ወደ ሌላ ቅርንጫፍ እንድትዛወር ተወስኗል። የእሷን ክስ ተከትሎ ሌሎችም ሴት ሠራተኞች ቅሬታቸውን ለማሰማት ድፍረት አግኝተዋል። ሆኖም ግን የፆታ እኩልነት ሚኒስቴር ከፈረሰ የታየው ጭላንጭል ተስፋ እንደሚከስም ዩና ትናገራለች።
BBC
amh
በጎርጎሮሳዊያኑ ሚያዚያ 2022 የሩሲያ ወታደሮች አስክሬኖችን እየቀበሩ፤ በፈረንሳይ ወታደሮች በድሮን የተነሳ
ማሊ የመንግስታቱ ድርጅት የሰብዓዊ መብት ሪፖርትን አጣጣለች
የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የማሊ መንግስት በሰብዓዊ መብት ላይ ይፈጽማቸዋል ሲል ያወጣቸውን ክሶች እያጣጣለ ነው።አስራ-አንድ ገጽ ባለው የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባወጣው መግለጫ የመንግስታቱ ድርጅት የማሊ የጸጥታ ሃይሎች አድርሰውታል ባላቸው ክሶች ላይ ምላሽ ሰጥቷል።ተ.መ.ድ ተልዕኮ በማሊ ሚንሱማ እሮብ ዕለት በዚህ ዓመት በሚያዝያ 1 እና ሰኔ 30 ባለው ጊዜ ውስጥ ተፈጸሙ ያላቸውን የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ዙሪያ የሩብ ዓመት ማስታወሻ አውጥቷል። ሪፖርቱ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ በማሊ ውስጥ የተፈጸሙት አብዛኛዎቹ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች የተፈጸሙት በእስላማዊ ታጣቂ ቡድኖች ቢሆንም በመንግስት የጸጥታ ሃይሎች "ከባድ የሰብዓዊ መብቶች እና የአለም አቀፍ የሰብአዊ ሕግ ጥሰቶች" መፈጸማቸውንም ተመዝግቧል ብሏል።እ.ኤ.አ. ከ2022 የመጀመሪያ ሩብ አመት ጋር ሲነፃፀር የተመዘገቡ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ቀንሰዋል። የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ በመንግስት የጸጥታ ሃይሎች ላይ የተሰነዘረው ውንጀላ አድሏዊ ነው ያለ ሲሆን፤ ሪፖርቱ “ያለተጨባጭ ማስረጃ” እና “በአሸባሪዎች ስጋት ውስጥ የተፈጸመ” እንዲሁም ደግሞ “የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎችን ስም ለማበላሸት” ዓላማ ያለው ነው ብሏል።በማሊ ወታደራዊ መንግስት እና ሚኒሱማ መሃከል ያለው ውጥረት ከቅርብ ወራት ወዲህ እየጨመረ ነው። በሃምሌ ወር ማሊ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ድጋፍ ሊሰጡ የመጡ 49 የአይቮሪ ኮስት ወታደሮችን ባማኮ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ቅጥረኛ ነፍሰ ገዳዮች ናቸው ስትል አስራለች።በዛው ወር ላይ የመንግስታቱ ልዑክ በማሊ ቃል አቀባይ የመንግስታቱ ድርጅት የወታደሮችን መምጣት አስቀድሞ ለማሊ መንግስት አስታውቆ ነበረ የሚል ጽሁፍ በትዊተር ገጻቸው ላይ ካሰፈሩ በኋላ ከማሊ ተባረዋል። የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የማሊ መንግስት በሰብዓዊ መብት ላይ ይፈጽማቸዋል ሲል ያወጣቸውን ክሶች እያጣጣለ ነው። አስራ-አንድ ገጽ ባለው የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባወጣው መግለጫ የመንግስታቱ ድርጅት የማሊ የጸጥታ ሃይሎች አድርሰውታል ባላቸው ክሶች ላይ ምላሽ ሰጥቷል። ተ.መ.ድ ተልዕኮ በማሊ ሚንሱማ እሮብ ዕለት በዚህ ዓመት በሚያዝያ 1 እና ሰኔ 30 ባለው ጊዜ ውስጥ ተፈጸሙ ያላቸውን የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ዙሪያ የሩብ ዓመት ማስታወሻ አውጥቷል። ሪፖርቱ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ በማሊ ውስጥ የተፈጸሙት አብዛኛዎቹ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች የተፈጸሙት በእስላማዊ ታጣቂ ቡድኖች ቢሆንም በመንግስት የጸጥታ ሃይሎች "ከባድ የሰብዓዊ መብቶች እና የአለም አቀፍ የሰብአዊ ሕግ ጥሰቶች" መፈጸማቸውንም ተመዝግቧል ብሏል። እ.ኤ.አ. ከ2022 የመጀመሪያ ሩብ አመት ጋር ሲነፃፀር የተመዘገቡ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ቀንሰዋል። የማሊ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ በመንግስት የጸጥታ ሃይሎች ላይ የተሰነዘረው ውንጀላ አድሏዊ ነው ያለ ሲሆን፤ ሪፖርቱ “ያለተጨባጭ ማስረጃ” እና “በአሸባሪዎች ስጋት ውስጥ የተፈጸመ” እንዲሁም ደግሞ “የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎችን ስም ለማበላሸት” ዓላማ ያለው ነው ብሏል። በማሊ ወታደራዊ መንግስት እና ሚኒሱማ መሃከል ያለው ውጥረት ከቅርብ ወራት ወዲህ እየጨመረ ነው። በሃምሌ ወር ማሊ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ድጋፍ ሊሰጡ የመጡ 49 የአይቮሪ ኮስት ወታደሮችን ባማኮ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ቅጥረኛ ነፍሰ ገዳዮች ናቸው ስትል አስራለች። በዛው ወር ላይ የመንግስታቱ ልዑክ በማሊ ቃል አቀባይ የመንግስታቱ ድርጅት የወታደሮችን መምጣት አስቀድሞ ለማሊ መንግስት አስታውቆ ነበረ የሚል ጽሁፍ በትዊተር ገጻቸው ላይ ካሰፈሩ በኋላ ከማሊ ተባረዋል።
VOA
amh
የአፍጋኒስታኑ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አሚር ካሃን ሙታኪ
ሩሲያ ለታሊባን ዕውቅና በመስጠት የመጀመሪያዋ አገር ሆነች
ሩሲያ አፍጋኒስታንን ለሚያስተዳድረው መንግሥት ዕውቅና በመሰጠት የመጀመሪያዋ አገር ሆነች። ውሳኔው ታሊባን ካቡልን ከተቆጣጠረ እና ሥልጣን ከያዘ ከአራት ዓመታት በኋላ የተወሰደ ትልቅ እርምጃ ነው። የአፍጋኒስታኑ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር አሚር ካሃን ሙታኪ የሩሲያ ውሳኔ ለሌሎች አገራት ምሳሌ ይሆናል ሲሉ ያላቸውን ተስፋ ገልፀዋል። ታሊባን አፍጋኒስታንን የሚያስተዳድረው በሸሪዓ ሕግ ሲሆን፣ ሴቶች እና ልጃገረዶች ላይ የተለያዩ ገደቦችን ጥሏል። የሩሲያን እርምጃ የተቃወሙት የቀድሞዋ የአፍጋኒስታን ፖለቲከኛ ፋውዚያ ኮፊ "የትኛውም አገር ከታሊባን ጋር ያለውን ግንኙነት ለማሻሻል የሚወስደው እርምጃ ሰላምን አያመጣም፤ ጭቆናን ሕጋዊ ያደርገዋል" ብለዋል። ኮፊ በመቀጠል "እንዲህ ያሉት እርምጃዎች የአፍጋኒስታንን ሕዝብ ብቻ ሳይሆን የዓለምን ደህንነት አደጋ ላይ ሊጥሉ ይችላሉ" ሲል አስጠንቅቀዋል። የአፍጋኒስታን የሴቶች የፖለቲካ ተሳትፎ ኔትዎርክ ደግሞ "አምባገነን፣ ፀረ ሴቶች እና መሠረታዊ የዜጎችን መብቶችን በትጋት የሚያፈርስ አገዛዝ" እውቅና አግኝቷል ሲሉ ውሳኔውን ተቃውመዋል። የታሊባን መንግሥት በአፍጋኒስታን ባህል እና የእስልምና ሕግ መሠረት የሴቶችን መብት እንደሚያከብር ቀደም ሲል ተናግሯል። End of ብዙ የተነበቡ ዜና፣ ትንታኔ እና ታሪኮችን በምሥል እና በድምጽ ለማግኘት ይህንን በመጫን ሰብስክራይብ ያድርጉ End of podcast promotion እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከ 2021 ጀምሮ ግን ከ12 ዓመት በላይ የሆናቸው ልጃገረዶች ትምህርት እንዳያገኙ እንዲሁም ሴቶች ከበርካታ ሥራዎች ታግደዋል። አንዲት ሴት ያለ ወንድ አጃቢ ምን ያህል ርቀት መጓዝ እንደምትችል፤ እንዲሁም በአደባባይ ድምጿን ከፍ ማድረግ ስለመትችልበት መጠን የሚደነግጉ ገደቦች ወጥተዋል። የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሙታኪ ሞስኮ ሐሙስ ዕለት ሩሲያ ዕውቅና መስጠቷን ተከትሎ "በመከባበር ላይ የተመሰረተ አዲስ የአዎንታዊ ግንኙነት" መጀመሩን ገልጸው፣ ውሳኔውን "ድፍረት የተሞላበት" ብለውታል። በአፍጋኒስታን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ተበርክቷል የሚሉ ሪፖርቶች በስፋት ቢደመጥም በአውሮፓውያኑ 2021 ዳግም ሥልጣን የተቆጣጠረው ታሊባን ዓለም አቀፍ እውቅናን እና ኢንቨስትመንትን ከሌሎች አገራት ሲጠይቅ ቆይቷል። የሩሲያ ውጪ ጉዳይ ሚኒቴር ባወጣው መግለጫ ለአፍጋኒስታን ይፋዊ ዕውቅና መስጠት በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን አዎንታዊ ግንኙነት ያጠናክረዋል ብለን እናምናለን ብሏል። ቀጥሎም ሩስያ ከአፍጋኒስታን ጋር በኢነርጂ፣ በትራንስፖረት፣ በግብርናና መሠረተ ልማት ዘርፎች ላይ የንግድ እና ኢኮኖሚ ትብብር ማድረግ የሚቻልበት ዕድልን እየተመለከተች ነው ሲል ገለጿል። በተጨማሪም ሞስኮ ሽበርተኝነት የጋረጠውን ስጋት እና የአድንዛዥ ዕጽ ዝውውርን ለመግታት የካቡል መንግሥትን መርዳቷን እንደምትቀጥል አሳውቃለች። በአውሮፓውያኑ 2021 ታሊባን ሥልጣን ሲቆጣጠር በአፍጋኒስታን ኤምባሲያቸውን ካልዘጉ ጥቂት አገራት መካከል ሩሲያ አንዷ ናት። የሩሲያ መንግሥት ከታሊባን ጋር የሚደረገውን ውይይት ማጠናከር ለቀጠናው ሰላምና ለኢኮኖሚያዊ ዕድገት ወሳኝ ነው ብሏል። በተጨማሪም ሩሲያ በአውሮፓውያኑ 2022 ከታሊባን ጋር ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ስምምነት በማድረግ የመጀመሪያዋ አገር ነች። በዚያ ስምምነት ሩሲያ ለአፍጋኒስታን ነዳጅ፣ ጋዝ እና ስንዴን ለማቅርብ ተስማምታለች። በዚህ ዓመት ሚያዚያ ወር ታሊባን ከሩሲያ የአሸባሪነት ዝርዝር ውስጥ የተሰረዘ ሲሆን ይህ የሆነው ከካቡል መንግሥት ጋር የተሟላ ትብብርን ለመፍጠር እንደሆነ ሩስያ ገልጻ ነበር። የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ታሊባን ሽብርተኝነትን ለመዋጋት "አጋር" ነው በማለት ባለፈው ዓመት ሐምሌ ወር ላይ ተናግረዋል። በአውሮፓውኑ 1979 ሶቪየት ኅብረት አፍጋኒስታንን ከወረረች እና ለ9 ዓመታት ተዋግተው በሁለቱም ወገን በኩል በደምሩ 15 ሺህ ወታደር ከሞተ ወዲህ ሁለቱ አገራት ያላቸው ግንኙነት ውስብስብ የሚባል ነው። የሶቪየት ኅብረት መንግሥት በካቡል የሚደግፈውን መንግስት ለማቋቋም ያደረገው ጦርነት ዓለም አቀፍ መገለለልን ያስከተለበት ሲሆን በአውሮፓውያኑ 1989 ደግሞ አፍጋኒስታንን ለቆ እንዲቀጣ አስገድዶታል።
BBC
amh
የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት እና የሪፐብሊካን ፕሬዝዳንታዊ እጩ ዶናልድ ትራምፕ፣ ቅዳሜ ሐምሌ 6 ቀን 2016 ዓ.ም. በፔንሰልቬኒያ፣ ባትለር ውስጥ ጥቃት ከደረሰባቸው በኋላ የምርጫ ቅስቀሳ ያደርጉበት ከነበረው መድረክ እንዲወርዱ በሰዎች ሲረዱ/ ፎቶ/ ኤፒ
የትረምፕን የግድያ ሙከራ ተከትሎ ደጋፊዎቻቸው ይበልጥ ተነቃንቀዋል
የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ፣ የግድያ ሙከራ በተደረገባቸው በሁለተኛው ቀን ዛሬ፣ሰኞ በሚጀመረው የፓርቲያቸው ጉባኤ ላይ ይሳተፋሉ። ከዛሬ ሰኞ እስከ ሐሙስ የሚካሄደውን እና እርሳቸውን በይፋ ፕሬዝደንታዊ እጩ አድርጎ የሚመርጠውን ጉባኤ ሙሉውን አራቱንም ቀናት እንደሚሳተፉም ታውቋል። ትረምፕ የግድያ ሙከራ በተደረገባቸው ማግስት፣ ትላንት እሁድ ጉባኤው በሚካሄድባት መልዎኪ ገብተዋል።Embedshareየትረምፕን የግድያ ሙከራ ተከትሎ ደጋፊዎቻቸው ይበልጥ ተነቃንቀዋልbyየአሜሪካ ድምፅEmbedshareThe code has been copied to your clipboard.The URL has been copied to your clipboardNo media source currently available0:000:04:170:00ቀጥተኛ መገናኛ16 kbps | ኤምፒ332 kbps | ኤምፒ348 kbps | ኤምፒ3ብቅ ባይ መስኮት የድምፅ መስምያየቪኦኤ የዋሽንግተን ከፍተኛ ዘጋቢ ካሮሊን ፐርሱቲ በመልዎኪ፣ ውስካንስን በመገኘት የግድያ ሙከራውን ድንጋጤ ተከትሎ የትረምፕ ደጋፊዎች እንዴት እንደተነሳሱ ተመልክታለች፡፡እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል። የቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ፣ የግድያ ሙከራ በተደረገባቸው በሁለተኛው ቀን ዛሬ፣ሰኞ በሚጀመረው የፓርቲያቸው ጉባኤ ላይ ይሳተፋሉ። ከዛሬ ሰኞ እስከ ሐሙስ የሚካሄደውን እና እርሳቸውን በይፋ ፕሬዝደንታዊ እጩ አድርጎ የሚመርጠውን ጉባኤ ሙሉውን አራቱንም ቀናት እንደሚሳተፉም ታውቋል። ትረምፕ የግድያ ሙከራ በተደረገባቸው ማግስት፣ ትላንት እሁድ ጉባኤው በሚካሄድባት መልዎኪ ገብተዋል። የትረምፕን የግድያ ሙከራ ተከትሎ ደጋፊዎቻቸው ይበልጥ ተነቃንቀዋል No media source currently available የቪኦኤ የዋሽንግተን ከፍተኛ ዘጋቢ ካሮሊን ፐርሱቲ በመልዎኪ፣ ውስካንስን በመገኘት የግድያ ሙከራውን ድንጋጤ ተከትሎ የትረምፕ ደጋፊዎች እንዴት እንደተነሳሱ ተመልክታለች፡፡ እንግዱ ወልዴ ወደ አማርኛ መልሶታል። መድረክ / ፎረም
VOA
amh
ዩናይትድ ከከቀናት በፊት በብሬንትፎርድ አሳፋሪ የተባለ የ4ለ0 ሽንፈት ገጥሞታል።
መስክ ማንቸስተር ዩናይትድን እገዛለሁ ያልኩት ‘ስቀልድ’ ነው አለ
የዓለማችን ቁጥር አንድ ባለጸጋ ኤሎን መስክ የማንቸስተር ዩናይትድ እግር ኳስ ክለብን እገዛለሁ ያልኩት ‘ስቀልድ’ ነው አለ። የቴስላ ኤሌክትሪክ መኪና እና የስፔስ ኤክስ ባለቤት ኤሎን መስክ ቀደም ሲል ዩናይትድን እገዛለሁ ማለቱ መነጋገሪያ ሆኖ ነበር። ቢሊየነሩ ብዙ አነጋጋሪ ሃሳቦችን ወደ ሚያካፍለበት ትዊተር በማቅናት “ማንቸስተር ዩናትድን እገዛለሁ” ሲል አጭር መልዕክቱን አስፍሮ ነበር። መስክ ዩናይትድን እገዛለሁ ማለቱ የማንቸስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ያስደስተ ጉዳይ ሆኖ ነበር። ክለባቸው ባለፉት ዓመታት በውጤት ቀውስ ውስጥ የገባባቸው ደጋፊዎች፤ በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ መስክ ዩናይትድን እንዲረከብ ያላቸውን ፍላጎት ሲገልጹ ነበር። ይሁን እንጂ መስክ ዩናይትድን እገዛለሁ ካለ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ “የትኛውንም አይነት የስፖርት ቡድን” አልገዛም ካለ በኋላ፤ ማንቸስተርን እገዛለሁ ያልኩት “ስቀልድ ነው” ብሏል። መስክ ጨምሮ የስፖርት ቡድን ብገዛ ኖሮ “ልጅ ሳለሁ ምርጫዬ የነበረውን” ማንቸስተር ዩናይትድን ነበር የምገዛው ሲል በትዊተር ገጹ ላይ አስተያየቱን አስፍሯል። መስክ በተለይ በትዊተር ገጹ ላይ የሚሰጣቸው አስተያየት አጋጋሪ ግለሰብ አድርገውታል። End of ብዙ የተነበቡ ከወራት በፊት 44 ቢሊዮን ዶላር በመክፈል ትዊተርን ለመግዛት ከግዙፉ የማኅበራዊ ሚዲያ የትስስር መድረክ ቦርድ ጋር ስምምነት ላይ ደርሶ ነበር። ሆኖም በርካታ የግዢ ስምምነቶች አልተከበሩም በማለት ትዊተርን ለመግዛት ደርሶት የነበረውን ስምምነት መሰረዙን አስታውቋል። መስክ ከትዊተር ግዢ ራሱን ያገለለው የማኅበራዊ ሚዲያ ኩባንያው ትክክለኛ የሆኑ የትዊተር አካውንቶች ምን ያህል እንደሆኑ በቂ መረጃ ማቅረብ ባለመቻሉ ነው ብሏል። መስክ ከክሪፕቶከረንሲ ጋርም ስሙ ይያያዛል። ትልቅ ስም ካላቸው የክሪፕቶከረንሲ ወዳጆች መካከል የቴስላ ኩባንያ ባለቤት ኤሎን መስክ ተጠቃሽ ነው። ከአንድ ዓመት በፊት በክሪፕቶከረንሲ ላይ ብዙ ኢንቨስት አድርጎ የነበረው የኤሎን መስክ ተቋም ቴስላ፤ ገዝቶት የነበረውን አብዛኛውን ቢትኮይን መልሶ ሽጧል። ማንችስተር ዩናይትድ የባለፈው ዓመት የፕሪሚየር ሊግ የውድድር ዓመት ስድስተኛ ሆነው ማጠናቀቁ ይታወሳል። ቡድኑ ለዘንድሮው የውድድር ዓመት ኤሪክ ቴን ሃግንን የቡድኑ አሰልጣኝ አድርጎ ቢሾምም በመጀመሪያዎቹ የሊጉ ሁለት ጨዋታዎች አሳፋሪ የተባሉ ሽንፈቶችን ተከናንበዋል። በቀጣይ ሳምንት ደግሞ ዩናይትዶች ጠንካራውን ሊቨርፑል በሜዳቸው ያስተናግዳሉ። መስክ ዩናይትድን እገዛለሁ ያለው የቡድኑ ውጤት ማሽቆልቆልን ተከትሎ የክለቡ ባለቤት የሆኑት የግሌዘር ቤተሰቦች ቡድኑን ለሌላ ገዢ አሳልፈው እንዲሰጡ የሚጠይቁ ድምጾች በተበራከቱበት ወቅት ነበር። የዘንድሮው ውድድር ዓመት ሲጀመርም ተቃውሞው ቀጥሏል። ክለቡ በመጀመሪያ ሁለት ተከታታይ ጨዋታዎች ውጤት ማጣቱን ተከትሎ በሚቀጥለው ሰኞ ከሊቨርፑል ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ከፍተኛ ተቃውሞ ባለቤቶቹ ላይ ለመሰንዘር ደጋፊዎች እየመከሩ ነው። ደጋፊዎች ወደ ሜዳ ባለመግባት ቁጣቸውን ለማሳየት ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛሉ።
BBC
amh
ወይዘሮ ሰላማዊት ካሳ - የኢትዮጵያ ቱሪዝም ሚኒስትር
የኢትዮጵያንና የጀርመንን የረጅም ጊዜ ወዳጅነት የሚያሳይ ቅርስ ለኢትዮጵያ ጥናት ተቋም ተበረከተ
የኢትዮጵያንና የጀርመንን የረጅም ጊዜ ወዳጅነት የሚያሳይ ቅርስ ለኢትዮጵያ ጥናት ተቋም ተበረከተ በ 1920 ዎቹ በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደርና ልዩ መልዕክተኛ በነበሩት፤ በፍሪዝ ቫይስ እጅ የነበሩ 12 የኢትዮጵያ ጥንታዊ ቅርሶች ባለፈዉ ሳምንት ለኢትዮጵያ ጥናት እና ምርምር ተቋም ተበርክቷል። ለተቋሙ ከተሰጡት ውድ ቅርሶች ውስጥ ዘውዶች፣ ጋሻዎች፣ ጎራዴ፣ ዝናር፣ ስዕሎች እንዲሁም ከራስ ተፈሪ መኮንን የተበረከቱ ስጦታዎች እንደሚገኙት ተገልጿል። አዲስ አበባ የሚገኘዉ የጀርመን ኤምባሲ በበኩሉ ቅርሶቹ በ 1920ዉቹ ዘመን የጀርመን አምባሳደርና ልዩ መልዕክተኛ በነበሩት በፍሪዝ ቫይስ ቤተሰቦች እጅ የነበሩትን ቅርሶች ለኢትዮጵያ ጥናት ተቋም እንዲበረከት መንገድ አመቻችቷል። ጤና ይስጥልኝ አድማጮች እንደምን ሰነበታችሁ፤ ባለፈዉ ሳምንት በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ በራስ መኮንን አዳራሽ ቅርሱን የማበርከት ሥነ-ስርዓት ላይ የኢትዮጵያ ቱሪዝም ሚኒስቴር ሰላማዊት ካሳ፤ በአዲስ አበባ የጀርመን ኤምባሲ ጉዳይ አስፈፃሚ ዶ/ር ፈርዲናንድ ፎን ቬይሄ፤ የቅርሶቹ ባለቤት የነበሩት የቀድሞ የጀርመን አምባሳደርና ልዩ መልዕክተኛ የልጅ ልጅ ፕሮፌሰር ራሞን ዊስ፤ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ፣ እንዲሁም የኢትዮጵያ ጥናት ኢንስቲትዩት ወዳጆች ማህበር አባላት እና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል። በስጦታ መልክ ወደ ኢትዮጵያ የተመለሱት ቅርሶች የርክክብ መርሐ-ግብር ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ቱሪዝም ሚኒስትር ወይዘሮ ሰላማዊት ካሳ፤ ለዶቼ ቬለ እንደገለፁት፤ ቅርሶቹን ወደ ሃገር ለማስገባት ብዙ ጊዜያቶችን የወሰደ የብዙዎች ትብብር እና ስራ ዉጤት ነዉ ሲሉ ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል። ከ 100 ዓመት በፊት በኢትዮጵያ የጀርመን ልዩ መልዕክተኛ በፍሪዝ ቫይስ ቤተሰቦች እጅ የነበረዉ ቅርስ ለኢትዮጵያ ጥናት ተቋም ለማበርከት መንገድ ያመቻቸዉ፤ በአዲስ አበባ የሚገኘዉ የጀርመን ኤንባሲ መሆኑን የኤንባሲዉ ጉዳይ አስፈፃሚ ዶ/ር ፈርዲናንድ ፎን ቬይሄ ተናግረዋል። ለኢትዮጵያ ጥናት ተቋም የተበረከቱት እነዚህ ቅርሶች፤ በጀርመን እና በኢትዮጵያ መካከል የዘላቂ ወዳጅነት እና የመከባበር ምልክት ናቸዉ ሲሉም አወድሰዉታል። ጀርመን የኢትዮጵያን የበለፀገ የባህል ቅርስ ለመጠበቅ ያላትን ቁርጠኝነት ያሳየ ነዉም ተብሏል። ጋሻ፤ ሰይፎች፤ ጥሩምባዎች እና ከሁሉም በላይ ዘውዶችን ያካተተዉ ይህ የቅርስ ስብስብ፤ የዛሬ 100 ዓመት በአብዛኛዉ ከራስ ተፈሪ ቆየት ብሎ ከንጉሠ ነገሥቱ በግል የተሰጠ ስጦታ እና ወራሾች ለኢትዮጵያ ጥናት ተቋም ለማበርከት በመወሳናቸዉ መሆኑን፤ የጀርመን ኤንባሲ ጉዳይ አስፈፃሚ ፤ ዶ/ር ፈርዲናንድ ፎን ቬይሄ ገልፀዋል። « ነገሩ የግል ስጦታ በመሆኑ፤ ከጀርመን ኤንምባሲ ጋር ምን አገናኘው ብሎ ሰዉ ሊጠይቅ ይችላል። እዚህ ላይ ሁለት ነጥቦችን ማንሳት እንችላለን። የእቃዉ ባለቤቶች ምናልባትም ከ100 ዓመት በፊት የአያታቸዉ ስጦታ ብለዉ ሥነ- ምግባራዊ አክብሮት ይዟቸዉ፤ እያስተላለፉ በመዝለቅ ነዉ ይህን እቃ አሁን ለመመለስ የወሰኑት። ሁለተኛው ነጥብ የዚህ ቅርስ ወራሾች ወደ ኢትዮጵያ ለሟጓጓዝ ትራንስፖርትን፣ ጉምሩክን እና ሌሎች ሌሎች ጉዳዮችን ለማስተናገድ የሚያስችል ምንም ትስስር ስለሌላቸው በጣም በተግባራዊ ጉዳዮች ድጋፍ ፈልገዉ አነጋግረዉናል። በዚህ መንገድ ይህንን ስጦታ ወደ ተፈለገበት ልናደርስ ችለናል። » የጀርመን ኤንባሲ እነዚህ ቅርሶች ለማስመለስ  ብዙ ስራዎችን እንዳከናወነ የኢትዮጵያቱሪዝም ሚኒስትር ወይዘሮ ሰላማዊት ካሳ በድጋሚ አረጋግጠዋል። በግለሰብ ተይዘዉ ከነበሩት ከእነዚህ ጥንታዊ ቅርሶች ባሻገር፤ በ 1920 ዎቹ ኢትዮጵያ ምንትመስል እንደነበር የሚያሳዩ ፎቶዎችም በስጦታ መልክ መመለሳቸዉን ወ/ሮ ሰላማዊት ተናግረዋል። በ1920ዎቹ አዲስ አበባ በነበሩት የጀርመን አምባሳደርና ልዩ መልዕክተኛ ፍሪዝ ቫይስ እና ባለቤታቸዉ ያነስዋቸዉ ፎቶግራፎች በጎተ ተቋም ለእይታ መቅረባቸዉን የጀርመን ኤንባሲ ጉዳይ አስፈፃሚ ዶ/ር ፈርዲናንድ ፎን ቬይሄ ተናግረዋል። ከዚህ ሌላ ለኢትዮጵያ ጥናት ተቋም የተበረከተዉ ቅርሳቅርስ በኢግዚቢሽን ለእይታ እና ለሳይንሳዊ ጥናቶች እንደ አንድ ግብዓት እንደሚሆን እምነታቸዉን ገልፀዋል። «ባለፈው ሳምንት የተካሄደዉ ዝግጅት በእውነት ልብ የሚነካ ገጠመኝ እንደነበር ልነግርሽ እፈልጋለሁ።፣ እርግጥ ነው የቅርሱ ወራሾች ለብዙ ዓመታት ይዘዉት ከቆዩት፤ ጥበባዊ ቅርሶች ጋር ተለያይተዋል። ይሁን እና ነገሩ ጥሩ እንደሆነ ይሰማኛል። ምክንያቱም ስጦታዉ የሄደዉ ጥሩ ወደ ሆነዉ አጋር ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ጥናት ተቋም ነዉ። እምነት ሊጥሉባቸው የሚችሉ አጋሮች እንደሆኑ በእርግጠኝነት ስላመኑበትም ነው። እነዚህ ነገሮች አንድ ክፍል ተቀምጠዉ አባሯ እንደማይለብሱ እና ለእይታ የማይቀርቡ  እንደማይሆኑ አረጋግጠዋል። ቅርሱ በተቋሙ ጥቅም ላይ እንደሚውል ተቋሙ አረጋግጧል። ለምሁራዊ ምርምር፤ በክብካቤ እና ጥበቃ ለሕዝብ እይታም ጭምር ይቀርባል። አሁን ከጥቂት ጊዜ በፊት በሙዚየም ውስጥ ነበርኩኝ፣ እነዚህ በስጦታ የቀረቡት ቅርሶች ለሙዚየሙ ድንቅ ተጨማሪ ግብዓት ይሆናሉ ብዬ መገመት እችላለሁ።» በግለሰብ እጅ በስጦታ መልክ ተይዘዉ የነበሩ እና ዳግም በስጦታ መልክ ወደ ኢትዮጵያ የተመለሱት የእነዚህ ታሪካዊ ቅርሶችን በማየት ምናልባትም በግለሰብ እጅ የተያዙ ሌሎች ቅርሶች እንዲመለሱ ምሳሌ ይሆናል የሚል እምነት እንዳላቸዉ የጀርመን ኤንባሲ ጉዳይ አስፈፃሚ አክለዉ ገልፀዋል። «ይህ አንድ መልስ ይሆናል ብዬ አምናለሁ። የባህል ቅርሶችን በዉርስ ያገኙ ወይም በግዢ ያገኙ ግለሰቦች እንዳሉ አስባለሁ፣ ምናልባትም እንደ ቅድመ አያቶቻቸዉ በትልቅ ቤት ውስጥ መኖር ባለመቻላቸው ወይም በሌላ ምክንያት የያዙትን ታሪካዊ ቁሶች ላይፈልጉ ይችላሉ። እንደዚህ ያሉ ባህላዊ ዕቃዎችን እና ቅርሶች ግለሰቦች መጠቀም በማይፈልጉበት ጊዜ እና ለሳይንሳዊ ተቋም ወይም ሙዚየም ለመለገስ በሚፈልጉበት ጊዜ ምን ማድረግ እንዳለባቸዉ ይህ እርምጃ እንደምሳሌ ሊያገለግል ይችላል። እናም ብዙዎች እነዚህ ቅርሶች እንዴት እንደተያዙ  የት እንደደረሱ ለማየት በቅርብ ይከታተላሉ ብዬ አምናለሁ። ቅርሶቹ ጤናማ፣ ሳይንሳዊ እና ህዝባዊ በሆነ መንገድ ከተያዙ ብዙ ሰዎች ተመሳሳይ ነገር እንዲያደርጉ እና ንብረታቸውን እንዲሰጡ ሊያበረታታ ይችላል የሚል እምነት አለኝ።» የኢትዮጵያ ቱሪዝም ሚኒስትር ወይዘሮ ሰላማዊት ካሳ  በበኩላቸዉ፤ የቅርሶቹ መመለስ በኢትዮጵያና በጀርመን መካከል ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሚያሳይ፤ ጀርመናዉያኑ ቤተሰቦች ቅርሶቹን ጠብቀው በማቆየትና ወደ ሀገር በመመለስ ለኢትዮጵያ ያላቸውን ፍቅር ያሳዩበት ነዉ ሲሉ አክለዋል። 120 ዓመታትን ያስቆጠረዉ የ እና የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ባለፈዉ ዓመት መጋቢት 28 ቀን 2017 ማለት ከጎርጎረሳዉያኑ ማርች 7 ቀን፤ 2025 ጀምሮ እየታሰበ መሆኑን በአዲስ አበባ የሚገኘዉ የጀርመን ኤንባሲ ይፋ ያደረገዉ መረጃ ያመለክታል።  ሁለቱ ሃገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸዉን  በጎርጎረሳዉያኑ መጋቢት 7 ቀን 1905 ዓ.ም ከተፈራረሙ  በኋላ በመከባበር ፣በመተባበር እና በመደጋገፍ ርቀትን መጓዛቸዉ ተገልፃል። ሙሉዉን ስርጭት የድምፅ ማድመጫ ማዕቀፉን ተጭናችሁ እንድትከታተሉ እንጋብዛለን። አዜብ ታደሰ ነጋሽ መሐመድ
DW
amh
የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ
ዶናልድ ትራምፕ በማጭበርበር የቀረበባቸው ክስ ጉዳይ እየታየ ነው
የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በማጭበርበር ወንጀል በተከሰሱበት እና ግዙፉን የሪል ስቴት ንግዳቸውን ዘለቄታ ፈተና ላይ በጣለውን የክስ ሂደት፡ ጉዳዩን ወደሚያየው የኒው ዮርኩ የማንሃታን ችሎት ዛሬ ተመልሰዋል።ሆኖም የኒውዮርኳ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሌቲሺያ ጀምስ ቁልፍ ምስክር አድርገው ያቀረቧቸው የዛሬ በባለ ጋራቸው የቀድሞው የሕግ ጠበቃቸው ማይክል ኮኽን በጤና እክል ሳቢያ የምስክርነት ቃላቸውን የሚሰጡበት ወደሚቀጥለው ሳምንት እንዲተላለፍላቸው በመጠየቃቸው በዛሬው ችሎት እንደማይተያዩ ተነግሯል።ኮኸን ቀድሞ ትዊተር ተብሎ ይጠራ በነበረው በኤክስ ገጽ ላይ ባሰፈሩት አስተያየት፣ ትራምፕን ላለማየት ብዬ ያደረጉት አይደለም ብለዋል። ከኮኽን ይልቅ፣ ትራምፕ በዛሬው የችሎት ውሏቸው የድርጅታቸው ረዳት ተቆጣጣሪ የነበሩት ዶና ኪደር የምስክርነት ቃል ዳግም ኪሚጀምሩበት ቀን ጋር ተገጣጥሟል።ትራምፕ የሰራሁት ጥፋት የለም ሲሉ ክሱን ማስተባበላቸው ይታወቃል። የቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በማጭበርበር ወንጀል በተከሰሱበት እና ግዙፉን የሪል ስቴት ንግዳቸውን ዘለቄታ ፈተና ላይ በጣለውን የክስ ሂደት፡ ጉዳዩን ወደሚያየው የኒው ዮርኩ የማንሃታን ችሎት ዛሬ ተመልሰዋል። ሆኖም የኒውዮርኳ ጠቅላይ አቃቤ ህግ ሌቲሺያ ጀምስ ቁልፍ ምስክር አድርገው ያቀረቧቸው የዛሬ በባለ ጋራቸው የቀድሞው የሕግ ጠበቃቸው ማይክል ኮኽን በጤና እክል ሳቢያ የምስክርነት ቃላቸውን የሚሰጡበት ወደሚቀጥለው ሳምንት እንዲተላለፍላቸው በመጠየቃቸው በዛሬው ችሎት እንደማይተያዩ ተነግሯል። ኮኸን ቀድሞ ትዊተር ተብሎ ይጠራ በነበረው በኤክስ ገጽ ላይ ባሰፈሩት አስተያየት፣ ትራምፕን ላለማየት ብዬ ያደረጉት አይደለም ብለዋል። ከኮኽን ይልቅ፣ ትራምፕ በዛሬው የችሎት ውሏቸው የድርጅታቸው ረዳት ተቆጣጣሪ የነበሩት ዶና ኪደር የምስክርነት ቃል ዳግም ኪሚጀምሩበት ቀን ጋር ተገጣጥሟል። ትራምፕ የሰራሁት ጥፋት የለም ሲሉ ክሱን ማስተባበላቸው ይታወቃል። መድረክ / ፎረም
VOA
amh
ፖሊሲ በቤጂንግ፣ እአአ 28/2022
በቻይና የዚሮ ኮቪድ ፖሊሲ ተቃውሞ ቀጥሏል
ቻይና ያወጣቸው የዚሮ ኮቪድ ፖሊሲ የቀሰቀሰው ተቃውሞ አሁንም እንደቀጠለ መሆኑ ተሰማ፡፡ፖሊሲውን በመቃወም አደባባይ የወጡ ተቃዋሚዎች በጋንጉዙ ከተማ ትናንት ማክሰኞ ምሽቱን ቁሳቁሶችን እያነሱ ወደ ፖሊሶች መወርወራቸው ተመልክቷል፡፡ባለሥልጣናቱ በተቃውሞው የተሳተፉትን ተቃዋሚዎች እያሳደዱ ቢሆንም ጥብቅ የሆኑትን አንዳንዶቹን የኮቪድ ፖሊሲዎችን ማላላታቸው ተነግሯል፡፡ከቻይናም ውጭ በኒውዮርክ እና በቶሮንቶ ካናዳ በሚገኙ የቻይና ቆንስላ ጽ/ቤቶች ፊት ለፊት መካሄዳቸው ተዘግቧል፡፡ ቻይና ያወጣቸው የዚሮ ኮቪድ ፖሊሲ የቀሰቀሰው ተቃውሞ አሁንም እንደቀጠለ መሆኑ ተሰማ፡፡ ፖሊሲውን በመቃወም አደባባይ የወጡ ተቃዋሚዎች በጋንጉዙ ከተማ ትናንት ማክሰኞ ምሽቱን ቁሳቁሶችን እያነሱ ወደ ፖሊሶች መወርወራቸው ተመልክቷል፡፡ ባለሥልጣናቱ በተቃውሞው የተሳተፉትን ተቃዋሚዎች እያሳደዱ ቢሆንም ጥብቅ የሆኑትን አንዳንዶቹን የኮቪድ ፖሊሲዎችን ማላላታቸው ተነግሯል፡፡ ከቻይናም ውጭ በኒውዮርክ እና በቶሮንቶ ካናዳ በሚገኙ የቻይና ቆንስላ ጽ/ቤቶች ፊት ለፊት መካሄዳቸው ተዘግቧል፡፡
VOA
amh
የአፍሪካ ፍልሰተኞች ሜዲትራኒያን ባህርን በማቋረጥ ጣሊያን ላምፔዱሳ ደሴት በስተ ደቡብ የእንጨት ጀልባቸው ተገልብጦ ስፔን ኦፕን የተባለው መንግሥታዊ ድርጅት ደርሱላቸው ከባህሩ አውጥቷቸዋል፡፡
የጣልያን ፖሊሶች በሕገ ወጥ የሰዎች ማዘዋወር 29 ተጠርጣሪዎችን ያዙ
የጣልያን ፖሊስ፣ ትላንት ረቡዕ፣ በሕገ ወጥ የሰዎች ማዘዋወር የጠረጠራቸውን 29 ግለሰቦችን መያዙን አስታወቀ፡፡ተጠርጣሪዎቹ፣ ለዓመታት፣ ድንበር ተሻጋሪ ፍልሰተኞችን፣ በባሕር ወደ ጣልያን አስርገው ከአስገቡ በኋላ፣ ወደ ሰሜን አውሮፓ ሲያጓጉዟቸው እንደኖሩ፣ ባለሥልጣናቱ ተናግረዋል፡፡የሕገ ወጥ ማስተላለፍ ተጠርጣሪዎቹ የተያዙት፣ ብዙዎቹ ፍልሰተኞች፥ ከቱርክ ወይም ከግሪክ ተጓጉዘው ለመጀመሪያ ጊዜ ይደርሱበታል በተባለውና በጣልያኑ ባሕረ ገብ ምድር በምትገኘው ካላብሪያ ደሴት፣ በዐቃብያነ ሕጎች መሪነት፣ ለአራት ዓመታት ያህል በተካሔደ ክትትል መኾኑ ተጠቅሷል፡፡በቱርክ፣ በግሪክ፣ በቤልጅየም፣ በጀርመን፣ በስዊድን፣ በእንግሊዝ እና በሞሮኮ የሚገኙ ተባባሪ አካላትም፣ በክትትሉ ላይ ተሳታፊ እንደኾኑ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ፍልሰተኞቹ፣ ለሕገ ወጥ አዘዋዋሪዎቹ፣ እስከ 15ሺሕ ዩሮ ወይም 16ሺሕ 500 ዶላር እንደሚከፍሉም መርማሪዎቹ ገልጸዋል፡፡በቁጥጥር ሥር የዋሉት ተጠርጣሪዎች፣ ሕገ ወጥ ስደትን በማበረታታት እና ወደ 30 ከሚጠጉ የባሕር ጉዞዎች ጋራ በተያያዘው ሕገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር ሊከሠሡ እንደሚችሉ ፖሊስ አመልክቷል፡፡አብዛኞቹ የባሕር አስተላላፊዎች(የጀልባ ላይ ሠራተኞች)፣ ከዩክሬን ወይም ከቀድሞ የሶቭየት ኅብረት አገሮች መኾናቸው ሲገለጽ፣ የዝውውር መሥመሩን የሚመሩት ዋናዎቹ ተጠርጣሪዎች ደግሞ፣ ከኢራቅ እና ከኩርድ አካባቢዎች መኾናቸውን፣ የጣልያን ባለሥልጣናት አስታውቀዋል፡፡ከሕገ ወጥ ተጓዦቹም፣ ከእስያ ወይም ከመካከለኛ ምሥራቅ የኾኑቱ እንደሚበዙበት ፖሊስ ገልጿል፡፡ የጣልያን ፖሊስ፣ ትላንት ረቡዕ፣ በሕገ ወጥ የሰዎች ማዘዋወር የጠረጠራቸውን 29 ግለሰቦችን መያዙን አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ፣ ለዓመታት፣ ድንበር ተሻጋሪ ፍልሰተኞችን፣ በባሕር ወደ ጣልያን አስርገው ከአስገቡ በኋላ፣ ወደ ሰሜን አውሮፓ ሲያጓጉዟቸው እንደኖሩ፣ ባለሥልጣናቱ ተናግረዋል፡፡ የሕገ ወጥ ማስተላለፍ ተጠርጣሪዎቹ የተያዙት፣ ብዙዎቹ ፍልሰተኞች፥ ከቱርክ ወይም ከግሪክ ተጓጉዘው ለመጀመሪያ ጊዜ ይደርሱበታል በተባለውና በጣልያኑ ባሕረ ገብ ምድር በምትገኘው ካላብሪያ ደሴት፣ በዐቃብያነ ሕጎች መሪነት፣ ለአራት ዓመታት ያህል በተካሔደ ክትትል መኾኑ ተጠቅሷል፡፡ በቱርክ፣ በግሪክ፣ በቤልጅየም፣ በጀርመን፣ በስዊድን፣ በእንግሊዝ እና በሞሮኮ የሚገኙ ተባባሪ አካላትም፣ በክትትሉ ላይ ተሳታፊ እንደኾኑ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ ፍልሰተኞቹ፣ ለሕገ ወጥ አዘዋዋሪዎቹ፣ እስከ 15ሺሕ ዩሮ ወይም 16ሺሕ 500 ዶላር እንደሚከፍሉም መርማሪዎቹ ገልጸዋል፡፡ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ተጠርጣሪዎች፣ ሕገ ወጥ ስደትን በማበረታታት እና ወደ 30 ከሚጠጉ የባሕር ጉዞዎች ጋራ በተያያዘው ሕገ ወጥ የገንዘብ ዝውውር ሊከሠሡ እንደሚችሉ ፖሊስ አመልክቷል፡፡ አብዛኞቹ የባሕር አስተላላፊዎች(የጀልባ ላይ ሠራተኞች)፣ ከዩክሬን ወይም ከቀድሞ የሶቭየት ኅብረት አገሮች መኾናቸው ሲገለጽ፣ የዝውውር መሥመሩን የሚመሩት ዋናዎቹ ተጠርጣሪዎች ደግሞ፣ ከኢራቅ እና ከኩርድ አካባቢዎች መኾናቸውን፣ የጣልያን ባለሥልጣናት አስታውቀዋል፡፡ ከሕገ ወጥ ተጓዦቹም፣ ከእስያ ወይም ከመካከለኛ ምሥራቅ የኾኑቱ እንደሚበዙበት ፖሊስ ገልጿል፡፡
VOA
amh
የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ አሻድሊ ሀሰን
በቅርቡ የተሻሻለው የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሕገ መንግሥት የትርጉም ጥያቄ ቀረበበት
በቅርቡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሕገ መንግሥትን እና የክልሉን ምክር ቤት ተወካዮች ብዛት ያሻሻሉት አዋጆች "ያልነበሩ፣ ያልተደነገጉ እንዲባሉ" እና "ተፈጻሚ እንዳይሆኑ" የሕገ መንግሥት ትርጉም ጥያቄ ቀረበባቸው። የትርጉም ጥያቄውን ለአገሪቱ የሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ያቀረቡት ከተቃዋሚው የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የተመረጡ ሦስት የክልሉ ምክር ቤት አባላት ናቸው። አባላቱ የክልሉ ምክር ቤት ከሁለት ሳምንት በፊት በአብላጫ ድምጽ ያጸደቃቸው እነዚህ ሁለት አዋጆች "ኢ-ሕገ መንግሥታዊ፣ ያልነበሩ፣ ያለተደነገጉ እንዲባሉ" እና "ተፈጻሚ እንዳይሆኑ ተብለው" እንዲወሰኑ ዳኝነት ጠይቀዋል። ተፈጻሚ እንዳይሆኑ ዳኝነት የተጠየቀባቸው አዋጆች የመጀመሪያው "የየእርከኑ ምክር ቤት ተወካዮች ብዛት መወሰኛ" የወጣው አዋጅ እና የክልሉን ሕገ መንግሥት እንደገና ለማሻሻል የወጣው አዋጅ ነው። የዛሬ ሁለት ሳምንት የጸደቀው "የየእርከኑ ምክር ቤት ተወካዮች ብዛት መወሰኛ" አዋጅ 99 የነበረውን የክልሉን ምክር ቤት መቀመጫ ብዛት ወደ 165 አሳድጎታል። ይህ የክልሉ ምክር ቤት መቀመጫ ለውጥ በሕገ መንግሥቱ ማሻሻያ ላይም ተንጸባርቋል። "ጠቅላላ የምክር ቤት አባላት ቁጥር ከአንድ መቶ አይበልጥም" የሚለው የሕገ መንግሥቱ ድንጋጌ ተሰርዟል። በምትኩ "ጠቅላላ የምክር ቤት አባላት ቁጥር ከ165 መብለጥ የለበትም" የሚል አዲስ ንዑስ አንቀጽ በሕገ መንግሥቱ ውስጥ ተካትቷል። ማሻሻያው በአንድ ምርጫ ክልል የሚመረጡ ተወካዮች ብዛትም ከ5 እስከ 11 የሚደርሱ እንዲሆኑ ያደረገ ሲሆን፣ ከዚህ በፊት በነበረው ሕግ ከአንድ ምርጫ ክልል የሚመረጡ የክልል ምክር ቤት ተወካዮች ብዛት ከ4 እስከ 6 ነበር። End of ብዙ የተነበቡ የተሻሻለው 165 የክልል ምክር ቤት መቀመጫ "የሕዝብ ብዛትን ያላማከለ" መሆኑን የጠቀሱት የሕገ መንግሥት ትርጉም ጠያቂዎቹ፤ "ነባር ምርጫ ክልሎች የፈረሱበት እና አዳዲስ ምርጫ ክልሎች የተቋቋሙበት ሂደት ሕገ መንግሥቱን የጣሰ" መሆኑን ጠቅሰዋል። ከዚህ በተጨማሪም "አድሏዊ እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሥልጣን እና ተግባርን የተጋፋ ነው" ብለዋል። ባለፈው ሳምንት አርብ ለሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ የቀረበው አቤቱታ "ክልሉ ወደ ሕገ መንግሥት ማሻሻያ ፈጥኖ መግባቱ አገራዊ ምክክሩን ዓላማ የሚጋፋ ጭምር" መሆኑን ያትታል። አቤቱታ አቅራቢዎቹ ሁለት አዳዲስ የክልሉ አዋጆች በአራት ምክንያቶች የሕገ መንግሥት ትርጉም እንዲሰጥባቸው ጠይቀዋል። የመጀመሪያው ምክንያት የየእርከኑ ምክር ቤት ተወካዮች ብዛት መወሰኛ አዋጅ ነባር ምርጫ ክልሎችን አፍርሶ አዲስ ምርጫ ክልል ማካለሉ ነው። ዜና፣ ትንታኔ እና ታሪኮችን በምሥል እና በድምጽ ለማግኘት ይህንን በመጫን ሰብስክራይብ ያድርጉ End of podcast promotion የክልሉ ምክር ቤት "ሥልጣን ሳይኖረው ቀደም ሲል በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና በፌዴሬሽን ምክር ቤት የተቋቋሙትን" ሦስት የምርጫ ክልሎች አፍርሶ አምስት አዲስ ምርጫ ክልሎችን ማቋቋሙን አቤቱታ አቅራቢዎቹ አመልክተዋል። አዲስ የተቋቋሙት የምርጫ ክልሎች አብራሞ፣ ኡራ፣ ኡንዱሉ፣ አሶሳ ከተማ ወረዳ አንድ እና አሶሳ ከተማ ወረዳ ሁለት ናቸው። "ለአስተዳደር ተብሎ የተቋቋሙት እነዚህ አምስት ወረዳዎች እንደ ምርጫ ክልል ተቆጥረው 31 የክልል ምክር ቤት መቀመጫዎች ተሰጥቷቸዋል" ሲል ማመልከቻው ያትታል። "የምርጫ ክልል አከላለልን በተመለከተ ክልሎች ሥልጣን የላቸውም። ለክልሎች የተሰጠው ሥልጣን የክልል ምክር ቤት የመቀመጫ ጥቅል ብዛትን መወሰን እና የአካባቢ ምርጫን የሚመለከት ነው" ያሉት አቤቱታ አቅራቢዎቹ "የክልሉ ምክር ቤት ይህንን ሕገ መንግሥታዊ መርኅ ጥሷል" ብለዋል። የክልሉ ምክር ቤት አባላት ቁጥር ማሻሻያ "የሕዝብ ብዛትን መሠረት ያላደረገ ነው" የሚለው ሁለተኛው የሕገ መንግሥት ትርጉም እንዲጠየቅ ምክንያት የሆነ ጉዳይ ነው። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የምክር ቤት መቀመጫ ወንበሮችን "በሕዝብ[ብዛት ሳይሆን በወረዳ ቁጥር አከፋፍሏል" ያለው አቤታታው፤ ይህ "ሕገ መንግሥታዊ ድንጋጌን መተላለፍ" እንደሆነ ጠቅሷል። ከዚህ በተጨማሪም "እያንዳንዱ ወረዳ ያለውን የሕዝብ ብዛት ወደ ወንበር መቀየር ሲገባ አነስተኛ ቁጥር ላለው ወረዳ በርካታ መቀመጫ፤ በርካታ የሕዝብ ቁጥር ላላቸው ወረዳዎች ደግሞ አነስተኛ መቀመጫ ተሰጥቷል" ሲል ተችቷል። በኢትዮጵያ እንዲሁም በክልሉ ሕገ መንግሥት መሠረት የሕዝብ ተወካዮች እና የክልል ምክር ቤት አባላት ቁጥር የሕዝብ ብዛትን መሠረት ያደረገ ነው። ሦስተኛው ምክንያት የክልሉ ምክር ቤት የክልል ምክር ቤት ጠቅላላ ምርጫን በተመለከተ ካለው የሕግ ማውጣት ሥልጣን ወሰን ጋር የተያያዘ ነው። "የክልሉ ምክር ቤት ባልተሰጠው ሥልጣን የጠቅላላ እና የአካባቢ ምርጫን አቀላቅሎ አዋጅ አውጥቷል" ሲል ለሕገ መንግሥት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ የቀረበው ማመልከቻ ያትታል። የሕገ መንግሥት ትርጉም እንዲጠየቅ ምክንያት የሆነው አራተኛው እና የመጨረሻው ምክንያት ከወረዳ ምክር ቤቶች የሥልጣን ጊዜ ጋር የተያያዘ ነው። በአቤቱታው መሠረት የክልሉን ሕገ መንግሥት የተወሰኑ ክፍሎች ለማሻሻል በሁሉም የወረዳ ምክር ቤቶች በሁለት ሦስተኛ ድምጽ እና በክልሉ ምክር ቤት ደግሞ በአብላጫ ድምጽ መጽደቅ አለበት። ነገር ግን አሁን ያሉት እና በ2005 ዓ.ም. የተመረጡት የወረዳ ምክር ቤቶች የአምስት ዓመት የሥልጣን ዘመናቸውን ስላጠናቀቁ የሁሉም ወረዳ ምክር ቤቶች የሥልጣን ጊዜ አብቅቷል። "የአካባቢ ምርጫ ተካሂዶ የወረዳ ምክር ቤቶች ስላልተመረጡ አሁን ያሉት ሕገ መንግሥታዊ አይደሉም። ተሰብስበው ሕጋዊ ውሳኔ ማሳለፍ አይችሉም" ሲል አቤቱታው አብራርቷል። ይህን ተከትሎ የክልሉ ሕገ መንግሥት ማሻሻያ "ሕጋዊ እና ሕገ መንግሥታዊ ሥልጣን በሌለው አካል የተላለፈ ውሳኔ በመሆኑ ኢ ሕገ መንግሥታዊ በመሆኑ ተቀባይነት የለውም" ሲሉ አቤቱታ አቅራቢዎቹ አስረድተዋል። የክልሉ ሕገ መንግሥት ከምክር ቤት አባላት ቁጥር በተጨማሪ የክልሉን ዓርማ ላይ ለውጥ አድርጓል። ከዚህ በተጨማሪ በሕገ መንግሥት "በርታ" በሚል የጠቀሰውን ብሔረሰብ ስያሜ "ቤኒሻንጉል" በሚል ቀይሮታል። ከጥቂት ዓመታት በፊት የ"በርታ" ብሔረሰብ ስያሜ ወደ "ቤኒሻንጉል መቀየሩ" ይታወሳል።
BBC
amh
በቦኮ ሀራም አማጽያን ከተጠለፉት 219 የሰሜን-ምሥራቅ ቺቦክ ልጃገረዶች አንዷ በህይወት ተለቀቀች
በቦኮ ሀራም አማጽያን ከተጠለፉት 219 የሰሜን-ምሥራቅ ቺቦክ ልጃገረዶች አንዷ በህይወት ተለቀቀች
ከሁለት ዓመት በፊት በናይጄሪያው ነውጠኛ በድን ቦኮ ሀራም አማጽያን ከተጠለፉት 219 የሰሜን-ምሥራቅ ቺቦክ ልጃገረዶች መካከል አንዷን እንዳስለቀቀ፣ የናይጄሪያው ጦር ዛሬ ረቡዕ አስታወቀ።በጅምላ ከታፈኑትና ከተወሰዱት ልጃገረዶች መሃል ይቺኛዋ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘች መሆንዋ ነው። ከሁለት ዓመት በፊት በናይጄሪያው ነውጠኛ በድን ቦኮ ሀራም አማጽያን ከተጠለፉት 219 የሰሜን-ምሥራቅ ቺቦክ ልጃገረዶች መካከል አንዷን እንዳስለቀቀ፣ የናይጄሪያው ጦር ዛሬ ረቡዕ አስታወቀ። በጅምላ ከታፈኑትና ከተወሰዱት ልጃገረዶች መሃል ይቺኛዋ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘች መሆንዋ ነው።
VOA
amh
ተመራማሪዎች ይህ የ53 ዓመት ሴት ቆዳ ቢሆንም የሚመስለው እና ተግባሩ የ23 ዓመት ነው ይላሉ።
ተመራማሪዎች የ53 ዓመቷን ሴት ቆዳ የ23 ዓመት የሚያደርግ ቴክኖሎጂ ሠሩ
የካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ሳይንቲስቶች የ53 ዓመቷን ሴት ቆዳ የ23 ዓመት እንዲመስል አድርገው መሥራት ችለዋል። ተመራማሪዎቹ እንደሚሉት ይህንን ፀረ ዕድሜ ግኝት ለሌሎችም የሰውነት ክፍሎች ማድረግ ይቻላል። የዚህ ጥናት ዓላማ ከዕድሜ መግፋት ጋር ለሚመጡ እንደ የስኳር በሽታ፣ የልብ በሽታና የነርቭ ችግሮች መፍትሔ ማፈላለግ ነው። ከ25 ዓመታት በፊት ዶሊ የተባለችውን በግ የፈጠረው ቴክኖሎጂ ነው ያረጀ ቆዳን የወጣት ያስመሰለው። የካምብሪጁ ባብራሃም ተቋም የጥናት ቡድን መሪ ፕሮፌሰር ዎልፍ ሪክ ናቸው። ይህ ግኝት ሰዎች ቢያረጁ በሽታ ሳያገኛቸው ጤናማ ሆነው እንዲቆዩ ድጋፍ ያደርጋል ብለው እንደሚያምኑ ለቢቢሲ ይገልጣሉ። "ስለዚህ ጉዳይ ስናልም ነው የኖርነው። በርካታ በሽታዎች ከዕድሜ መግፋት ጋር እየባሱ ይሄዳሉ፤ ታድወያ ሰዎችን ከዚህ ሰቀቀን መገላለግ ያስደስታል" ይላሉ። ነገር ግን ይላሉ ፕሮፌሰሩ፤ ጥናቱ ገና ጅምር እና ብዙ ሥራ የሚጠይቅ ነው ይላሉ። End of ብዙ የተነበቡ ይህ ግኝት ከቤተ-ሙከራ ወጥቶ ወደ ክሊኒክ ከመሄዱ በፊት ብዙ ውጣ ውረዶችን ማለፍ ይጠበቅበታል። ቢሆንም የቆዳ ዕድሜን ቀንሶ ማየት ትልቅ ድል እንደሆነ ፕሮፌሰሩ አይክዱም። የዚህ የተሸበሸበ ቆዳን መልሶ ወጣት የማድረግ ግኝት መላ ከ1990ዎቹ አንድ ጥናት የተመዘዘው ነው። በወቅቱ የኤደንብራ አጥኚዎች የቆዳ ሴል ወስደው ወደ ሽል ቀይረውት ዶሊ ብለው የጠሯትን በግ ፈጥረው ነበር። አጥኚዎቹ በጊዜው ዓላማቸው የቤተ-ሙከራ በግ አሊያም ሰው መፍጠር አልነበረም፤ ለሰው ልጅ የሚሆን ኢምብሮይክ ስቴም የተባለ ሴል መፍጠር እንጂ። ይህን ሴል ለውጥ ለሚያስፈልጋቸው የሰውነታችን ክፍሎች መቀየሪያ ማዋል ይችላሉ። ዶሊ የተፈጠረችበት መንገድ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ መጥቷል። የፕሮፌሰር ሪክ ቡድን የመጨረሻውን ቴክኖሎጂ ተጠቅመው ነው የ53 ዓመት ዕድሜ ያለውን ቆዳ የ23 ማስመሰል የቻሉት። "ለመጀመሪያ ጊዜ ጥናት ስናደርግበት የነበረው ቆዳ በ30 ዓመታት ወጣት መሆኑን ስሰማ የተሰማኝን ደስታ መቆጣጠር አቅቶኝ ነበር" ይላሉ ፕሮፌሰሩ። ጥናቱ አሁኑኑ ወደ ሥራ የማይገባው አሁን ባለበት ደረጃ ተግባራዊ ቢደረግ በካንሰር የመያዝ ዕድልን ስለሚጨምር ነው። ነገር ግን ቆዳን እንዲህ አሳምሮ ወጣት ማድረግ እንደሚቻል ከታወቀ የጎንዮሽ ጉዳቱ ዝቅ ያለ መላ መፈለግ አያዳግትም። "ዓላማችን ሰዎች ዕድሜያቸው እንዲጨምር ማድረግ አይደለም፤ ቀሪ ዘመናቸውን ጤናማ ሆነው እንዲኖሩ ማድረግ እንጂ። ሰዎች ጤናማ ሆነው ማርጀት ይችላሉ" ይላሉ ፕሮፌሰሩ። አልፎም ሰዎች በአደጋ ምክንያት ቆዳቸው ጉዳት ሲደርስበት አዲሱ ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ ሊውል እንደሚችል አጥኚው ይጠቁማሉ። ቀጣዩ እርምጃ ይህ ቴክኖሎጂ ልክ እነጡንቻ፣ ጉበትና የደም ሴል ላይ ሊሠራ ይችላል ወይ የሚለውን ማጥናት ነው። የዘርፉ ሰዎች የዚህ ቴክኖሎጂ ውጤት ገበያ ላይ ወጥቶ የምናይበት ጊዜ ሩቅ አይደለም ይላሉ። ይህ አዲስ ግኝት ሙሉ የሰውነት ክፍልን እንዳያረጅ ማድረግ አሊያም የማያስረጅ ክኒና ወደ መፍጠር ይወስደን ይሆን የሚለው ጥያቄ አሁን ምላሽ ሊያገኝ ይችላል ይላሉ ፕሮፌሰሩ።
BBC
amh
ፎቶ ፋይል፦ የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ
የሊቢያ እሥር ቤቶች
ዋሺንግተን ዲሲ —ሊቢያ ውስጥ በሚገኙ ማጎሪያ ቤቶች ያሉት በሺህዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች ያሉበት ሁኔታ ከገሃነመ እሳት የሚቆጠር ነው ሲሉ የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ አሳሰቡ።ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ይህን ያሳሰቡት የዛሬ ሰባት ዓመት በዛሬዋ ዕለት ስደተኞች ከሰሜን አፍሪካ በስቃይ ጉዞ አውሮፓ የሚደርሱባትን የጣሊያኑዋን ደሴት ላምፔዱሳን የጎበኙበትን ዕለት ምክንያት በማድረግ ነው።በጉብኝታቸው ከስደተኞች ጋር የተነጋገሩ ሲሆን የእሥር ካምፖቹ እንዲዘጉ ተማጽኖ አሰምተዋል፤ ስለስደተኞች ስቃይ የሰፈነው ዓለምቀፍ ደንታ ቢስነት ይቁም ሲሉ መማጸናቸው ይታወሳል። ሊቢያ ውስጥ በሚገኙ ማጎሪያ ቤቶች ያሉት በሺህዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች ያሉበት ሁኔታ ከገሃነመ እሳት የሚቆጠር ነው ሲሉ የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ አሳሰቡ። ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳቱ ይህን ያሳሰቡት የዛሬ ሰባት ዓመት በዛሬዋ ዕለት ስደተኞች ከሰሜን አፍሪካ በስቃይ ጉዞ አውሮፓ የሚደርሱባትን የጣሊያኑዋን ደሴት ላምፔዱሳን የጎበኙበትን ዕለት ምክንያት በማድረግ ነው። በጉብኝታቸው ከስደተኞች ጋር የተነጋገሩ ሲሆን የእሥር ካምፖቹ እንዲዘጉ ተማጽኖ አሰምተዋል፤ ስለስደተኞች ስቃይ የሰፈነው ዓለምቀፍ ደንታ ቢስነት ይቁም ሲሉ መማጸናቸው ይታወሳል።
VOA
amh
በናቡስ ከተማ ወታደራዊ ጥቃትን ተከትሎ ተሽከርካሪ ላይ ፍንዳታ ደርሷል፡፡
የእስራኤል ወታደሮች ሦስት ፍልስጤማውያንን ገደሉ
የእስራኤል ወታደሮች ዛሬ ዌስት ባንክ ውስጥ ሦስት ፍልስጤማውያንን ገደሉ። ታጣቂዎቹ ናብለስ ከተማ ውስጥ ተሽከርካሪ ላይ ኾነው በእስራኤል ወታደሮች ላይ ተኩስ በከፈቱበት ወቅት መገደላቸውን የእስራኤል ጦር ሠራዊት በሰጠው ማብራሪያ አስታውቋል።የእስራኤል ጦር ሠራዊት አክሎም ሦስት ጠመንጃ እና በርካታ ጥይቶች ከሌሎች ወታደራዊ ቁሳቁሶች ጋራ ከተሽከርካሪው ውስጥ ማግኘቱን አመልክቷል።ጥቃቱ፤ እስራኤል የከፈተችውን ወታደራዊ ዘመቻ፣ የፍልስጤም ታጣቂዎች በፊናቸው የሚሰነዝሯቸውን ጥቃቶች እና እስራኤላውያን ሰፋሪዎች በፍልስጤም መንደሮች ላይ ያደረሱትን ጉዳት ጨምሮ በዌስት ባንክ ተባብሶ ከቀጠለው ብጥብጥ የቅርብ ጊዜው ነው። የእስራኤል ወታደሮች ዛሬ ዌስት ባንክ ውስጥ ሦስት ፍልስጤማውያንን ገደሉ። ታጣቂዎቹ ናብለስ ከተማ ውስጥ ተሽከርካሪ ላይ ኾነው በእስራኤል ወታደሮች ላይ ተኩስ በከፈቱበት ወቅት መገደላቸውን የእስራኤል ጦር ሠራዊት በሰጠው ማብራሪያ አስታውቋል። የእስራኤል ጦር ሠራዊት አክሎም ሦስት ጠመንጃ እና በርካታ ጥይቶች ከሌሎች ወታደራዊ ቁሳቁሶች ጋራ ከተሽከርካሪው ውስጥ ማግኘቱን አመልክቷል። ጥቃቱ፤ እስራኤል የከፈተችውን ወታደራዊ ዘመቻ፣ የፍልስጤም ታጣቂዎች በፊናቸው የሚሰነዝሯቸውን ጥቃቶች እና እስራኤላውያን ሰፋሪዎች በፍልስጤም መንደሮች ላይ ያደረሱትን ጉዳት ጨምሮ በዌስት ባንክ ተባብሶ ከቀጠለው ብጥብጥ የቅርብ ጊዜው ነው። መድረክ / ፎረም
VOA
amh
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተሰማራውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሰላም አስከባሪ ኃይል ሚኑስኮ ተብሎ የሚጠራውን በመቃወም የወጡ ሰልፈኞች ከፖሊስ ጋር ተጋጭተዋል።
በምስራቅ ኮንጎው የሰላም አስከባሪዎች እና ሲቪሎች ግድያ ከሀገሪቱ ፖሊስ ጋር ምርመራ እንደሚያካሄድ የተመድ ገለፀ
ዲሞክራሲያዊት ኮንጎ ሪፐብሊክ ምስራቃዊ ክፍለ ግዛት ውስጥ በዚህ ሳምንት የተመድን በመቃወም በተካሄደ የተቃውሞ ሰልፍ ላይ ሦስት ሰላም አስከባሪዎች እና በርካታ ሲቪሎች በጥይት መገደላቸው በሚመለከት ከሀገሪቱ ፖሊስ ጋር በጋራ ምርመራ እናካሂዳለን የመንግሥታቱ ድርጅት ተልዕኮ ተጠባባቂ ኃላፊ ገለጹ።በምህጻረ ቃል ሚኑስኮ ተብሎ የሚጠራው የመንግሥታቱ ድርጅት የዲሞክራሲያዊት ኮንጎ አረጋጊ ተልዕኮ ተጠባባቂ ኃላፊው ኻሲም ዴይኚ ሰላም አስከባሪዎቹ ሲቪሎች ላይ ተኩስ መክፈታቸውን የሚያሳይ ምንም ማስረጃ የለንም ብለው ማን እንደተኮሰ ለማወቅ ከሀገሪቱ ፖሊስ ጋር ሆነን ምርመራ እናካሂዳለን ብለዋል።ኮንጎ ሰሜን ኪየቩ ክፍለ ግዛት ጎማ ከተማ ውስጥ በሚገኘው የተመድ ግቢ ላይ ድንጋይ ሲወረውሩ እና ቃጠሎ ሲያደርሱ ከነበሩ ሰዎች መካከል ሰላም አስከባሪዎች ሁለቱን በትይት መትተው ሲገድሉ ዘጋቢዎቹ ማየታቸውን ሮይተርስ ከትናንት በስተያ ማክሰኞ ዘግቧል።የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከአባላቱ የተተኮሰ ጥይት ካለ ለማረጋገጥ የሚያስችለው የምርመራ አቅም ያለው መሆኑ የገለጹት ተጠባባቂ ኃላፊው የአስከሬን ምርመራ በማካሄድ ጥይቶች የሚያወጡ ዶክተር ከኪንሻሳ በማምጣት ላይ ነን ብለዋል። ትናንት ረቡዕም ተቃዋሚዎች ለሶስተኛ ተከታታይ ቀን ከሰላም አስከባሪዎች ጋር ተጋጭተዋል። ሆኖም የመንግሥታቱ ድርጅት ተልዕኮ ኃላፊው ሁኔታው ከቀደመው ቀን ጋብ ማለቱን እና ተልዕኮው በንቃት እየተጠባበቀ መሆንን ተናግረዋል።ባሁኑ ወቅት ማሊ ጉብኝት ላይ ያሉት የመንግሥታቱ ድርጅት የሰላም አስከባሪዎች ዋና ኃላፊ ዣን ፒዬር ላክሯ ነገ ዐርብ ወደ ኪንሻሳ በመጓዝ ከሀገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር ተነጋግረው ወደጎማ እንደሚያመሩ ዜናው አመልክቷል። ዲሞክራሲያዊት ኮንጎ ሪፐብሊክ ምስራቃዊ ክፍለ ግዛት ውስጥ በዚህ ሳምንት የተመድን በመቃወም በተካሄደ የተቃውሞ ሰልፍ ላይ ሦስት ሰላም አስከባሪዎች እና በርካታ ሲቪሎች በጥይት መገደላቸው በሚመለከት ከሀገሪቱ ፖሊስ ጋር በጋራ ምርመራ እናካሂዳለን የመንግሥታቱ ድርጅት ተልዕኮ ተጠባባቂ ኃላፊ ገለጹ። በምህጻረ ቃል ሚኑስኮ ተብሎ የሚጠራው የመንግሥታቱ ድርጅት የዲሞክራሲያዊት ኮንጎ አረጋጊ ተልዕኮ ተጠባባቂ ኃላፊው ኻሲም ዴይኚ ሰላም አስከባሪዎቹ ሲቪሎች ላይ ተኩስ መክፈታቸውን የሚያሳይ ምንም ማስረጃ የለንም ብለው ማን እንደተኮሰ ለማወቅ ከሀገሪቱ ፖሊስ ጋር ሆነን ምርመራ እናካሂዳለን ብለዋል። ኮንጎ ሰሜን ኪየቩ ክፍለ ግዛት ጎማ ከተማ ውስጥ በሚገኘው የተመድ ግቢ ላይ ድንጋይ ሲወረውሩ እና ቃጠሎ ሲያደርሱ ከነበሩ ሰዎች መካከል ሰላም አስከባሪዎች ሁለቱን በትይት መትተው ሲገድሉ ዘጋቢዎቹ ማየታቸውን ሮይተርስ ከትናንት በስተያ ማክሰኞ ዘግቧል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ከአባላቱ የተተኮሰ ጥይት ካለ ለማረጋገጥ የሚያስችለው የምርመራ አቅም ያለው መሆኑ የገለጹት ተጠባባቂ ኃላፊው የአስከሬን ምርመራ በማካሄድ ጥይቶች የሚያወጡ ዶክተር ከኪንሻሳ በማምጣት ላይ ነን ብለዋል። ትናንት ረቡዕም ተቃዋሚዎች ለሶስተኛ ተከታታይ ቀን ከሰላም አስከባሪዎች ጋር ተጋጭተዋል። ሆኖም የመንግሥታቱ ድርጅት ተልዕኮ ኃላፊው ሁኔታው ከቀደመው ቀን ጋብ ማለቱን እና ተልዕኮው በንቃት እየተጠባበቀ መሆንን ተናግረዋል። ባሁኑ ወቅት ማሊ ጉብኝት ላይ ያሉት የመንግሥታቱ ድርጅት የሰላም አስከባሪዎች ዋና ኃላፊ ዣን ፒዬር ላክሯ ነገ ዐርብ ወደ ኪንሻሳ በመጓዝ ከሀገሪቱ ባለሥልጣናት ጋር ተነጋግረው ወደጎማ እንደሚያመሩ ዜናው አመልክቷል።
VOA
amh
End of preview. Expand in Data Studio
README.md exists but content is empty.
Downloads last month
220