instruction
stringclasses
5 values
extractive_text
stringlengths
384
2.21k
summary
stringlengths
19
102
Generate a news headline for the following article.
በጽኑ ጤና ችግር ውስጥ ያለው አቶ ሃብታሙ አያለው ከሃገር ወጥቶ እንድታከም ዛሬ አም የፌደራል ጠፍርድ ቤት ይወስናል የሚል ጽኑ እምነት የነበረ ቢሆንም ፍቤት ላልተወሰነ ጊዜ የሚል ቀጠሮ ከሰጠ በሃላ ነገር ግን ጉዳዩን እየመረመርን ስለሆነ እየመጣችሁ በመዝገብ ቤት በኩል መከታተል ትችላላችሁ የሚል ቀጭን ቢይን ሰጥተው መዝገቡን ወደ መዝገብ ቤት ብለዋል። የፍቤቱ ቀልድ አዘል ቢያኔ ቤተሰቡንና የኢትያን ህዝብ ስሜት የጎዳ ቢሆንም አሁንም ነገሮቹን በጥንቃቄና በሰከነ መንፈስ መገምገሙ ተገቢ ይመስለኛል። በሌላ በኩል እንደ ምክንያት የተጠቀሰው ዳኛ አልተሟላም የሚል ሲሆን በርግጥ ዳኛ የለም ወይ ለምለው ጥያቄ ምላሹን ለኢትያ ህዝብና ለሂልናቸው ልተውው። በተረፈ አሁንም ወንድሜን ይዠ ባህላዊ ህክምና ወደሚገኝበት ገጠር አከባቢ የምሄድ መሆነን እየጠቆምኩ ሃብታሙ ከሃገር እንዳይወጣ ስርአቱ የጣለው እቀባ በመላ አለም ባሉት ኢትዮጵዊያን ዘንድ ከፍተኛ ንደት ጥያቄና ብስጭት መጫሩ ይታወቃል። ዛሬ በገዠው ፖርቲ ጥብቅ ቁጥጥር ስር ያለው ተቋም የዚህ አይነት ውሳኔ መወሰኑ የሚያስደንቅ ሲሆን ሰላማዊ ትግል ላይ ተስፋ ያለው የትግል ስልት አሁንም ሊሰራ እእደሚችል ፍንጭ ሰጥቶልናል።
በአቶ ሃብታሙ አያለው ጉዳይ ላይ የፌደራል ጠፍርድ ቤት ይወስናል የሚል ጽኑ እምነት የነበረ ቢሆንም ፍቤት ላልተወሰነ ጊዜ የሚል ቀጠሮ ሰጠ
Create a short title for the given news content.
ኢትዮጵያ በአስመራ በሚካሄደው የሰላምና የወዳጅነት እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ላይ እንደምትሳተፍ አስታወቀች። በየካቲት ወር በአስመራ አስተናጋጅነት በሚካሄደውና በኤርትራ፣ ኢትዮጵያ፣ ጅቡቲ እና ሶማሊያ ወጣት ቡድኖች መካከል በሚደረገው የሰላም እና ወዳጅነት ዋንጫ ላይ የኢትዮጵያ ወጣት ብሄራዊ ቡድን እንደሚሳተፍ ፌደሬሽኑ አሳውቋል። የአራቱን አባል ሃገራት ወዳጅነት እና የዞኑን የእግር ኳስ ትስስር ለማጠናከር ታስቦ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው በዚህ ውድድር የሚሳተፈው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከቀናት በኋላ ዝግጅት እንደሚጀምር ተነግሯል። የኢትዮጵያ ወጣት ብሄራዊ ቡድን አራት ሃገራት ይካፈሉበታል ተብሎ በሚጠበቀውና በአስመራ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የሰላም እና የወዳጅነት ዋንጫ ላይ ይሳተፋል ተብሏል። በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል የሰላም ውይይት ተካሂዶ የሁለቱ ሃገራት መሪወች መልካም ግንኙነት ከጀመሩ ወድህ ትብብሩ ይበልጥ እየተጠናከረ መጥቷል። ይህ ደግሞ ለአካባቢው ሃገራትም የሰላም ተስፋን ፈንጥቋል።
ኢትዮጵያ የሰላምና የወዳጅነት እግር ኳስ ዋንጫ ላይ ልትሳተፍ ነው
Provide a news headline based on the following text.
በ በጀት አመት የከፈልነውን ግብርና ታክስ በድጋሚ እንድንከፍል ተጠይቀናል የአዳማና የሞጆ ልኳንዳ ነጋደወችየከፈሉትና መከፈል የሚገባቸው ሲታያይ ልዩነት አምጥቷል የኦሮሚያ ገቢወች ባለስልጣንበኦሮሚያ ክልል በአዳማና በሞጆ ከተሞች የሚገኙ ልኳንዳ ነጋደወች በገቢ ግብር አዋጁ መሰረት ለ በጀት አመት የከፈሉትን ግብርና ታክስ በድጋሚ እንድከፍሉ መጠየቃቸውን በመግለጽ ተቃወሙ። በዚህ መልኩ ዘግይቶ በመጣና ምንም ሳያውቁት ገለፃና ማብራሪያ ሳይደረግላቸው ድንገት በደረሳቸው መመርያ መሰረት በተጠቀሰው በጀት አመት በድጋሚ እንድከፍሉ ግብርና ታክስ በመጠየቃቸው ልኳንዳ ነጋደወቹ ያደረባቸውን ቅሬታ ገልጸዋል። የባለስልጣኑ መስሪያ ቤት ግን በግምት ማስከፈሉን ወደ ጎን ትቶ በሶስተኛ አካል መረጃ አማካይነት በሚፈጸመው ስሌት መሰረት እንድከፍሉ መደረጉን ይናገራሉ። አላአግባብ ግብርና ታክስ ተጠየኩ የሚል ማንኛውም ግብር ከፋይ ቅሬታ የሚያቀርብበት ራሱን የቻለ የአቀራረብ ሂደትና መዋቅሮች መኖራቸው መታወቅ ይኖርበታል። ባለስልጣኑ የተጠቀሰውን ስራ ማከናወን ሲገባው ከሃምሌ ቀን አመተ ምህረት ጀምሮ የልኳንዳ ቤቶች ግብርና ታክስ አወሳሰንን የታረደ የከብት ብዛትና አይነት ከቄራ እንድሁም የከብት ዋጋ ከንግድና ገበያ ልማት ጽህፈት ቤት በመጠየቅ እንድወሰን በ አመተ ምህረት ሚያዝያ ላይ ባስተላለፈው መመሪያ እንዳስታወቀ ነጋደወቹ ገልጸዋል። የኦሮሚያ ክልል ገቢወች ባለስልጣን በበኩሉ ነጋደወቹ በአዋጁ መሰረት የከፈሉት ግብርና ታክስ መከፈል ከሚገባቸው አንፃር ሲታይ ከፍተኛ ክፍተት መፍጠሩን ይህንንም ለማስተካከል ሲባል ከሶስተኛ ወገን በሚገኝ መረጃ መሰረት እንድከፈል መደረጉን አስታውቋል። እንደ ነጋደወቹ ገለፃ የቀረው ነገር ቢኖር በ በጀት አመት የተከፈለውን ግብርና ታክስ ኦድት ማስደረግ ብቻ ሲሆን ይህም ተግባር የግብር አስገቢው መስሪያ ቤት የስራ ድርሻ በመሆኑ እየተጠባበቁ ይገኛሉ። ከዚህ አኳያ ደረጃቸውን በጠበቀ መልኩ በተቋቋሙት ጉባኤወች በኩል ቅሬታወች መቅረብ አለባቸው በማለት ሃላፊው ተናግረዋል። ነጋደወቹ ይህንኑ ችግር ለኦሮሚያ ክልል ገቢወችና ጉምሩክ ባለስልጣን በተዋረድ ለሚገኙና ከጉዳዩ ጋር አግባብነት ላላቸው መንግስታዊ አካላት አሳውቀው ምንም አይነት መፍትሄ እንዳልተሰጣቸው አስታውቀዋል። የከፈሉትን ግብር መልሰው እንድከፍሉ ከመጠየቅ ባሻገር ይግባኝ ሲሉም በድጋሚ ለተጠየቁት ሃምሳ በመቶ በቅድሚያ መክፈል ከሚችሉት በላይ እንደሆነ ይናገራሉ።
የአዳማና ሞጆ ልኳንዳ ቤቶች ካቻምና የከፈሉትን ታክስ በድጋሚ ክፈሉ መባላቸውን ተቃወሙ
Summarize the following news article into a concise headline.
በአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቤቶች ልማት ግንባታ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት የግብአት አቅርቦትና አስተዳደር መምርያ ምክትል ስራ አስኪያጅ ሆነው ሲሰሩ ስልጣናቸውን ያላግባብ በመገልገል የሙስና ወንጀል ፈጽመዋል በሚል ክስ የቀረበባቸው በቅርቡ የካቢኔ ጉዳዮችና ከንቲባ ጽህፈት ቤት ምክትል ሃላፊ ሆነው ተሹመው የነበሩት አቶ በፈቃዱ አሰፋ ለሁለተኛ ጊዜ ከሙስና ወንጀል ነፃ ሆኑ። በተቋሙ ከስራ ጋር በተያያዘ ቅሬታ ያደረባቸው የተቋሙ ሁለት የስራ ባልደረቦች ለአቃቤ ህግ ምስክር ሆነው የቀረቡ ቢሆንም የሰጡት ምስክርነት እውነትነት ያለው ነው ተብሎ ለመውሰድም እንደማይቻል ፍርድ ቤቱ በምርምራው ማረጋገጡን አስታውቋል። የግዥ ኮሚቴና ባለሙያወች የሚሳተፉበት እንድሁም ከዋና ስራ አስኪያጁ ጨምሮ የግዥን ሁኔታ በሚመለከት የሚሳተፉ አባላት ፊርማ ካሳረፉ በኋላ አቶ በፈቃዱ የማስፈጸም በተጫራቾች በኩል ቅሬታ ከመጣ ተከታትለው ማረጋገጥና ለዋና ስራ አስኪያጁ ማሳወቅ እንደሆነም የመከላከያ ምስክሮቹ መመስከራቸውን ፍርድ ቤቱ በሰጠው ፍርድ ገልጿል። የኤቢ ፕላስት ድርጅት ባለቤት አቶ አብርሃምም ያቀረቧቸው የሳኒተሪ መገጣጠሚያወች ከዝርዝር መስፈርቱ በታችና ጥራት የሌለው ነው ስለመባሉ መከላከያ ምስክሮችን አቅርበው ማስረዳታቸውን ፍርድ ቤቱ ገልጿል። በመሆኑም አቶ በፈቃዱ የግዥ ጨረታ ሂደቱን ያካሄዱት በተቋሙ መመርያና በተሰጣቸው የስራ ሃላፊነት መሆኑን ከማሳየት ባለፈ ያልሆነ ተግባር ፈጽመዋል ማለት እንደማይቻል ፍርድ ቤቱ አስታውቋል። ሃላፊው በቤቶች ልማት ግንባታ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት እየሰሩ በነበሩበት በሃምሌ ወር መጀመርያ ሳምንት ለጋራ መኖሪያ ቤቶች ኮንዶሚኒየም የሚውልና ሙቀት መቋቋም የሚችል የማይለጠጥ በቀላሉ የማይሰበርና ረዥም ጊዜ የሚያገለግል ዩፒቪሲ የሳኒተሪ መጋገጠሚያወች ግዥ ጨረታ ጋር በተገናኘ ስልጣናቸውን ያላግባብ ተገልግለው ጥራታቸው ዝቅ ያለ መገጣጠሚያወችን ያቀረበውን ድርጅት አሳልፈዋል ተብለው በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ታስረው ነበር። በወቅቱ በ አመተ ምህረት ከሳሽ የነበረው የፌደራል የስነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን አቃቤ ህግ ሃላፊውና የድርጅቱ ባለቤት በጥቅም በመተሳሰር በፈጸሙት የግዥ ውል ዩፒቪሲ ያልሆነን የሳኒተሪ መገጣጠሚያ ምርት በላዩ ላይ ዩፒቪሲ የሚል ጽሁፍ በማተም የ ብር ግዥ እንድፈጸም በማድረግ በመንግስትና በህዝብ ላይ ጉዳት ማድረሳቸውን በመግለጽ ክስ መስርቶባቸው ነበር። የመከላከያ ምስክሮቹ በሰጡት የምስክርነት ቃል አቶ በፈቃዱ የአንድን እቃ ግዥ ጥራትና ብቃት የማረጋገጥ በስፔስፊኬሽኑ መሰረት እቃው መቅረብ አለመቅረቡን የማጣራት እውቀትም ሆነ ሃላፊነት እንደሌላቸው መስክረዋል። ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥራት አክሪድቴሽንና ከኢትዮጵያ ተስማሚነትና ምዘና ድርጅት የቀረቡ ኤክስፐርቶች የድርጅቱን ምርት ከዝርዝር መስፈርቱ በታችና በላይ ነው ጥራት አለውና የለም ለማለት የሚያስችል መሳሪያ እንደሌለ በመግለፃቸው አቶ አብርሃም ያቀረቡት የሳኒተሪ መገጣጠሚያ ከዝርዝር መስፈርቱ በታች ነው ለማለት እንደማይቻል ፍርድ ቤቱ ገልጿል። በመሆኑም አቶ በፈቃዱና አቶ አብርሃም የአቃቤ ህግን ክስ በሚገባ ማስተባበል በመቻላቸው ከተመሰረተባቸው የሙስና ወንጀል ክስ በነፃ መሰናበታቸውን ገልጾ አርብ ጥቅምት ቀን አመተ ምህረት እንድፈቱ ትእዛዝ ሰጥቷል።
የካቢኔ ጉዳዮችና የከንቲባ ጽህፈት ቤት ምክትል ሃላፊ ለሁለተኛ ጊዜ ከሙስና ወንጀል ነፃ ሆኑ
Provide a news headline based on the following text.
ኢሳት ሚያዚያ ከሁለት አመት በፊት ስኳርን ለውጭ ገበያ ያቀርባል ተብሎ የነበረውና ግንባታው በቅርቡ የተጠናቀቀው የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ በሸንኮራ አገዳ ምርት እጥረት ወደ ስራ አለመግባቱ ተገለጸ። የፋብሪካውን ሁኔታ አስመልክቶ ሪፖርትን ለፓርላማ ያቀረበው የመንግስት የልማት ድርጅቶች ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለፋብሪካው የተዘጋጀው የሸንኮራ አገዳ ፋብሪካው ተገንብቶ ከመጠናቀቁ በፊት ቀድሞ በመድረሱ ለምርት የማይሆን በመሆኑ ወደ ስራ ሊገባ አለመቻሉን እንደገለጸ የመንግስት መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ይሁንና ሃላፊው በተንዳሆን ፋብሪካ ስራ ላይ ለሌሉ ሰወች እየተከፈለ ስላለው ደመወዝ የሰጡት ምላሽ የሌለ ሲሆን የፋብሪካወቹ ግንባታ መጓተትና ተጨማሪ የበጀት ወጭ በቢሊዮን ብር የሚቆጠር ኪሳራ ማስከተላቸው ይነገራል። ይህ በእንድህ እንዳለም የከሰም ስኳር ፋብሪካም ተመሳሳይ የሸንኮራ አገዳ ምርት አጋጥሞት እንደሚገኝ የተገለጸ ሲሆን በ አም ሚሊዮን ኩንታል ስኳር ያመርታል ተብሎ ቢጠበቅም ችግሩ ጫና ማሳደሩ ተመልክቷል። ይሃው ከህንድ መንግስት በተገኘ ብድርና ከሃገር ውስጥ የመንግስት በጀት የተቋቋመው የስኳር ፋብሪካ አጋጥሞታል የተባለው የምርት አቅርቦት እስከቀጣዩ አራት አመት ድረስ የሚዘልቅ መሆኑም ታውቋል። የህንድ መንግስት ለፋብሪካው ግንባታ ይውል ዘንድ የ ሚሊዮን ዶላር ብድርን አቅርቦ የነበረ ሲሆን ፋብሪካው ወደ ስራ ሳይገባ ብድር የመክፈያ ጊዜው ከጫፍ መድረሱ ሲገልጽ ቆይቷል። መንግስት ሃገሪቱ ስኳር ላኪ ያደርጓታል ያላቸውን የስኳር ፋብርካወች ግንባታ ከአመታት በፊት ለማስጀመር ከህንድና የቻይና መንግስታት ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ ብድር መስሰዱን መረጃወች ያመለክታሉ። ይሁንና የትኛው የመንግስት አካል የሰራተኞቹ ጉዳት እንደሚመለከተውና ተጠያቂ እንደሚሆን የተገለጸ ነገር የሌለ ሲሆን ሽ ይደርሳሉ የተባሉት እና በስራ ላይ የሌሉት ሰራተኞች ለረጅም አመታት ወርሃዊ ደመወዝ ሲከፈላቸው መቆየቱን ለመረዳት ተችሏል። በኮርፖሬሽን የስታቴጅካዊ ድጋፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት አቶ በዛብህ ገብረየስ የሸንኮራ አገዳ ምርት ለፋብሪካወች ለማድረስ ጥረት እየተደረገ መሆኑን አስታውቀዋል። የብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን አብዛኛወቹን የስኳር ፋብሪካወች ግንባታ ለማከናወን በመንግስት ሃላሃፊነት እንደተሰጠው ለመረዳት ተችሏል።
የተንዳሆ ስኳር ፋብሪካ በሸንኮራ አገዳ ምርት እጥረት ወደ ስራ አለመግባቱ ተገለጸ
Write a brief headline summarizing the article below.
ወላይታ ድቻ እና ሃድያ ሆሳእና ጨዋታን መጠናቀቅ ተከትሎ የቡድኖቹ አሰልጣኞች ከሱፐር ስፖርት ጋር ቀጣዩን ቆይታ አድርገዋል። በሁለተኛው አጋማሽ በተጫዋቾቻችን ላይ የመጓጓት ነገር ነበር። ቅያሪው መልካም ነበር ብለን እናምናለን። ዱላም ጎል ማስቆጠር ብቻ ሳይሆን ጨዋታውን ለመቀየር ችሏል። ግብ አካባቢም የተሻለ ተጽእኖ አለው ቅጣት ምትም በማስቆጠር ይታወቃል። መጀመሪያ የያዝነውን ነገር ይዘን መግባት ፈልገን ነበር ፤ ያው አልሆነም። ምክትልአሰልጣኝ እያሱ መርሃጽድቅ ሃድያ ሆሳእና በአጠቃላይ ጥሩ ነው። በእነሱ ላይ የስነ ልቦና ስራወችን በመስራት በቀጣይ ጨዋታወች ተሻሽለን እንቀርባለን የሚል እሳቤ አለኝ። ስለዳዋ ምንም መናገር አይቻልም። የእለቱ ኮከብ ነው ማለት እንችላለን።
የአሰልጣኞች አስተያየት ወላይታ ድቻ አንድ ሁለት ሃድያ ሆሳእና
Provide a news headline based on the following text.
የብሄራዊ ቡድኑ አድሱ አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ በረዳት አሰልጣኝነት የቅጊዮርጊሱን እና የቀድሞ የብሄራዊ ቡድን ምክትል ፋሲል ተካልኝ እና ለግብ ጠባቂወች የቀድሞ የኢትዮ ቡናውን አሊ ረድ መርጠዋል ሲል ኢትዮ ኪክ ዘግበ። የብሄራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ የኢእፌ የስራ አስፈፃሚ አባላት እና የቡድን መሪ አቶ ዮሴፍ ተስፋይ ሰብሳቢነት ዛሬ ስለ ብሄራዊ ቡድኑ ጠቅላላ ዝግጅት ዙሪያ ስብሰባ አድርገዋል። ይህ በ እንድህ እንዳለ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለሌሴቶ ጨዋታ ተጨዋቾች ተጠርተው ዝግጅት ሊጀምሩ ነውየኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን እኤአ በ ጋቦን ለምታስተናግደው የአፍሪካ ዋንጫ እና ለ የቻን ሻምፒዮና የማጣሪያ ጨዋታወችን ዝግጅት ለመጀመር ግንቦት ሆቴል እንደሚገቡ የፌደሬሽኑ መረጃ ያመለክተል። ኢትዮ ኪክ ፌደሬሽኑን ጠቅሶ እንደዘገበው የተመረጡት ረዳት አሰልጣኞች አስተዳደራዊ ጉዳዮችን እንደተጣናቀቁ ሰሞኑን የቅጥር ውሉ ስምምነት ከተፈጸመ በሃላ ስራ ይጀምራሉ። በዛሬው ስብሰባ እንደተገለጸው በመጀመሪያው ዙር ተጨዋቾች ግንቦት ሆቴል እንድገቡ ጥሪ የሚደረግ ሲሆን የነዚህ ተጨዋቾች ስም ዝርዝር ልምምዱ ከመጀመሩ አንድ ሳምንት በፊት ይፋ ከተደረገ በሃላ ዝግጅቱን ከጀመሩት ውስጥ ተጨዋቾች ተቀንስው ተጨዋቾች እና በውጭ አገር የሚገኙን ተጨዋቾች ተካተው ለሌሴቶ ወሳኝ ጨዋታ ልምምዱ ዝግጅት እና የወዳጅነት ጨዋታ እንደሚደረግ በዛሬው ስብሰባ ተልፇል።
ለብሄራዊ ቡድናችን የቀድሞወቹ የጊዮርጊስ ተጫዋች ፋሲል ተካልኝ ምል አሰልጣኝ የቡናው አሊ ረድ የበረኞች አሰልጣኝ ሆነው ተመረጡ
Write a brief headline summarizing the article below.
ኢትዮጵያ ከግብጽና ከሱዳን ጋር በታላቁ የህዳሴ ግድብና በአባይ ወንዝ አጠቃቀም ላይ የፖለቲካ ስምምነት ልትፈራረም ነው። የሱዳኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሊ ካርቲ ሰሞኑን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የሶስቱ አገሮች መሪወች በተገኙበት በመጭው ሰኞ በካርቱም የአባይ ወንዝ አጠቃቀምና የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ የፖለቲካ ስምምነት እንደሚፈራረሙ አስታውቀዋል። በመሆኑም ሰነዱ በአጠቃላይ ኢትዮጵያ በታችኛው የተፋሰስ አገሮች የውሃ ድርሻ ላይ ጉልህ ጉዳት እንደማታደርስ፣ እንድሁም የታችኛው ተፋሰስ አገሮች የህዳሴው ግድብ በተመለከተ ያላቸውንም ማንኛውም ጥያቄ ከኢትዮጵያ ጋር በሚደረግ ውይይት እንድፈቱ ሃላፊነትን የሚጥልባቸው መሆኑን፣ በተጨማሪም ተፋሰሱ የጋራ ሃብት መሆኑን የሚያረጋግጥ ፖለቲካዊ ሰነድ መሆኑን ጠቁመዋል። ይሁን እንጅ ከዚህ ቀደም የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሜህ ሽኩር፣ ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ መገንባት የጀመረችው የሃይል ማመንጫ ግድብ በግብጽ የውሃ ድርሻ ላይ ጉልህ ጉዳት እንደማያደርስ በቃል በተደጋጋሚ የምትገልጸውን በሰነድ እንድታረጋግጥ በመጠየቃቸው ምክንያት የሚደረግ ስምምነት መሆኑን ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል። ስምምነቱን የሚፈራረሙት የሶስቱ አገሮች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ሲሆኑ፣ የሶስቱ አገሮች መሪወች በስምምነት ስነ ስርአቱ ላይ እንደሚገኙ፣ ሌሎች የአባይ ተፋሰስ አገሮች መሪወችም በእማኝነት በስምምነት ስነ ስርአቱ ላይ እንደሚገኙ ሱዳን ትሪቡን ዘግቧል። የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስምምነቱ በአባይ ተፋሰስ ፖለቲካ ውስጥ ታሪካዊ ይሆናል ቢሉም፣ የስምምነቱን ይዘት ግን ከመናገር ተቆጥበዋል። በመሆኑም በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አማካይነት ሰነዱ ተዘጋጅቶ ከሳምንት በፊት በሶስቱም አገሮች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ውይይት እንደተካሄደበት ምንጮች ገልጸዋል። ከዚህ ቀደም የግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰነዱ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጭምር እውቅና የሚኖረው እንድሆን ጠይቀዋል። ይሁን እንጅ የአባይ ተፋሰስ አገሮች ብቻ በሚሳተፉበት ሁኔታ በኢትዮጵያ፣ በግብጽና በሱዳን መካከል ፖለቲካዊ ማእቀፍ ለመፍጠር ኢትዮጵያ በወቅቱ ፖለቲካዊ ፍላጐቷን አሳይታለች። በህዳሴው ግድብ ላይ የተሰጡ ሁለት ምክረ ሃሳቦችን ተግባራዊ ለማድረግ የተቋቋመው የሶስቱ አገሮች ቴክኒክ ኮሚቴም ሁለቱን ጉዳዮች ለማካሄድ ፍላጐት ካሳዩ አራት አለም አቀፍ ተቋማት መካከል የተሻለውን በስምምነት ለመምረጥ፣ በካርቱም ከሳምንት በፊት ተሰብስበው የነበረ ቢሆንም ኩባንያወቹ ከዚህ ቀደም የሰሯቸውን ስራወች ሱዳን እንድታጣራ በመወሰኑ ኩባንያ የመምረጥ ሂደቱ ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙን ለመረዳት ተችሏል።
ኢትዮጵያ ከግብጽና ከሱዳን ጋር የህዳሴ ግድብን በተመለከተ የፖለቲካ ስምምነት ልትፈራረም ነው
Create a short title for the given news content.
የኮሮና ቫይረስ በኢትዮጵያ መታየቱ ከተገለጸ ዛሬ አርባ አምስትተኛ ቀኑ ነው። ከመቶ በታች የነበረው የቫይረሱ ታማሚ በቀን ውስጥ በሽወች በበሽታው ሊያዙ እንደሚችሉ አሁን ላይ በሽታውን ለመከላከል ርብርብ ከማድረግ ውጭ ሌላ ነገር ማሰብ አይገባም ይላሉ። መንግስት የወሰዳቸው እርምጃወች በቫይረሱ የሚያዘው ሰው ቁጥር እንድቀንስ አስተዋጽኦ እንዳለው የሚያነሱት ምሁሩ ሆኖም ግን አሁንም ጥንቃቄወች ወሳኝ መሆናቸውን ይገልፃሉ። እስከአሁን በውጭ ሃገራት የታየው የከፋ ጉዳት በኢትዮጵያ ባይከሰትም በቀጣይ ሳምንታት የበሽታው ስርጭት ሊሰፋ ይችላል የሚል ስጋት አላቸው። መንግስት መጠነ ሰፊ ስራ ቢሰራም ህዝቡ የባህሪ ለውጥ በማምጣት ተግባራዊ ከማድረግ አንፃር አሁንም ከፍተኛ ክፍተት እንዳለና ይህም ዋጋ ሊያስከፍል እንደሚችል አመላክተዋል። መንግስትና ህዝብ ተናበው ይህን መፈጸም ካልቻሉ በቀጣይ ቀናትና ወራት በሽታው በአገሪቱ ላይ ጥቁር ጠባሳ ሊጥል እንደሚችልም ተንብየዋል። በመሆኑ ምርመራ በማድረግ የበሽታውን የስርጭት ሁኔታ በንቃት መከታተል እንሚያስፈልግ ይናገራሉ። በሽታው ሲከሰት ደቡብ አፍሪካ በመላክ ምርመራ ይደረግ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ በተደረገ ርብርብ እስከ አራት ሽህ መመርመር የሚያስችል አቅም ተፈጥሯል። በቀጣይ ግንቦትና ሰኔ ወራት ቫይረሱ ሊሰራጭ ይችላል የሚል ግምት መኖሩን በማንሳት አሁን ላይ ያለው መዘናጋት ዋጋ እንደሚያስከፍልም ያስጠነቅቃሉ። አድስ ዘመን ሚያዝያ ሁለት ሽህ አጎናፍር ገዛኽኝ።
በአርባ አምስት ቀናት ኢትዮጵያና ኮሮና
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ መስከረም ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የፍች ጥያቄ በሶስት መቶ ፐርሰንት መጨመሩ ዘጋርድያን ትናንት ማምሻውን ዘግቧል። ከዚህ በተጨማሪም ከዚህ ቀደም ባልታየ መልኩ ሰወች ስለ ስለሞት በእጅጉ ማሰብ እንደጀመሩም ተሰምቷል። የፍች ጥያቄው በዚህ መጠን ሊጨምር የቻለው የኮሮና ቫይረስ ባስከተለው መዘዝ መሆኑ ነው የተነገረው። ጥንዶች በቫይረሱ ምክንያት የተጣለው ገደብ አስመልክተው ጉዳያቸው በኦንላይን እየፈጸሙ ይገኛሉ። በዚህም የፍች ጥያቄወች ከወትሮ በተለየ ሁኔታ እየጨመሩ እንደመጡ ነው ያነሱት። በተጨማሪም ወደ አማካሪ ተቋማት የሚሄዱ ጥንዶች እንደጨመሩ የተናገሩት የስነልቦና ባለሙያው ከዚህ ቀደም በጥንዶቹ መካከል ስምምነት ቢርቅ አንደኛው ከቤት በመውጣት እንደሚያሳልፉት አንስተው አሁን ላይ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የተጣለው የእንቅስቃሴ ገደብ አማካኝነት ይህንን ማድረግ እንደማይችሉ ጠቅሰዋል። የኦንላይን የገበያ እንቅስቃሴወችም በተጣለው ገደብ ምክንያት ትርፋማ እየሆኑ ነው ተብሏል።
የፍች ጥያቄ በሶስት መቶ ፐርሰንት መጨመሩ እየተነገረ ነው
Generate a news headline for the following article.
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከሰሞኑ በተፈጸመ ጥቃት ከሰማኒያ በላይ ንጹሃን መገደላቸውን የተለያዩ ምንጮች ገልጸዋል። በክልሉ ከሰሞኑ በሁለት ዙር በደረሱ ጥቃቶች ባልታጠቁ ሲቪሎች ላይ ግድያወች መፈጸማቸውን እንድሁም በመቶወች የሚቆጠሩ ሰወች መፈናቀላቸውን ነው ኢሰመኮ ያስታወቀው። ኮሚሽኑ ከክልሉ መተከል ዞን፣ ቡለን ወረዳ አጳር ቀበሌ እንድሁም ከወንበራ ወረዳ መልካን ቀበሌ እጅግ አሳሳቢ መረጃወች እየደረሱት መሆኑን ገልጿል። ኮሚሽኑ ከጳጉሜ አንድ ጀምሮ ባለፉት ጥቂት ቀናት ቢያንስ ሁለት ጥቃቶች ማጋጠማቸውን ከክልሉ መንግስት ማረጋጡን ገልጿል። ኢሰመኮ በክልሉ በአንዳንድ አካባቢወች እየታዩ ያሉ የጸጥታ መደፍረሶችን ተከትሎ ያጋጠሙ ክስተቶች እጅግ እንዳሳሰቡት ገልጾ በክልሉ ባልታጠቁ ሲቪሎች ላይ የደረሱትን ጥቃቶች፣ ግድያወች እና መፈናቀሎችን እንደሚያወግዝ ነው ያስታወቀው። ኮሚሽኑ በክልሉ ከዚህ ቀደምም ተመሳሳይ ጥቃቶች በተደጋጋሚ ማጋጠማቸውን ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከታቸው አካላት ገለልተኛ፣ ፈጣን እና ውጤታማ ምርመራወችን በማካሄድ ግድያው በተከሰተባቸው ሁኔታወች ላይ የጥፋተኞችን ተጠያቂነት እንድያረጋግጡም አሳስቧል። የሚመለከታቸው የክልሉ መንግስት አካላት ተጎጅወች እና ቤተሰቦቻቸው ወደ ቀደመ ህይወታቸው የሚመለሱበትን መንገድ እንድያመቻቹ እንድሁም መሰረታዊ የሆነው በህይወት የመኖር መብት ይረጋገጥ ዘንድ የሚመለከታቸው የክልሉ የመንግስት አካላት እንድሰሩም አሳስቧል። በሃገሪቱ ህገ መንግስትና ኢትዮጵያ ተቀብላ ባጸደቀቻቸው የቃል ኪዳን ሰነዶች ማለትም በአፍሪካ የሰብአዊና ህዝቦች መብቶች ቻርተር፣ በአለም አቀፍ የሲቪል እና የፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳን እና በሌሎች አግባብነት ባላቸው የሰብአዊ መብቶት ሰነዶች የተደነገጉት በህይወት የመኖር መብቶች እንድከበሩ አሳስቧል ኮሚሽኑ። ይህንን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኢሰመኮ መግለጫ አውጥቷል። በመጨረሻም ኮሚሽኑ ሁሉም የፖለቲካ ቡድኖች እና ባለድርሻ አካላት ገንቢ ውይይት እንድያደርጉ እና ከማንኛውም አይነት የሁከት ድርጊቶች እንድታቀቡ ጥሪ አቅርቧል።
በክልሉ ከዚህ ቀደምም ብዙወች ህይወታቸውን ያጡበት ተደጋጋሚ ጥቃት ተፈጽሟል
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ መጋቢት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በሃምሳ አንድኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና መከላከያና ኢትዮ ኤሌትሪክ ስፖርት ክለቦች የመጀመሪያ የወርቅ ሜዳሊያ አግኝተዋል። አትሌት መርሃዊት ጸጋየ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነጥብ ሃያ አራት ሜትር እንድሁም ሌላኛዋ የመከላከያ አትሌት አመለ ይበልጣል ነጥብ ሜትር በመወርወር የብርና የነሃስ ሜዳሊያ አግኝተዋል። ዛሬ በሲዳማ ክልል ሃዋሳ ስታድየም በተካሄደው ውድድር በሴቶች አሎሎ ውርወራ የመከላከያዋ አትሌት ዙርጋ ኡስማን ነጥብ ሃምሳ ስድስት ሜትር በመወርወር የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች። የኢትዮጵያ ንግድ ባንኩ ዶል ማች ነጥብ ሰባ ዘጠኝ ሜትር በመዝለል ሁለተኛ ደረጃን ሲይዝ፤ አትሌት በቀለ ጅሎ ነጥብ ሃምሳ አራት ሜትር በመዝለል ሶስተኛ ወጥቷል። በወንዶች ስሉዝ ዝላይ የኢትዮጵያ ኤሌትሪክ ስፖርት ክለብ ተወዳዳሪ ክችማን ኡጁሉ ነጥብ ሶስት ሜትር በመዝለል የወርቅ ሜዳሊያ ለክለቡ አስገኝቷል። በአትሌቲክስ ሻምፒዮናው ዛሬ ከቀኑ ሰአት የአስር ሽህ ሜትር ወንዶች የፍፃሜ ውድድር ይካሄዳል መባሉን ኢዜአ ዘግቧል።
በአትሌቲክስ ሻምፒዮና መከላከያና ኢትዮ ኤሌትሪክ ስፖርት ክለቦች የመጀመሪያ የወርቅ ሜዳሊያ አገኙ
Provide a news headline based on the following text.
ኦሞ ቁጥር ሁለት ስኳር ፋብሪካ በአመት ሁለትነጥብ አምስት ሚሊየን ኩንታል የማምረት አቅም እንዳለው ስኳር ኮርፖሬሽን ገለጸ። የኦሞ ኩራዝ ቁጥር ሁለት ስኳር ፋብሪካ በዚህ አመት በቀን እስከ ስድስት ሽህ አምስት መቶ ቶን ሸንኮራ አገዳ በመፍጨት ስራ ውስጥ የገባ መሆኑን ጠቁመዋል። አሁን በስራ ላይ ያሉትን ጨምሮ እስከ ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ድረስ የሚጠናቀቁ ስድስት ፋብሪካወች በተለያየ የግንባታ ደረጃ ላይ የሚገኙ መሆናቸውን ጠቅሰዋል። በአመትም ሁለትነጥብአምስት ሚሊየን ኩንታል ስኳር የማመረት አቅም እንዳለው ዳይሬክተሩ ገልጸዋል። ከዚህ በተጨማሪ ከሚያመነጨው ስልሳ ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ሃይል ውስጥ ሃያ ሜጋ ዋቱን ተጠቅሞ አርባውን ወደ ብሄራዊ የሃይል ቋት ያስገባል ነው ያሉት። ኮምፕላንት በተባለ የቻይና ኩባንያ ሃምሌ ሁለት ሽህ ስድስት አመተ ምህረት ግንባታው የተጀመረው ፋብሪካው አሁን ላይ ዘጠና አራት በመቶ ስራው መጠናቀቁን የኮርፖሬሽኑ ህዝብ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ጋሻው አይችሉህም አስታውቀዋል። እንደዚሁም ፋብሪካው ሃያ ስምንት ሚሊዮን ሊትር ኢታኖል የማምረት አቅም እንዳለው ነው ያስታወቁት። ፋብሪካው በሙሉ አቅሙ ማምረት ሲጀምር በቀን ሽህ ቶን አገዳ በመፍጨት ሽህ ኩንታል ስኳር ማምረት እንደሚችል ነው ያብራሩት። እነዚህም አስቀድመው ስራ ከጀመሩት ጋር ተዳምረው በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዘመን መጨረሻ ወደ በአመት ሃያ ስምንት ሚሊዮን ኩንታል ስኳር ያመርታሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ፋብሪካው ሁለትነጥብአምስት ሚሊየን ኩንታል ስኳር የማምረት አቅም አለው ኮርፖሬሽኑ
Generate a news headline for the following article.
ኢሳት ሃምሌ አርብ በጎንደር ከተማና አካባቢዋ የሚኖሩ ነዋሪወች ለሁለተኛ ጊዜ የጀመሩትን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ በከተማ መጠነ ሰፊ ግጭት በመካሄድ ላይ መሆኑን እማኞች ለኢሳት አስታወቁ። ይሁንና ህዝቡ ማሰማት የጀመረውን ተቃውሞ ተከትሎ የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች የተኩስ እርምጃን በመውሰድ ላይ ሲሆኑ የጎንደር ከተማ አርብ ማምሻውን ድረስ በተኩስ ሩምታ ውስጥ መሆናቸውን እማኞች ለኢሳት ገልጸዋል። የባለስልጣናት ስሞችን በማንሳት የተቃውሞ ድምጽን ሲያሰሙ ያረፈዱት ሰልፈኞች ነዋሪወች ባገኙት አጋጣሚ ራሳቸውን በማደራጀት መጠነ ሰፊ ተቃውሞ በማካሄድ ላይ መሆናቸውን በአስለቃሽ ጭስ እና በጥይት የተኩስ ድምጽ ታጅበው ሁኔታውን ለኢሳት ያስረዱ እማኞች አስታውቀዋል። ፍርድ ቤት ይቀርባሉ ተብለው የነበሩት የኮሚቴ አባሉ ፍርድ ቤት ባይቀርቡም ፍርድ ቤት አካባቢ የተሰባሰቡ የከተማ ነዋሪወች በመንግስት ባለስልጣናት ላይ የተቃውሞ ድምጽ በማሰማት መጀመራቸውን ለደህንነታቸው ሲሉ ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ እማኞች ከኢሳት ጋርይ ባደረጉት ቃለምልልስ አስረድተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሃይለማሪያም ደሳለኝ ከቀናት በፊት የወልቃይት ጉዳት የህዝብ ጥያቄ አይደለም ሲሉ ምላሽን ቢሰጡም ከሁለተኛ ጊዜ ህዝባዊ ተቃውሞን የጀመሩ የከተማዋ ነዋሪወች በባለስልጣናት የተሰጠው ምላሽ እንዳስቆጣቸው በመግለጽ ላይ ናቸው። የከተማዋ ነዋሪወች አርብ ረፋድ የወልቃይት ጠገደ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ በጎንደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ መባሉን ተከትሎ ለተቃውሞ ፍርድ ቤት ቢሰባሰቡም ድርጊቱ ወደ ግጭት መለወጡ ታውቋል። ከተለያዩ አቅጣጫወች ወደጎንደር ከተማ የሚያስገቡ ዋና ዋና መንገዶች መዘጋታቸውን የተናገሩት እማኞች አርብ ረፋድ ድረስ በተወሰደ የተኩስ እርምጃ በትንሹ የአንድ ሰው ህይወት ማለፉን ለመረዳት ተችሏል። በፍርድ ቤት አካባቢ የተጀመረውን ይህንኑ ህዝባዊ ተቃውሞ በሰአታት ልዩነት በርካታ ህዝብ በመቀላቀል ተቃውሞ በመላው ከተማ መዳረሱ ታውቋል።
በጎንደር መጠነ ሰፊ ግጭት እየተካሄደ ነው
Generate a news headline for the following article.
አንዳንድ እውነተኛ ታሪክ ሲቆይ ተረት ይመስላል። ኮረኮንቹ እንዳይበዛ መታገሉ ሁነኛ አማራጭ ነው። ሰአሊው ቆይቶ ወደ አረቄው ቤት ሲመጣ አንዱ ሁለት ስጡትሌላው ሶስት ጨምሩለትሌላው ሰው ማለት ይሄ ነው እንጋብዘው እንጅ ጎበዝ እያለ ሰአሊውን በግብዣ አንበሸበሹት። እንድሏንድ አዛውንት ስሙ አባታችን እኛ እንደቀደሙት ገዥወች ወፋፍራም አደለንም ቢሏቸው አየ ልጀ እነሱም ሲጀምሩ እንደናንተ ቀጫጭኖች ነበሩ አሉ አሉ። እርጋታና አደብ መግዛት ወሳኝ ነው። ሰው ሁሉ አፉ ላይ ማብሪያና ማጥፊያ የተገጠመለት ይመስል በማጥፊያው ጠቅ አድርገው እንዳጠፉት ሁሉ አንደ ጭጭ ይላል። ሌጣ የሆነን አጓጓዝ እናስወግድ። የሃገራችን መሪወች ችግር አትፍረድ ይፈረድብሃል የሚለውን መሪ ቃል መዘንጋት ነው መጭወች ከቀደሙት አይማሩም። ይሄኔ ሰአሊው ኮሮጆውን ከትከሻው ያወርድና አስፋቱ ላይ ያስቀምጣል። ለዚህም የእውር የድንብሩን ከሚሮጥ ፈረስ መንገድ የምታውቅ አይጥ ትሻላለች የሚለውን ተረት እንገንዘብ።
የእውር የድንብሩን ከሚሮጥ ፈረስ መንገድ የምታውቅ አይጥ ትሻላለች
Summarize the following news article into a concise headline.
በምርት ጥራቱ ላይ ምርመራ እየተካሄደ ነው ተብሏል ፋብሪካው የታሸገው ለእድሳት ነው የፔፕሲ ዋና ስራ አስፈፃሚየሞሃ ለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ አክስዮን ማህበር የሃዋሳ ቅርንጫፍ ፋብሪካ ከምርት ጥራት ጋር በተያያዘ ለምርመራ መታሸጉ ተጠቁሟል። የሞሃ ለስላሳ መጠጦች ኢንዱስትሪ አክሲዮን ማህበር ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጌታቸው ቢርቦን ስለ ፋብሪካው መታሸግ ጠይቀናቸው በሰጡት ምላሽ ፋብሪካው የታሸገው ቴክኒካል እድሳት ለማድረግ ነው ብለዋል። የኩባንያው ሃዋሳ ቅርንጫፍ ፋብሪካ ውስጥ በተመረቱ ምርቶች ላይ ታዩ የተባሉ የጥራት ጉድለቶችን ለመመርመርና የጥራት ቁጥጥር ለማድረግ ፋብሪካው እንድታሸግና ምርቶቹ እንድታገዱ መደረጉ ታውቋል። በዚህ ፋብሪካ ላይም የተደረገው ተመሳሳይ ነገር መሆኑ ጠቁመው። የኢትዮጵያ ተስማሚነት ምዘና ድርጅት የኮርፖሬሽን ኮሙኒኬሽንና ፕሮሞሽን አገልግሎት ሃላፊ አቶ ተክኤ ብርሃነ ፋብሪካው የታሸገበትን ምክንያትን በተመለከተ ተጠይቀው መቤታችው በተለያዩ ፋብሪካወችና አገልግሎት መስጫ ስፍራወች በአመት አራት ጊዜ መደበኛ ፍተሻወችንና ምዘናወችን እንደሚያደርግ ጠቁመው አጠራጣሪ ሁኔታወች ከታዩም ድንገተኛ ፍተሻ ለማድረግ ድርጅቱ እንድዘጋና ምርቶቹ እንድታሸጉ ያደርጋል ብለዋል። ተጨማሪ ማብራሪያ ለመስጠት ፈቃደኛ አልሆኑም ዋና ስራ አስፈፃሚው። የጥራት ፍተሻና ቁጥጥር እየተደረገ እንደሆነና ውጤቱ ገና አለመታወቁን ተናግረዋል። እስካሁን ከተደረገው ምርመራ የተገኘውን ውጤት አስመልክቶ አቶ ተክኤ ሲያብራሩ በፋብሪካው ላይ የተደረጉ የጥራት ፍተሻወችንና የተገኙ ውጤቶችን አስመልክቶ መረጃ ለመስጠት ጊዜው ገና ነው የምርመራ ውጤቱ አልተጠናቀቀም በፋብሪካው የተመረቱ የለስላሳ መጠጦች በከተማዋ ገበያም ሆነ ለአገር አቀፉ ሽያጭ እንዳይወጣ ታግዶ ፋብሪካው እንድታሸግ ተደርጓል ብለዋል።
የፔፕሲ የሃዋሳ ቅርንጫፍ ፋብሪካ ታሸገ
Generate a news headline for the following article.
ኢሳት ሰኔ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በጽኑ ህመም ላይ የሚገኙት አቶ ሃብታሙ አያሌው ከሃገር ውጭ እንድታከሙ የቀረበለትን ጥያቄ የተሟላ አይደለም ሲል ሃሙስ ምላሽ ሰጠ። አቶ ሃብታሙ አያሌው በአሁኑ ወቅት የህመም ማስታገሻን ብቻ እያገኘ እንደሆነ የሚናገሩት ቤተሰቦች ፍርድ ቤት እንድሟላ ሲል የሰጣቸውን ምላሽ ለማሳካት የተቻላቸውን ጥረት እያደረጉ እንደሆነ ከኢሳት ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ አስረድተዋል። ከሁለት ሳምንት በፊት ጀምሮ በጽኑ ህመም ላይ የሚገኘውና የአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ የሆነው አቶ ሃብታሙ አያሌው አሁንም ድረስ የጤና ሁኔታ አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉ ታውቋል። የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅቱ ለኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ሃይለማሪያም ደሳለኝ በፃፈው ደብዳቤ አቶ ሃብታሙ ከተጣለበት እገዳ ከሰብአዊ መብት አንፃር በአስቸኳይ ሊነሳ እንደሚገባ ጠይቋል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል አቶ ሃብታሙ አያሌው በእስር ቤት በነበረው ቆይታ የተፈጸመበት የሰብአዊ መብት ጥሰቶችና ስቃይ ላጋጠመው ጽኑ ህመም ምክንያት መሆኑን ሰሞኑን መግለጹ ይታወሳል። አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተለያዩ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋማት መንግስት በአቶ ሃብታሙ አያሌው ላይ ከሃገር እንዳይወጣ ጥሎ የሚገኘውን እገዳ እንድያነሳ ዘመቻን እያካሄዱ ይገኛል። ከቀናት በፊት በጉዳዩ ላይ ውሳኔን ይሰጣል ተብሎ የነበረው ፍርድ ቤት የቀረበለት ማስረጃ በቦርድ የተደገፈ አይደለም ሲል ማስረጃውን አስተካክሎ እንድቀርብለት ምላሽን መስጠቱን ጉዳዩን እየተከታተሉ የሚገኙት የአቶ ሃብታሙ ቤተሰቦች ለኢሳት አስታውቀዋል። አቶ ሃብታሙ አያሌው ከሌሎች የፓርት አመራር ጋር በውጭ ሃገር ካሉ ሃይሎች ጋር በማበር ህገመንግስቱን በሃይል ለማፍረስ ተንቀሳቅሷል ተብሎ በሽብርተኛ ወንጀል ተከሶ መቆየቱ የሚታወስ ነው።
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍቤት አቶ ሃብታሙ አያሌው የውጭ አገር ህክምና ጥያቄን በተመለከተ ውሳኔ ለመስጠት የተሟላ መረጃ አልቀረበልኝም አለ
Write a brief headline summarizing the article below.
የአምናው የፕሪምየር ሊግ ኮከብ አስቻለው ታመነ ከቀዝቃዛ አጀማመር በኋላ ወደ ቀድሞ አቋሙ እየተመለሰ ይገኛል። ከአሰልጣኞቹና ከክለቡ አመራሮች ጋር በመነጋገር ወደ ቦታየ መመለሴ ምቾት ተሰምቶኛል። ቤተሰቦቸ በጠቅላላ ጨዋታውን ለመከታተል በስታድየም ተገኝተው የነበረ በመሆኑ በቤተሰቦቸ ፊት ጎል በማስቆጠሬ ደስታየን እጥፍ ድርብ አድርጎታል። ብዙ ጎል ማስቆጠር ባይጠበቅብኝም በሚገኙ አጋጣሚወች በአመት ሶስት እና አራት ጎል ማስቆጠር መቻል ለተከላካይ መስመር ተጫዋች ጥሩ ነው። ከዚህ ሁኔታ በተጨማሪ እጫወትበት የነበረው ቦታ ከተለመደው ቦታየ ውጭ የመስመር ተከላካይ መሆኑ ሌላው ምክንያት ነበር። አምና በጥሎ ማለፍ ላይ ባየሁት ቀይ ካርድ ምክንያት በመቀጣቴ አልተጫወትኩም ፤ ያ መሆኑ ወደ ጨዋታ ስመለስ በተወሰነ መልኩ ከብዶኝ ነበር። ዘንድሮ ሊጉ ሲጀምር የመጀመርያወቹ አራት ጨዋታወች አምልጠውኝ ነበር። በየቦታው አማራጭ የሚሆኑ ጠንካራ ተጨዋች አሉ ፤ ያለህን ቦታ ለማስጠበቅ ልምምድህን ጠንክረህ መስራት አለብህ ከዚህ በኋላም በቦታየን በማስጠበቅ ቋሚ ሆኖ ለመጫወት ጠንክሬ እሰራለው። በኢትዮዽያ ፕሪምየር ሊግም ሆነ በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ላይ ጥሩ እንጓዛለን ብየ አስባለው። ምድብ ድልድል ውስጥ ለመግባት የሚያስችለንን ውጤት ለማስመዝገብ ጠንክረን እንሰራለን።
አስቻለው ታመነ ስለ ቻምፒዮንስ ሊጉ እና ወደ ቀድሞ አቋሙ ስለመመለሱ ይናገራል
Provide a news headline based on the following text.
በጤናው ዘርፍ በተለይ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታወችን ለመመርመርና ለማከም የሚጠይቀው ወጭ ከፍተኛ መሆን በርካታ ህሙማንን የሚፈትን ነው። አገልግሎቱን ለማግኘት የሚመጡ ሰወች የሚመረመሩትን የምርመራ አይነት በዝርዝር ይዘው እንድመጡ፣ አምና ካጋጠሙ ችግሮች መካከል ጠቅላላ ምርመራ የሚል ማዘዣ ይዘው የሚመጡ እንደነበር የማእከሉ የአድቫንስድ ላቦራቶሪ ሃላፊ ገልጸዋል። በመንግስት ሆስፒታሎችና ጤና ጣቢያወች በተመላላሽም ሆነ ተኝተው የሚታከሙ፣ ከጨቅላ ህፃናት እስከ አዋቂ ያሉት የላቦራቶሪ ምርመራ ለማድረግ በየግል ዳያግኖስቲክ ማእከላት ማቅናታቸውም የተለመደ ነው። ማእከሉ ለአምስት ሰወች ነፃ የላቦራቶሪ ምርመራ የሚሰጥ መሆኑን አስመልክቶ ነሃሴ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ባዘጋጀው መድረክ፣ የምርመራው ተጠቃሚ የሚሆኑት ከመንግስት የህክምና ተቋማት በሃኪም የተፃፈ ማዘዣ ያላቸውና በማእከሉ የሚሰጡ ምርመራወችን ለማድረግ በአቅም ማነስ ምክንያት ማድረግ የማይችሉ ናቸው። የነፃ ሃክምናው አላማ ነፃ ህክምናን ለመስጠት ሳይሆን አቅም ለሌላቸውና ምርመራውን ከፍለው ለማግኘት ለማይችሉ ነፃ ምርመራ ማድረግ ነው፤ ያሉት ደግሞ የማእከሉ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ዳዊት ሃይሉ ናቸው። ከመንግስት ሆስፒታሎችና ጤና ተቋማት ለሚመጡት ቅድሚያ እንደሚሰጥ፣ እኔ አልችልም ብለው የሚናገሩ ሰወችም አገልግሎቱ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የሃኪም ማዘዣ ይዞ መምጣትም እንደሚያስፈልግ አክለዋል። የጤና ሚኒስትር ደኤታ ደረጀ ዱጉማ ዶክተር ፣ ጤና ሚኒስቴር ባስጀመረው የዘንድሮ በጎ ፈቃድ የጤና አገልግሎት ላይ እንደተናገሩትም፣ ቁጥራቸው ትንሽ የማይባሉ ዜጎች ከፍለው መታከም ባለመቻላቸው በተለያዩ የጤና እክሎች ይቸገራሉ። ይህንን ችግር ለመቅረፍ የህክምና ባለሙያወች በሙያቸው፣ የላቦራቶሪ ባለቤቶች ደግሞ ቁሳቁሳቸውንና የሰው ሃይላቸውን ተጠቅመው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ይሰጣሉ። እንደነዚህ አይነት ክፍተቶች ለመሙላት በተለያዩ ጊዜያት በበጎ ፈቃድ ነፃ የላቦራቶሪ ምርመራ ከሚሰጡ ተቋማት አንዱ ውዳሴ ዳያግኖስቲክ ማእከል ነው፡ ከሁለት ሽህ ሁለት አመተ ምህረት ጀምሮ ላለፉት አመታት ጳጉሜን ለጤና በሚል በጳጉሜን ነፃ የምርመራ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው ማእከሉ፣ ዘንድሮም ለአምስት ሰወች ነፃ የሲቲስካን፣ የኤምአርአይ፣ የአልትራሳውንድና የላቦራቶሪ ምርመራወችን የሚሰጥ መሆኑን አስታውቋል። ለሳምንት የሚቆየውና በአድስ ከተማ ክፍለ ከተማ ራስ ሃይሉ ስፖርት ማእከል የተጀመረው ምርመራ፣ የአይንና የማህጸን በር ጫፍ ካንሰር፣ የጡት ካንሰርና የተለያዩ ተላላፊ ላልሆኑ በሽታወች ምርመራ የሚሰጥ መሆኑን ሚኒስቴሩ በማሃበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል።
አቅም ላነሳቸው የታቀደው ጳጉሜን ለጤና ነፃ ምርመራ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ ፣ ሰኔ ሃያ ሁለት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የፖለቲካ ፓርቲወች በአንድ መቶ ስልሳ የምርጫ ክልሎች ቅሬታ ማቅረባቸውን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። በማጣራት ሂደቱም የምርጫውን ውጤት ሊለውጡ የሚችሉ ቅሬታወች ካሉ በድጋሚ ምርጫ የምናካሂድባቸው ክልሎች ሊኖሩ እንደሚችሉ በህጉ መሰረት እናውቃለን ነው ያሉት ሰብሳቢዋ። እስካሁንም ስድስት መቶ የሚሆኑ የምርጫ ውጤት ሰነዶች ወደ ማእከል መጥተዋል ነው ያሉት። በሌላ በኩልም ዘጠኝ መቶ አርባ ሁለት የምርጫ ውጤት ሰነዶችን ቦርዱ እያረጋገጠ ለህዝቡ እንደሚያቀርብ ገልጸዋል። ቦርዱም ቅሬታወቹ በፍጥነት መፍታት ይኖርበታል ብለዋል። በመግለጫቸው የፖለቲካ ፓርቲወች ቅሬታ የመጨረሻ ውጤትን ሊያዘገየው ይችላል የሚል ስጋት እንዳለ የገለጹ ሲሆን ፓርቲወቹ በአንድ መቶ ስልሳ የምርጫ ክልሎች ቅሬታ ማቅረባቸውን ተናግረው። የቦርዱ ሰብሳቢ ወይዘሪት ብርትኳን ሚደቅሳ ለጋዜጠኞች መግለጫ እየሰጡ ነው። በፌቨን ቢሻው ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የፖለቲካ ፓርቲወች በአንድ መቶ ስልሳ የምርጫ ክልሎች ቅሬታ አቅርበዋል ቦርዱ
Summarize the following news article into a concise headline.
በደቡብ ክልል የሰማያዊ ፓርቲ ታዛቢወች እየታሰሩ እንደሚገኙ የፓርቲው አስተባባሪወች ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጹ። ምርጫ ቦርድ የሰማያዊ ፓርቲ ለታዛቢነት ያቀረባቸውን ሰወች ስምና አድራሻ ለደኢህደን ካድሬወችና ደህንነቶች አሳልፎ ስለሚሰጥ ታዛቢወች በስፋት እየታሰሩና ወከባ እየደረሰባቸው እንደሆነም አቶ ሳሙኤል ገልጸዋል። በሃድያ ዞን ጌጃ ከተማ የሰማያዊ ፓርቲ የምርጫ ታዛቢ የሆኑት አቶ በየነ ጫፎን የደኢህደን ካድሬወች የንግድ ቤታቸውን በማሸግ እንዳሰሯቸው በሃድያ ዞን የሰማያዊ ፓርቲ አስተባባሪ አቶ ሳሙኤል አቦቸ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል። በዚህ ስጋት ውስጥ ታዛቢወች ከቦታ ቦታ ተዘዋውረው ምርጫውን ለመታዘብ እንዳይችሉ እንቅፋት እንደተፈጠረባቸው የሰማያዊ ፓርቲ ሰብሳቢወች ገልጸዋል። በሌላ በኩል ሚዛን ቴፒ ላይ መንግስት የሸፈቱ ሰወች አሉ በሚል ሰራዊቱን በማስፈሩ ምክንያት በህዝብና በሰራዊቱ መካከል ውጥረት እንደተፈጠረና ነዋሪወች ግጭት ይነሳል በሚል ከአካባቢው እየለቀቁ እንደሚገኙ ምንጮች ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል። በስጋቱ ምክንያት አካባቢው እስኪረጋጋ ምርጫው እንድራዘም ቢጠይቁም ደኢህደን ፈቃደኛ እንዳልሆነ ገልጸዋል።
የሰማያዊ ፓርቲ ታዛቢወች እየታሰሩ ነው
Create a short title for the given news content.
ሁለት መቶ ስላሳ ስምንት የሞሪንጋ ዛፍ በኢትዮጵያ በተለምዶ ሽፈራው በሚል የሚታወቅ ሲሆን በአለም አቀፍ ደረጃ ከ በላይ ዝርያወች ያሉትና በሁለገብ ጠቀሜታቸው ከሚታወቁት ዛፎች መካከል አንዱ ነው። ሽፈራው ከሚለው ስያሜ ባሻገር የጎመን ዛፍ ወይም የአፍሪካ ሞሪንጋ ተብሎ የሚጠራው ዛፍ በኢትዮጵያ በአብዛኛው በዝቅተኛው የስምጥ ሸለቆ ሃይቅ በደረቃማ እና ከፊል ደረቃማ በሆኑት የአየር ንብረት ክልሎች ማለትም በደራሳ ጌድወ ፤ ሲዳማ፤ ኮንሶ፤ ኦሞ ወላይታ ፤ ምእራብ ጋሞጎፋ፤ ጊዶሎ፣ ቡርጅ፣ ሴይሴና በመሌ ይገኛል። ዛፉ ደረቃማና ከፊል ደረቃማ በሆኑ አካባቢወች የሚበቅልና የሚያድግ በመሆኑ የአካባቢ ስነ ምህዳርን ለመጠበቅና ለምግብነት አገልግሎት ስለሚውል የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ርብርብ አስተዋጽኦው የጎላ ነው። በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ዝናብ አጠር በሆኑት በዋግኽምራ ዞን አበርገሌ እና በሰሜን ሸዋ እንሳሮ ወረዳ በተሰሩ የምርምር ስራወች ሞሪንጋ በአካባቢው መላመድ የሚችልና ውጤታማ ዛፍ መሆኑ ተረጋግጧል፤ በመሆኑም በተመሳሳይ ስነምህዳሮች አካባቢወች እንድስፋፋ ማድረግ ተገቢ ነው። የተገኘው የምርምር ሙከራ ውጤት እንደሚያመለክተው የሞሪንጋ ዛፍ በበጋ ወራት ቅጠሉን በመጠኑ የሚያረገፍ ነገር ግን ቅርንጫፉ ከተቆረጠ ከተከረከመ ቅጠሉን ከማርገፍ የሚቆጠብና ብዙ ቅጠል የሚያቆጠቁጥ መሆኑ ታይቷል። ስለዚህ ከባቢያዊ ችግር ባለባቸውና ድርቅ በሚያጠቃቸው አካባቢወች ቢለማና መስፋፋት ቢችል ለምግብ ዋስትና ከሚያደርገው አስተዋጽኦ በተጨማሪ ለአካባቢ ጥበቃ ስራ ተመራጭ ዛፍ ያደርገዋል። ሞሪንጋ በፎንተኒና ወሎ ፣ ደራ አርሲ እንድሁም በዝዋይ መስኖ እርሻ ለነፋስ መከላከያ አጥር በመሆን ጥቅም ላይ እየዋለ ነው። በደቡብ ክልል የኮንሶ ብሄረሰቦች ለምግብ አገልግሎት ከመጠቀማቸው ባለፈ ከሌሎች ሰብሎች ጋር አሰባጥረው በመትከል ቀጣይነት ባለው የአመራረት ዘይቤ የመሬት ምርትና ምርታማነት እድጨምር በማድረግ ለበርካታ አመታት ሲጠቀሙበት ቆይተዋል። ከቅርብ ጊዜ ወድህ በወሎ፤ ሸዋ፤ ሃረርጌና ሲዳማ አካባቢወች የግብርና ልማትን ከአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራወች ጋር በማቀናጀት ለሰርቶ ማሳያ እየተተከለ መሆኑን ዘገባወች ይጠቁማሉ። የዚህ መዝገበ እውቀት ጽሁፍ ስር ለጓደኛወ ያካፍሉ ሁለት መቶ ስላሳ ስምንት።
የሞሪንጋ ሽፈራው ዛፍ ምንነትና ጠቀሜታው
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ ሚያዝያ ዘጠኝ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ሃገር አቀፍ የሞደል ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች አውደ ርእይና ባዛር በአድስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። እስከ ሚያዝያ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት በሚቆየው አውደ ርእይና ባዛር ሃያ ሁለት ሽህ በሚሆኑ የአድስ አበባ እና አካባቢዋ ነዋሪወች ይጎበኛል ተብሎ ይጠበቃል። አውደ ርእይና ባዛሩ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ምርቶችና አገልግሎቶቻቸው በጥራትና ስብጥር የደረሱበትን ደረጃ ለተጠቃሚው ማሳወቅና የገበያ ትስስር እንድፈጥሩ ያስችላልም ተብሏል። አውደ ርእይና ባዛሩን የከፈቱት የስራና ክህሎት ሚኒስቴር የስራና የስራ ስምሪትና ገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ አቶ ንጉሱ ጥላሁን እና የስራና ክህሎት ሚኒስቴር የቴክኒክና ሙያ ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ ዶክተር በከር ሻሌ ናቸው። በተመሳሳይ ተጠቃሚወች በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራትና ስብጥር ያላቸው ምርቶችና አገልግሎቶችን እንድያገኙ እንደሚያስችል ተጠቁሟል። ዛሬ መካሄድ በጀመረው አውደ ርእይና ባዛር አንድ መቶ ሰማኒያ አንድ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ፣ አስር አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪወች እና ስምንት ተቋማት እየተሳተፍ ይገኛሉ። በኤፍሬም ምትኩ ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
ሃገር አቀፍ የሞደል ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች አውደ ርእይና ባዛር ተጀመረ
Generate a news headline for the following article.
ዘ ኢስት አፍሪካን የተሰኘ ድረ ገጽ ሃምሳ የሚሆኑ በከፍተኛ ሁኔታ የታጠቁ የኢትዮጵያ ወታደሮች የኬንያን ድንበር በማቋረጣቸው ምክንያት፣ የኬንያ የጸጥታ አካላት በከፍተኛ ተጠንቀቅ ላይ መሆናቸውን ዘገበ። በኬንያ ሰሜናዊ ሁር ግዛት የሚገኘውን ኢለሬት ፖሊስ ጣቢያን የኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የተቆጣጠሩት የሁለቱ አገሮች ድንበር ለማካለል የቅየሳ ስራ ከተጠናቀቀ ከአንድ ሳምንት በኋላ እንደሆነ፣ የኬንያ ፖሊስን ጠቅሶ ድረ ገጹ አስነብቧል። የኬንያ መከላከያ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኮሎኔል ደቪድ ኦቦነየ ስለክስተቱ የሚያውቁት ነገር እንደሌለ ገልጸው፣ ኢትዮጵያና ኬንያ ዘለግ ያለ እድሜ ያስቆጠረ ግንኙነት ያላቸውና ወዳጆች ከመሆናቸው አንፃር ኢትዮጵያውያኑ የከፋ ነገር ያደርሳሉ የሚል እምነት የለኝም፤ በማለት መግለፃቸውን ድረ ገጹ አስነብቧል። ጉዳዩን አስመልክቶ በማሃበራዊ ድረ ገጾች አስተያየታቸውን ያሰፈሩ ሰወች፣ የኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የኬንያን ድንበር በማለፍ የገባው በመጭው እሁድ የሚካሄደው ምርጫ ያለምንም የጸጥታ ስጋት እንድካሄድ አስተማማኝ ለማድረግ ነው ብለዋል። የኢትዮጵያ ሰራዊት ድንበሩን ያቋረጠበትን ምክንያት ያልጠቀሰው ድረ ገጹ፣ የኢትዮጵያ ጦር ዘንድሮ ለሶስተኛ ጊዜ የኬንያን ድንበር ማቋረጡን አስታውሶ ዘግቧል። ክላሽንኮቭ መሳሪያወችን የታጠቁ የኢትዮጵያ ወታደሮች በአስር ተሽከርካሪወች ተጭነው የኬንያን ድንበር ኪሎ ሜትሮችን ያህል አቋርጠው በመግባት ገዥ ቦታወችን በመያዝ፣ የፖሊስ ጣቢያውን የከበቡ መሆናቸውና በአካባቢው ቅኝት ማድረጋቸውን፣ እንድሁም ፎቶግራፎችን ማንሳታቸውንም እንድሁ ድረ ገጹ አስነብቧል። በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንድሰጡ የተጠየቁት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ተወልደ ሙሉጌታ ብዙም የተጠናከረ መረጃ የለኝም፤ በማለት ለሪፖርተር ምላሽ ሰጥተዋል። በድረ ገጹ ዘገባ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አባላት ስፍራውን እንደሚለቁ ቃል መግባታቸውን ተገልጿል። መንግስት ግን አስተያየት ከመስጠት ተቆጥቧል። በተለይ አልሸባብን የመሳሰሉ ሰርጎ ገቦች የጸጥታ ስጋት እንዳይሆኑ ለማድረግ የተከናወነ ድርጊት መሆኑንም አክለዋል።
የኢትዮጵያ ጦር የኬንያን ድንበር ማለፉ ተዘገበ
Summarize the following news article into a concise headline.
አስር ታዳጊወችን አግተው የሚገኙት ታጣቂወች መከበባቸውን የናይጀሪያ መንግስት አስታወቀ። አስር ተማሪወች በታጣቂወች ተይዘው እንደሚገኙ ቃል አቀባዩ ጋርባ ሸሹ የገለጹ ሲሆን ጠፍተዋል ከተባሉት ተማሪወች ቁጥር አንፃር ግን አሁን የተገለጸው ቁጥር በጣም አነስተኛ ነው ተብሏል። ተማሪወቹ በታገቱበት ትምህርት ቤት አቅራቢያ መንግስት ተጨማሪ ጸጥታ አስከባሪ ሃይል አሰማርቷል በሰሜን ምእራባዊ ናይጀሪያ ተማሪወች ታግተውበታል ተብሎ የተገመተ አካባቢ በመንግስት ወታደሮች መከበቡን የአገሪቱ ፕሬዝዳንት ሙሃመዱ ቡሃሪ ቃል አቀባይ አስታውቀዋል። የፕሬዝዳንቱ ቃል አቀባይ ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ የታገቱትን ተማሪወች ለማስለቀቅ በርካታ ወታደሮች መሰማራታቸውንና ሽፍታወቹ የሚገኙበትን ቦታ መለየታቸውን ገልጸዋል። መንግስት እንድህ አይነት ተግባር የሚፈጽሙት በአካባቢው ተደራጅተው የሚንቀሳቀሱ ሽፍታወች እንደሆኑ ያስታወቀ ሲሆን ጠፍተዋል የተባሉት ቀሪወች ተማሪወች ግን እስካሁን የት እንደሚገኙ አልታወቀም። በሰሜን ምእራባዊ ናይጀሪያ ካትሲና ግዛት በሚገኘው የወንዶች ትምህርት ቤት ስምንት መቶ የሚሆኑ ተማሪወች ተመዝግበው ይማሩ የነበረ ሲሆን እስካሁን ድረስ ግማሽ የሚሆኑት የት እንደሚገኙ አይታወቅም ተብሏል። ታጣቂወች በሞተርሳይክል ተጭነው በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቱ ከደረሱ በኋላ ወደ ሰማይ መተኮስ እንደጀመሩና በርካቶችም በፍርሃት ከአካባቢው ተበታትነው እንደጠፉ የአይን እማኝ ተናግሯል። የናይጀሪያው ፕሬዝዳንት ሙሃማዱ ቡሃሪ ጥቃቱን አውግዘው የመማር ማስተማሩ ሂደት እንድቀጥልና ምን ያህል ተማሪወችም በትክክል እንደጠፉ ቆጠራ እንድካሄድም ትእዛዝ አስተላልፈዋል። በናይጀሪያ ሰሜን ምእራባዊ ክፍል አፈና እና የማስፈቻ ገንዘብ መጠየቅ በእጅጉ እየተለመደ የመጣ ነገር ሆኗል ይላል የቢቢሲ ናይጀሪያ ዘጋቢው ማየኒ ጆንስ። ተማሪወቹን ለማስለቀቅ የቻልነውን በሙሉ እያደረግን ነው፤ ወንጀለኞችና ሽፍታወቹም በቅርቡ ይደመሰሳሉ ብለዋል።
ተማሪወችን አግተው የሚገኙ ታጣቂወች መከበባቸውን የናይጀሪያ መንግስት አስታወቀ
Generate a news headline for the following article.
የደቡብ ሱዳን ተቀናቃኞች ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርድት እና የተቃዋሚወቹ መሪ ሪያክ ማቻር ትናንት ቅዳሜ ይመሰርቱታል ተብሎ ይጠበቅ የነበረውን የአንድነት ሽግግር መንግስት ሳይመሰርቱ ቀርተዋል። ይህ በእንድህ እንዳለ የቃዋሚወቹ መሪ ዶክተር ሪያክ ማቻር እንደ ባላንጣ ሲተያዩ ከቆዩት ከዩጋንዳ ፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቪኒ ጋር ለመወያየት ማምሻውን ወደ ካምፓላ በርረዋል። ማቻር ወደ ዩጋንዳ ሲሄዱ የደቡብ ሱዳኑ ግጭት ከተጫረ ወድህ ላለፉ ሁለት አመታት የመጀመሪያቸው መሆኑ ነው። በሌላ በኩል ደግሞ ሳልቫ ኪር ስምምነቱን በሚጥስ መንገድ ሃያ ስምንት ስቴቶችን ወይም ክልላዊ መንግስታትን ፈጥረዋል ሲሉ ተቃዋሚወቹ ከስሰዋል። የተቃዋሚው የሱዳን ህዝብ አርነት ንቅናቄ መሪ ሪያክ ማቻር የመንግስቱ አባላት የሚሆኑ እጩ ሚኒስትሮችን ስም ዝርዝር ሳይልኩ መቅረታቸው ተነግሯል። የዚህ መንግስት ምስረታ ወገኖቹ ቀደም ሲል ኢትዮጵያ ውስጥ ደርሰውት የነበረ ስምምነት ቁልፍ አንጓ እንደሆነ ይታወቃል። ማቻር በአድስ አበባ መኖሪያ ቤታቸው ለጉዟቸው ከመነሳታቸው ጥቂት ቀደም ብሎ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተው ነበር። መግለጫውን የተከታተለው እስክንድር ፍሬው ለቪኦኤ የዘገበውን ከላይ ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
ሪያክ ማቻር ወደ ካምፓላ ሄዱ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ሰኔ ሃያ አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የአፍሪካ ሴት አመራሮች ጥምረት የኢትዮጵያ ቅርንጫፍ የሴት ወጣቶች ኮከስ ይፋ ተደረገ። ዛሬ በይፋ የተመሰረተው የሴት ወጣቶች ኮከስ የኢትዮጵያ ቅርንጫፍ የተመረጡትን ወጣቶች በአፍሪካ ደረጃ ድምፃቸውን እንድያሰሙ የአፍሪካ ሴት አመራሮች ጥምረት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋልም ነው ያሉት። በዋናነት ሴት አመራሮችን በአህጉሪቱ ልማት፣ አመራርና ውሳኔ ሰጭነት፣ በሰላምና ደህንነት እንድሁም በሰብአዊ ድጋፍ ያላቸውን ሚናና ተሳትፎ ማሳደግ የኮከሱ አላማ መሆኑም ተመላክቷል። በመድረኩ፥ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋየ፣ በአፍሪካ ህብረት የሴቶች፣ የሰላምና ጸጥታ ልዩ መልእክተኛ ቤኒታ ድዮፕ፣ በኢትዮጵያ የአይርላንድ አምባሳደር ኒኮላ ብሬነን እንድሁም የአፍሪካ ሴት አመራሮች ጥምረት የወጣቶች ኮከስ ሰብሳቢ ዶክተር ጆሃኒ ቤዋ ተገኝተዋል። ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋየ ባደረጉት ንግግር በሰላምና ደህንነት አጀንዳ ላይ ወጣት ሴቶችን ግንባር ቀደም እንድሆኑ ሚናቸውን ማጎልበት አስፈላጊ ነው ብለዋል። ባዛሬው መድረክም የኢትዮጵያ ሴት ወጣቶች የሚወከሉበት ኮከስ በይፋ መመስረቱን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል። የአፍሪካ ሴት አመራሮች ጥምረትና የወጣቶች ኮከስ በተለያዩ አገራት ቅርንጫፎች ያሉት ሲሆን የኢትዮጵያ የአፍሪካ ሴት አመራሮች ጥምረት በፈረንጆቹ በሁለት ሽህ ይፋ ሆኖ በስራ ላይ የቆየ ነው። የኢትዮጵያ ሴት ወጣቶች ኮከስ በመወከል ወጣት እድላዊት ደረጀ በአፍሪካ እንድሁም በኢትዮጵያ ወጣቶችን በሰላምና ደህንነት ውይይቶች ላይ የማሳተፍን አስፈላጊነት አብራርታለች። ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የአፍሪካ ሴት አመራሮች ጥምረት የኢትዮጵያ ቅርንጫፍ የወጣቶች ኮከስ ይፋ ሆነ
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ መስከረም ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ተሰናባቹ የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት አባላት አምስትኛ ዙር ስድስትኛ አመት የስራ ዘመን ኛ የመጨረሻ ጉባኤውን በማካሄድ ላይ ይገኛል። ተሰናባቹ ምክር ቤት በቆይታው በርካታ ተግባራትን ማከናወኑን ገልጸው ከሁለት ሽህ ስምንት እስከ ሁለት ሽህ አመተ ምህረት የክልል ምክር ቤት አባል በመሆን ሲያገለግሉ ለነበሩት የጉባኤ አባላት የምስጋና እና የምስክር ወረቀት እንደሚሰጥ መናጋራቸውን ከክልሉ ፕሬስ ሴክሬታሪ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በወቅቱ ንግግር ያደረጉት የምክር ቤቱ አፈጉባኤ አቶ ጁል ናንጋል የስራ ዘመናቸውን ያጠናቀቁ የምክር ቤት አባላት የመጨረሻ አጀንዳ የሆነውን አምስትኛ የምርጫ ጊዜ ስድስትኛ የስራ ዘመን ኛ መደበኛ ጉባኤ ቃለ ጉባኤ ተወያይተው በማጽደቅ የስራ ዘመናቸው ይጠነቀቃል ብለዋል። በአምስትኛው የምርጫ ዘመን በህዝብ የተመረጡና ህዝብን ሲያገለግሉ የነበሩ የምክር ቤት አባላት በነበረው ፈታኝና አስቸጋሪ ወቅቶች የክልሉን ህዝብ በማገልገላቸው በክልሉ ምክር ቤት ስም ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
ተሰናባቹ የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት የመጨረሻ ጉባኤውን እያካሄደ ነው
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ ፣ ታህሳስ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ የባንክ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ትግራይ ክልል በነበረው ህግ የማስከበር ዘመቻ ተቋርጦ የነበረው የባንክ አገልግሎት በመቐለ ከተማ መጀመሩን የከተማዋ ከንቲባ አቶ አታክልቲ ሃይለስላሴ አስታውቀዋል። የግል ባንኮችም አገልግሎት መስጠት እንድጀምሩ ትእዛዝ እንደተላለፈላቸው ከንቲባው ተናግረዋል። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከከተማዋ ነዋሪወች ጋር ከሰሞኑ ባካሄደው ተከታታይ ውይይት የተነሳውን የህዝብ ጥያቄ ለመመለስ በተደረገው የተቀናጀ ስራ ዛሬ ከሰአት ጀምሮ የባንክ አገልግሎት መስጠት መጀመሩን ኢፕድ ዘግቧል። ይህን ተከትሎም ደንበኞች መጠቀም መጀመራቸው ታውቋል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃወችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
በመቐለ ከተማ የባንክ አገልግሎት ጀመረ
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ ሚያዚያ ሃያ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ፈጠራ በቀውስ ጊዜ በሚል ርእስ የአድስ ወግ ዌቢናር በቴክኖሎጅ በመታገዝ በቪድዮ ኮንፍራንስ ተካሄደ። በጋራ የመጣን ወረርሽን በጋራ መመከት ያስፈልጋል ያሉት ወይዘሮ ሙፈሪያት፥ እንድህ አይነት ወረርሽኝን በአሸናፊነት ለመወጣት የሚቀርብ ፈጠራ ብልሃት የተሞላበትና ችግር ፈች ሃሳብ እንደሚያስፈልግም አንስተዋል። የፕላንና ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ፍጹም አሰፋም፥ በቀውስ ወቅት የሃገሪቱን አሰራር መፈተሽ እና በቴክኖሎጅ የታገዘ ማድረግ እንደሚገባ ተናግረዋል። ዌቢናሩ አወያይ የሆኑት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስትር ዶክተር አብረሃም በላይ፥ በዚህ ቀውስ ወቅት ፈጠራወችን መጠቀም የግድ መሆኑን አንስተዋል። ኮቪድ ወረርሽኝን አስመልክቶ እስካሁን በርካታ ጥረቶች እየተደረገ ነው ያሉ ሲሆን፥ ሃገራትም በየፊናቸው ጥረት እያደረጉ ነው፤ ነገር ግን በዘርፉ ትብብር እንደማይስተዋል አንስተዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ፕሬስ ሰክረተሪያት አቶ ንጉሱ ጥላሁን፥ ፈተናወች እና ቀውሶች በሚያጋጥሙ ጊዜ ፈጠራወችን መጠቀም የግድ መሆኑን አንስተዋል። በኢትዮጵያም በተለይም በህዳር ወረርሽን ወቅት ለሰወች በቤታቸው ምግብ የማድረስ እና በቀብር ወቅት በሽታው ወደሰው እንዳይተላለፍ የተወሰዱ እርምጃወችንም በማሳያነት አንስተዋል። ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የታሪክ ምሁር ዶክተር ታምራት ሃይሌ በአለማችን ላይ በተለያዩ ጊዜያት የበርካቶችን ህይወት የቀጠፉ ወረርሽኞች መከሰታቸውን አስታውሰዋል። ፈጠራወቹ አብሮነትን የሚያጎሉ፣ ሃገርን የሚጠብቁ እና ከፍ የሚያደርጉ እንድሁም ሰብአዊነትን፣ ሙያዊ ስነ ምግባርን፣ የሰወችን ማንነት፣ ሃይማኖትን እና ባህልን ያከበሩ መሆን እንደሚጠበቅባቸውም አስታውቀዋል። ዶክተር ፍጹም አክለውም፥ ቴክኖሎጅን በቀውስ ጊዜ መጠቀም ላይ የተጀመሩ ስራወች ቢኖሩም አሁንም በርካታ ቀሪ ስራወች እንዳሉም አስታውቀዋል።
ፈጠራ በቀውስ ጊዜ በሚል ርእስ የአድስ ወግ ዌቢናር ተካሄደ
Write a brief headline summarizing the article below.
አንድ ነን አንለያይም በኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ለማ መገርሳ እና በአማራ ክልል አቻቸው ገዱ አንዳርጋቸው የመድረክ አጋፋሪነት ዛሬ በባህር ዳር ከተማ የአማራና የኦሮሞ ህዝቦች የወንድማማችነትና የአንድነት ኮንፈረንስ ይካሄዳል። በኮንፈረንሱ ላይ የሁለቱን ወንድማማች ህዝቦች አንድነት፣ ሁለቱ ህዝቦች በጋራ ለሃገር ሏላዊነት ስለፈጸሙት ተጋድሎ እንድሁም የሁለቱን ህዝቦች ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ መስተጋብር የሚያሳዩ የውይይት መነሻ ጽሁፎች በምሁራን ቀርበው ሰፊ ውይይት እንደሚደረግ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ሃላፊ አቶ አድሱ አረጋ ለአድስ አድማስ ገልጸዋል። ኢህአደግ ስልጣን ከያዘ ወድህ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው የሁለቱ ህዝቦች የህዝብ ለህዝብ ኮንፈረንስ ላይ ከሃያ የኦሮሚያ ዞኖችና ከ ከተሞች የተውጣጡ ከሁለት መቶ ሃምሳ በላይ የኦሮሞ አባገዳወች፣ የሃገር ሽማግሌወች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ ታዋቂ የኦሮሞ ምሁራንና አርቲስት አሊ ቢራን ጨምሮ የኦሮሞ አርቲስቶች ይሳተፋሉ ተብሏል። የኦሮሞ ህዝብ አንድነት ያለ ኢትዮጵያ አንድነት፣ የኦሮሞ ህዝብ እድገትና ብልጽግና ያለ ኢትዮጵያ እድገትና ብልጽግና ዘላቂ ሆኖ ብቻውን ሊቆም አይችልም ያሉት አቶ አድሱ፤ ይህን ሃሳብ መነሻ በማድረግ፣ የህዝብ ለህዝብ ትስስርና ወንድማማችነት ማጠናከር የሚያስችሉ ኮንፈረንሶች በቀጣይም ማዘጋጀት ያስፈልጋል ብለዋል። የኮንፈረንሱ ተሳታፊወች ትናንት አርብ ጥቅምት ሃያ አራት ቀን ሁለት ሽህ አስር አመተ ምህረት ወደ ባህር ዳር ሲያመሩ አንድ ነን አንለያይም የሚል መፈክር አንግበው መሆኑ ታውቋል። በዛሬው እለት በባህር ዳር የሚካሄደውን ይህን ኮንፈረንስ፤ የሁለቱ ክልሎች ፕሬዚዳንቶች በጋራ ይመሩታል ተብሏል። በቅርቡ ከተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢ የተወጣጡ ከሁለት መቶ በላይ ወጣቶች፣ በጣና ሃይቅ ላይ የተንሰራፋውን የእንቦጭ አረም ለመንቀል ወደ ባህርዳር መጓዛቸው የሚታወስ ነው።
የኦሮሞ አማራ የአንድነት ኮንፈረንስ ዛሬ በባህር ዳር ይካሄዳል
Create a short title for the given news content.
ቢላል ፦ በቅርቡ በአሰንዳቦ ከተማ አከባቢ በቀርሳ፣በኦሞናዳ፣ በጥሮ አፈታ ወረዳወች የጴንጤ ቤተክርስቲያኖች ተቃጠለ በተባለበ ሁኔታ ከአንድ መቶ በላይ ሙስሊሞች ላይ የፍርድ ውሳኔ ተሰጠ። የአካባቢው ምንጮች እንደገለጹልን ከፍተኛው ፍርድ ቤት ሰወቹ በዋስ እንድለቀቁ ቢልም ወረዳ ፍ ቤቶቹ ይህንን ያለመቀበላቸውና ህብረተሰቡ ገንዘብ በማዋጣት የጠፋውን ለመተካት ጭምር በሚሯሯጥበት ጊዜ ነው ይህ ቅጽበታዊ ፍርድ ሊወሰን የቻለው። ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ከአምስት መቶ በላይ ሙስሊሞች ከላይ በተጠቀሱት ወረዳወች በእስር ላይ እንደሚገኙ ምንጮቻችን የገለጹ ሲሆን የፍርድ ውሳኔ የተሰጠውም በተዘዋዋሪ ችሎት ነው። ሰሞኑን በተለያዩ ቀናት በሰጠው በዚህ የፍርድ ውሳኔ መሰረት አብዛኛወቹ ከአራት አመት እስከ ስምንት አመት የተፈረደባቸው ሲሆን እንድሁም ፣ ፣ እና አስር አመት እስራት የተፈረደባቸውም ይገኙበታል። ዳኞቹም የፕሮቴስታንት እምነት ተከታዮች ሳይሆኑ አይቀሩም።
በአሰንዳቦ ቤተክርስቲያን ቃጠሎ ከአንድ መቶ በላይ ሙስሊሞች የእስር ቅጣት ተወሰነባቸው
Generate a news headline for the following article.
ኧርነስት ሚለር ሄሚንግዌይ፡ አንድ ሽህ ስምንት መቶ ዘጠና ዘጠኝ አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ስልሳ አንድ አሜሪካዊው ደራሲ ሄሚንግዌይ፤ ሙሉ በሙሉ ወደ ስነጽሁፍ ከመግባቱ በፊት በጋዜጣ ሪፖርተርነት የሰራ ሲሆን በአንደኛው የአለም ጦርነት ወቅት ለአሜሪካ ቀይ መስቀል በአምቡላንስ ሹፌርነትም አገልግሏል። እንደ አብዛኞቹ ጸሃፍት ከአእምሮው የመጣለትን ሃሳብ በቀጥታ በመተየቢያ ማሽን ላይ መፃፍ እንደማይሆንለት የተናገረው ካፖቴ፤ የመጀመሪያ ረቂቅ ጽሁፉን በእርሳስ እንደሚጽፍ፣ ከዚያም ሙሉውን እየከለሰ በእርሳስ ከፃፈ በኋላ ወደ ታይፕ እንደሚገባ በቃለ ምልልሱ ወቅት አስረድቷል። ፍራንሲን ፕሮዝ፡ የ መጽሃፍ ደራሲና የፔን አሜሪካ ማእከል ፕሬዚዳንት የነበረችው ፕሮዝ ለየት ያለ የአፃፃፍ ልማድ አዳብራለች። ዝባዝንኬውን ታድያ የቆሻሻ ቅርጫት ውስጥ ለመጣል እሞክራለሁ በማለት የአፃፃፍ ልማዱን ጠቁሞታል። በልብወለድ ስራ የፑልቲዘር ሽልማት ያሸነፈበት ከአስር አመት በፊት በደራሲና ተርጓሚ መስፍን አለማየሁ ወደ አማርኛ ተመልሶ ለአንባቢያን የደረሰ ሲሆን ብዙወች ማራኪ ሆኖ መተርጎሙን መስክረውለታል። በአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ሃምሳ ሰባት አመተ ምህረት ለፓሪስ ሪቪው በሰጠው ቃለ ምልልስ፤ ካልተጋደምኩ በቀር ማሰብ አልችልም ብሏል። እ ኤ አ በአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ስላሳ አራት አመተ ምህረት ለጓደኛው ለኤፍ ስኮት ፊትዝጌራልድ በፃፈው ደብዳቤ አንድ ገጽ ምርጥ ስራና ዘጠና አንድ ገጾች ዝባዝንኬ እጽፋለሁ። በተሲያት በኋላው ሞቃት አየር ሳቢያ ጠዋት ጠዋት መፃፍ እንደሚያዘወትር የገለጸው ደራሲው፤ በቀን አንድ ገጽ ከሩብ ገደማ ይጽፍ ነበር። ፍላነሪ ኦ ኮኖር፡ አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ሃያ አምስት አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ስልሳ አራት በሃያኛው ክ ዘመን የአሜሪካ ስነጽሁፍ ውስጥ ጉልህ ስፍራ ከሚሰጣቸው ምርጥ የአጭር ልብወለድ ደራሲያን መካከል ትጠቀሳለች። ልጽፍ ስቀመጥ ትኩረቴ ሳይከፋፈል ልሰራ እንደምችል ይሰማኛል ብላለች አሜሪካዊቷ ደራሲ ፍራንሲን ፕሮዝ።
የአለማችን ዝነኛ ደራስያን አስገራሚ እውነታወች
Provide a news headline based on the following text.
ማጋቢት ሁለት ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና በሃረር ባለፈው እሁድ ምሽት የተነሳውን የእሳት ቃጠሎ ተከትሎ ለተቃውሞ አደባባይ የወጣው ህዝብ በፖሊስ ከተበተነ በኋላ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ሰወች መታሰራቸውን ነዋሪወች ለኢሳት ገልጸዋል። በዛሬው እለት በቃጠሎው የደረሰውን ጉዳት አቤት ለማለት የተሰባሰቡ ወጣቶች በፖሊሶች ተይዘው መታሰራቸውን አንድ ወጣት ተናግሯል። የክልሉ አስተዳዳሪ አቶ ሙራድ አቡደላሂ የተወሰኑ ሰወች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አምነዋል። የክልሉ ፖሊሶች የእሳት ቃጠለው በደረሰበት አካባቢ በስፋት ተሰማርተው የሚገኙ ሲሆንዘገባውን እስካጠናከርንበት ጊዜ ድረስ የተወሰኑ ትምህርት ቤቶችም ተዘግተዋል። አብዛኛው የከተማው ነዋሪ የእሳት አደጋው መንስኤ የክልሉ መስተዳድር ነው የሚል እምነት ሲኖረው መስተዳድሩ በበኩሉ በህዝቡ የሚቀርበውን ክስ አይቀበልም። ከትናንት ጀምሮ ከ እስከ የሚደርሱ ፖሊሶች መታሰራቸውንም ወጣቱ አክሎአል። ከትናናት ጀምሮ ፖሊሶች መንገድ ላይ ያገኟቸውን ወጣቶች እያፈሱ እንድሁም ከቤታቸው እያወጡ ወደ እስር ቤት ወስዷቸዋል። በከተማው ባለፈው እሁድ የተነሳው የእሳት ቃጠሉ ከፍተኛ የንብረት መውደም ማስከተሉ ይታወቃል። ሃረር ከፍተኛ የሆነ የመልካም አስተዳደር እና መሰረታዊ የሆኑ ፍላጎቶች እጥረት እንዳለባት ነዋሪወች በተደጋጋሚ በምሬት ሲገልጹ ቆይተዋል።
በሃረር ከተማ የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ በርካታ ወጣቶች ታሰሩ
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ ሚያዚያ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቦሌ ክፍለ ከተማ በመጠለያ ውስጥ ለሚገኙ አራት መቶ ዜጎች ለ ቀናት የሚቆይ የምሳ ምገባ መርሃ ግብር አስጀመረ። ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር አቢይ አህመድ ማእዳችንን እናጋራ በሚል ባቀረቡት ጥሪ መሰረት የተለያዩ ተቋማት እና ግለሰቦች ለአቅመ ደካሞች ድጋፍ እያደረጉ ይገኛሉ። ኢትዮጵያዊ አንድነትን ከምንግዜውም በላይ ማጠናከር ያስፈልጋል ያሉት አቶ ተወልደ፥ ድጋፉ የመጀመሪያ እንጅ የመጨረሻ አይሆንም ብለዋል። የቦሌ ክፍለ ከተማ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን ፍቃዱ በበኩላቸው፥ አየር መንገዱ ላደረገው ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። በመርሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም፥ አየር መንገዱ አስቸጋሪ ጊዜን እያሳለፈም ቢሆን ማህበራዊ ሃላፊነቱን ለመወጣት ግን ወድ ኋላ አይልም ብለዋል። ድጋፉ የተደረገላቸው ዜጎች በቦሌ ክፍለ ከተማ በመጠለያ ውስጥ የሚገኙ ናቸው። በዛሬው እለት የተጀመረው የምሳ ምገባ መርሃ ግብር ለሚቀጥሉት ቀናት ይካሄዳል። በዛሬው ድጋፍም የንጽህና መጠበቂ ቁሳቁሶችም ድጋፍም ተደርጓል። በምስክር ስናፍቅየዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናወችን በፍጥነት በአጭር የጽሁፍ መልእክት መልክ በስልክወ ላይ እንድደርስወ ወደ ስምንት ሽህ አንድ መቶ ብለው ይላኩ።
አየር መንገዱ በቦሌ ክፍለ ከተማ በመጠለያ ውስጥ ለሚገኙ አራት መቶ ዜጎች ለ ቀናት የምሳ ምገባ ጀመረ
Summarize the following news article into a concise headline.
ያጨሰ አንድ ሽህ ብር፣ ያስጨሰ ሶስት ሽህ ብር ይቀጣልየመቐለ ከተማ አስተዳደር በመዝናኛ ስፍራወች፣ በትምህርት ቤቶች፣ በሆስፒታሎችና በመሳሰሉት ህዝብ የሚሰበሰብባቸው ስፍራወች ሲጋራ እንዳይጨስ የሚከለክል ህግ ተግባራዊ ማድረጉ ተገለጸ። በወጣትነት የእድሜ ክልል ውስጥ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን አንድ አስረኛ ያህሉ የሲጋራ ሱስ ተጠቂ እንደሆኑ የአለም የጤና ድርጅት መረጃ ይጠቁማል። በመዝናኛ ስፍራወች ሲጋራ ሲያጨሱ የተገኙ ግለሰቦች ከአንድ ሽህ ብር በላይ፣ ሲጋራ እንድጨስ የፈቀዱ የመዝናኛ ስፍራወች ባለቤቶች ደግሞ ከሶስትሽህ ብር በላይ ቅጣት እንደሚጣልባቸው የጠቆመው የአዣንስ ፍራንስ ፕሬስ ዘገባ፣ በአገር አቀፍ ደረጃ ተግባራዊ ሊደረግ የታቀደውን ይህን ህግ በስራ ላይ በማዋል መቐለ የመጀመሪያዋ ከተማ መሆኗንም አስታውቋል። ህጉ ከዚህ በተጨማሪም በስታድየሞችና ሃይማኖታዊ ዝግጅቶች በሚከናወኑባቸው ስፍራወች ሲጋራ እንዳይጨስ እንደሚከለክል ታውቋል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በቅርቡ ህዝብ በሚሰበሰብባቸው ስፍራወች ሲጋራ እንዳይጨስ የሚከለክልና በሲጋራ ሽያጭ ላይ ገደብ የሚጥል አዋጅ ማጽደቁ ይታወሳል።
መቐለ ህዝብ በሚሰበሰብባቸው ስፍራወች ሲጋራ እንዳይጨስ አገደች
Provide a news headline based on the following text.
በቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካ ያለው የዘር መድልኦ ይበልጥ እየተባባሰ መምጣቱ ተነገረ። የህወሃት መራሹ የቅዱስ ጊወርጊስ ቢራ ፋብሪካ ስራ አመራር ቡድን ሊቃወሙንና መረጃ በማቀበል የዘረፋ አሰራራችንን ሊያጋልጡ ይችላሉ ብለው ያሰቧቸውን በአመራር ላይ የሚገኙትን ታታሪ ሰራተኞችን በማንሳታቸውም ሰራተኛው ቅሬታ እያሰማ መሆኑን የውስጥ አዋቂወች በተለይ ለኢሳት ተናግረዋል። የኢሳት ቴሌቪዥን ዜና ከተሰማ በኋላ ከፍተኛ መደናገጥ ውስጥ የሚገኙት የፋብሪካው ከፍተኛ አመራሮች ፤ በተለይ የአማራ ክልል ተወላጅ የሆኑ ሰራተኞችን በማንሳት እና ከአመራሩ ጥቅማ ጥቅም የሚያገኙ ጥቅም አደር ሰራተኞችን በመተካት የቆየ የዝርፊያ ተግባራቸውን አጠናክረው ለመቀጠል ሁኔታወችን እያመቻቹ ነው ተብሏል። በፕሮሞተር ክፍል በዋና አስተባባሪነት ስራ ላይ ውጤታማ ስራ እንደሚሰሩ በሰራተኛው የሚታወቁ ሶስት የስራ ሃላፊወችን ከደረጃ ዝቅ ያደረገው የፋብሪካው የህውሃት ቡድን ፤ ሰራተኞችን ከነበሩበት ቦታ በማንሳቱ ሂደት ቀጥተኛ ተሳትፎ እንድያደርጉ የታዘዙት በምስራቅ አፍሪካ የቢጅአይና ካስቴል ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሱራፌል አለነ ናቸው። አብዛኛው የፋብሪካው ሰራተኛ ከእጅ ወደ አፍ በሆነ የኑሮ ሁኔታ ላይ ቢገኙም ፤ ወደ አመራሩ የቀረቡ ሆድ አደር ሰራተኞችና የህወሃት አባላት ብቻ ከፍተኛ ተጠቃሚ መሆናቸውን የገለጹት በፋብሪካው ለረጅም አመታት የሰሩ ሃቀኛ ሰራተኞች፤ አጠቃላይ አሰራሩ ልብን የሚቆስል ነው በማለት ይናገራሉ። ፋብሪካው ከተለያዩ የህወሃት አስመጭወች መኪኖችን በከፍተኛ ዋጋ በመግዛት የእርስ በርስ የጥቅም ትስስሩን እንዳጠናከረ የሚናገሩት ሰራተኞች ፤ የአገልግሎት ጊዜያቸው ያላጠናቀቁ መኪኖችንም የአመራሩ ወዳጅ ቤተሰቦች በወደቀ ዋጋ በመግዛት ህጋዊነትን ያልተከተለ የጨረታ ሂደት በማከናወን እርስ በርስ ተጠቃሚ የሚሆኑበትን አሰራር እንደሚከተሉ ተናረዋል። አቶ ሱራፌል እርምጃወችን እንድወስዱ የተሳሳተ መረጃ በመስጠትና ጥቆማ በማቅረብ በሰራተኞች ላይ ማፈናቀል እየተሰራ መሆኑን የሚናገሩት ሰራተኞች፣ በዚህ ስራ ላይ በፊታውራሪነት የሚሳተፉት አቶ ቴወድሮስ፣አቶ ኢሳያስና አቶ ፍትሃንግሰት የተባሉት ቀደም ብለው በዝሪፊያው ተግባር የተሰማሩ አመራሮች መሆናቸውን ምንጮች ለኢሳት ገልጸዋል። በቅርቡ የኢሳት ቴሌቪዥን በቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካ አመራሮች ዘንድ የሚሰራውን የተጠናከረ የሙስና አሰራር አጋልጠዋል በማለት የተጠረጠሩ የሌላ ብሄር ተወላጅ የድርጅቱን ሰራተኞች ከሃላፊነት በማውረድ አሰራሩን ሚስጥራዊ ለማድረግ ይበልጥ እየሰራ መሆኑን ውስጥ አዋቂወች ተናግረዋል። የፋብሪካው አመራሮች ለመንግስት መክፈል የሚገባውን ገንዘብ ላለመክፈል ያልተገባ ወጭ በማውጣት እንደሚሰሩ የሚናገሩት የፋብሪካው ሰራተኞች ፤በግቢው ውስጥ ተለያዩ አላስፈላጊ ግንባታወችን በማካሄድና በየሳምንቱ የማፍረስ መገንባት ስራ በማከናወን የሃገሪቱ መንግስት ተገቢውን ግብር እንዳያገኝ በመስራት ላይ መሆናቸውን ይገልፃሉ። የአድሱ ጠቅላይ ሚኒስቴር የዶክተር አብይ አመራሮች፣ በፋብሪካው ውስጥ የሚካሄደውን ገደብ ያጣ ምዝበራ በመከታተል ሁሉም ዜጋ እንደስራው መጠን ማግኘት የሚችልበትን አሰራር እንድዘረጉ እኝሁ ሰራተኞች በድጋሜ ጠይቀዋል።
በቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካ ያለው የዘር መድልኦ ይበልጥ እየተባባሰ መምጣቱ ተነገረ።
Provide a news headline based on the following text.
ጠቅላይ ሚኒስተር መለስ ዜናዊ በ ቀናት ውስጥ ወደ ስራ ገበታቸው እንደሚመለሱ ከሶስት ሳምንታት በፊት ስህተት እንደነበርአቶ ስብሃት ነጋ ከኢሳት ጋር ባደርጉት ቃለ ምልልስ ገለጹ። አንጋፋው ህወሃት ታጋይ አቶ ስብሃት ነጋ ለስርአቱ ቅርበት ያላቸው ጋዜጦች ጠቅላይ ሚኒስተርር መለስ ዜናዊ ወደ ሃገር ቤት ስለመመለሳቸው በፃፉት ላይ ትያቄ አንስተዋል። አቶ በረከት ስምኦን ከአድሱ አመት በፊት አቶ መለስ ወደስራ ገበታቸው እንደሚመለሱ የሰጡትን መግለጫ በተመለከተ ይህንን የሚያረጋግጥም ሆነ የሚአስተባብል መረጃ እንደሌላቸው አመልክተዋል። ከሰኔ ጀምሮ ላለፉት ቀናት ጠቅላይ ሚኒስተርር መለስ ዜናዊን አለማግኘታቸውን አቶ ስብሃት ለኢሳት በሰጡት ቃለምልልስ አመልክተዋል። የሃገሪቱ ጦር ሃይል አዛዥነቱን ስፍራ የያዘው ማነው የሚለውን ጨምሮ ጠቅላይ ሚኒስተርሩ በህይወት ካሉ ድምፃቸውን ለምን አያሰሙም የሚለውን ጨምሮ ለአቶ ስብሃት ኢሳት ላነሳው ጥያቄ የሰጡትን ምላሽ በድረገፃችን ላይ ይመልከቱ።
አቶ ስብሃት ነጋ ከኢሳት ጋር ቃለ ምልልስ አደረጉ
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ ነሃሴ ስድስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በአድሱ አመት የህዝብ በአላት ወቅት የመሰረታዊ ፍጆታ ሸቀጦች አቅርቦትና ስርጭትን ለማሻሻል በልዩ ትኩረት እንደሚሰራ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። በበአላት ወቅት የመሰረታዊ ፍጆታ ሸቀጦች ስርጭት ላይ እጥረት እንዳይኖር አመራሩ ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ የንቅናቄ ስራ በመስራት ሃብረተሰቡ ተጠቃሚ እንድሆን መስራት እንደሚጠበቅበት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር አቶ ገብረ መስቀል ጫላ ተናግረዋል። ውይይቱ ባለፉት ወራት የነበረውን የመሰረታዊ ፍጆታ ሸቀጦች አቅርቦትና ስርጭት አፈፃጸም በመገምገም የታዩትን ጥንካሬወች ለማስቀጠልና የነበሩትን ክፍተቶች ለማረም ያለመ ነው ተብሏል። በተለይም አቅም ያላቸው አቅራቢወችን እና የህብረት ስራ ማሃበራትን በማሳተፍ እንድሁም የከተማ ግብርና የምርት ውጤቶችን በማካተት የዘይት፣ የስኳር፣ የሽንኩርት፣ የእንቁላል፣ የጤፍ፣ የቂቤ ምርቶች አቅርቦት ላይ በትኩረት እንደሚሰራ ተጠቁሟል። የንግድ ስርአቱንም ለማዘመን በሁሉም ክልሎች የተጀመረው የሪፎርም መርሃ ግብር ትግበራ አፈፃጸም ተጠናክሮ እንድቀጥል አቅጣጫ ተቀምጧል መባሉን ከንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ሚኒስቴሩ ከክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ሃላፊወች ጋር በበአላት ወቅት የመሰረታዊ ፍጆታ ሸቀጦች አቅርቦትና ስርጭት አፈፃጸም በሚሻሻልበት ጉዳይ ላይ ተወያይቷል። የቁም እንስሳት አቅርቦት በወቅቱና በበቂ መጠን ለገበያ የሚቀርብበትንና ህብረተሰቡም በተረጋጋ ሁኔታ እንድሸምት የቅድመ ዝግጅት ስራወች እንድሰሩ መግባባት ላይ ተደርሷልም ነው የተባለው። ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
በበአላት የመሰረታዊ ፍጆታ አቅርቦትና ስርጭት ላይ በልዩ ትኩረት ይሰራል ሚኒስቴሩ
Create a short title for the given news content.
ነሃሴ ፯ ሰባት ቀን ፳፻፮ አመተ ምህረት ኢሳት ዜና የሸክ ሙሃመድ አላሙድን ንብረት የሆኑ በአድስ አበባ ለአመታት ታጥረው የተቀመጡ የግንባታ ቦታወች፣ የመስተዳድሩ ባለስልጣናት እንድነጠቁ ውሳኔ አስተላልፈው ውሳኔውም ተግባራዊ ሆኖ ቆይቷል። ይሁን እንጅ ሪፖርተር እንደዘገበው ሸክ ሙሃመድ አላሙድን ለጠቅላይ ሚኒስቴርኒስትር ጽህፈት ቤት የግባኝ በማለታቸው የተወሰደባቸው ቦታ እንደሚለስላቸው መደረጉንና የመስተዳድሩ ውሳኔ መቀልበሱን ገልጿል። በሸራተን አካባቢ ለማስፋፊያ ስራ ተብሎ በአካባቢው የሚኖሩ ነዋሪወች እንድነሱ ቢደረግም እስካሁን ግንባታ አለመጀመሩን ነገር ግን በፒያሳና ካዛንችስ አካባቢ ታጥረው በተቀመጡ ቦታወች ላይ የተወሰኑ ስራወችን ለመስራት እንቅስቃሴ መጀመሩን ጋዜጣው ዘግቧል። ተወስደው የነበሩት ቦታወች ልደታ ክፍለ ከተማተማ ዋቢ ሸበሌ ጎንና በየካ ክፍለከተማ በሻሌ ሆቴል አካባቢ እንደሚገኙ ጋዜጣው ዘግቧል። የአቶ ሃይለማርያም ጽህፈት ቤትት በምን መስፈርት የአድስ አበባን መስተዳደር ውሳኔ እንደቀለበሰው የተጠቀሰ ነገር የለም።
በአድስ አበባ መስተዳደር የነተጠቀ ቦታ በጠቅላይ ሚኒስትርንስትር ጽህፈት ቤትት እንድመለስ ታዘዘ
Generate a news headline for the following article.
ሶስት መቶ ዘጠና ስምንት ኑ ለነፃነታችንና ክብራችን ድምፃችንን በጋራ እናሰማ ከባርነትና ውርደት ለመላቀቅ ነውና በፍጹም አይቀርም፣ አይቀርም የዘጠኝኙ ተቃዋሚ ፓርቲወች ትብብር ነፃነት ለፍትሃዊ ምርጫ በሚል መርህ የመጀመሪያ ዙር እቅዱን ለህዳር ወር አዘጋጅቶ ወደ እንቅስቃሴ ከገባ ሶስት ሳምንታትን አሳልፏል። በዚሁ መሰረት ትብብሩ ለመጀመሪያ ዙር እቅዱ ማጠቃለያ የህዳር ሃያ ሰባት ሃያ ስምንት የሰላማዊ ሰልፍ ማሳወቂያ ደብዳቤ አመራሩ በግንባር ቢያቀርቡም አሻፈረኝ አንቀበልም ያሉት አሰራርና ባለስልጣናት ከፖስታ ቤት እንድቀበሉ ተደርጓል። ይህም ይህን የአፈናና ማስፈራትት አካሄድ አንቀበልም ያሉ ለነፃነታቸውና ክብራቸው፣የራሳቸው ብቻ ሳይሆን የመንግስት መዋቅሮችና ባለስልጣናትም ነፃነት መረጋገጥ አለበት ብለው የቱንም መስዋእትነት ለመክፈል በቁርጠኝነት የተዘጋጁ በትብብሩ የታቀፉ ፓርቲወች፣ አመራርና አባላት መኖራቸውና በትግሉ ለመቀጠል መወሰናቸው ነው። በመሰረቱ መስተዳድሩ ጊዜና ቦታ እንድቀየር አስተያየት ከማቅረብ ያለፈ እውቅና የመንፈግ መብት የሌለው በመሆኑ ትብብሩ የደብዳቤውን መልእክት ያልተቀበለ መሆኑንና ሰልፉም በታቀደው ጊዜና ቦታ እንደሚደረግ ወስኖ የመልስ ደብዳቤ አስገብቷል። ለዚሁ ደብዳቤ መስተዳድሩ ከህገመንግስቱና ከአዋጁ ቁጥር ሶስት አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ሰማኒያ ሶስት ተቃራኒ የሆኑ ምክንያቶችን በመደርደር ለሰላማዊ ሰልፉ እውቅና አልሰጠሁም ሲል በዛሬው ቀን ሃያ ሁለት ሶስት ሰባት መልስ አድርሶናል። ባለስልጣናቱ በግንባር ያቀረብነውን ደብዳቤ ካለመቀበል አልፈው በመንግስታዊው ፖስታ ቤት የተላከ ደብዳቤ ያለመቀበላቸው የሚያመለክተው ይህንና የደረስንበትን የመልካም አስተዳደር አዘቅት ነው። በመሆኑም ጥያቄወቻችንን በህገ መንግስቱና በአገሪቱ ህጎች መሰረት ለመመለስ ቀርቶ ለመስማትና ለማንበብ ፍቃደኝነቱና የሃላፊነት ስሜቱ እየተሟጠጠ በመሆኑ የአፈናና ማስፈራራት መንገድን ብቸኛ አማራጭ አድርጎታል። በመሆኑም ለተግባራዊነቱ ዝግጅቱን በሙሉ አቅም ጀምሯል፤ ለዚህም የተለያዩ የሃብረተሰብ ክፍሎች ከአገር ውስጥና ከውጭ አጋርነታቸውን ገልጸዋል፤ አበረታተውናል። ስለሆነም ይህ መግለጫ ትግላችን ነፃነታችንና ክብራችን የማስመለስ መንገዱም ፍጹም ሰላማዊ፣ ህጋዊና ህገ መንግስታዊ ስለሆነ የህዳር ሃያ ሰባት ሃያ ስምንት ሰላማዊ ሰልፍ የማይቀርና የማይቀርበት መሆኑን ለመግለጽና ነፃነትና ክብርን ወዳድ ኢትዮጵዊያንና የፖለቲካ ሃይሎች በሙሉ ለዚህ ታሪካዊ እለትና ሰላማዊ ትግል ራሳቸውን እንድያዘጋጁ ጥሪያችንን እናቀርባለን። ነፃነታችንና ክብራችን ለማስመለስ ዋጋ ለመክፈል እንዘጋጅ፣ ያለመስዋእትነት ድል የለምና።
ከዘጠኝኙ ፓርቲወች ትብብር የተሰጠ መግለጫ ከባርነትና ውርደት ለመላቀቅ ነውና በፍጹም አይቀርም፣ አይቀርም
Provide a news headline based on the following text.
አምስት መቶ ዘጠና ስድስት በኤርሚያስ ለገሰ በህውሃቱ ጀኔራል ክንፈ ዳኘው ስለሚመራው የመከላከያ ብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፕሬሽን ሜቴክ ሌብነት እና ዝርፊያ ብዙ ተብሏል። መርከቦቹ ባህር ላይ መልህቅ ጥለው በሚቆሙበት ወቅት ሞተሮቹም ሆነ የሃይል ማመንጫ ጀኔሬተሮች እየሰሩ ስለሚቆይ የነዳጅ ወጭና የምድብተኞች መኖሪያ ከአንድ ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ወጭ ተደርጓል በማለት ይገልፃል። በአቶ በረከት እጅግ የሚጠላውና በህውሃቶች ዘንድ በኦነግነት የሚጠረጠው ሱሌይማን በአስደንጋጩ ደብዳቤው በኢትየጵያ ንግድ መርከቦች ላይ የተጋረጠውን አደጋ ግልጥልጥ አድርጐ አመላክቷል። የመርከቡ ዋና ኢንጅነር ጋናዊው ሳሙኤል አማኮ ጨምሮ ሌሎች መርከበኞች የአገዛዙ አካሄድ በአለምአቀፍ ህግ የማይገዛ መሆኑን ለባህሩ ባለቤት ለሆነችው ጅቡቲ አቤቱታ አቅርበዋል። እንደ እውነቱ ከሆነ ጥልቅ ሃዘኔን መጠን የለሽ ያደረገው የተወዳጁ ፓርላማ መዘለፍ ብቻ ሳይሆን ሸንጐው የምን አይነት ሰወች ስብስብ እንደሆነ ቁልጭ አድርጐ የሚያሳይ በመሆኑ ነው። ከዚህ በተጨማሪም በአለም ባንክ ኤድተሮች የስንግ የተያዘው የኢትየጵያ መንገድ ኮንስትራክሽን ኮርፖሬሽን ተቀዳሚ ዋና ደሬክተር የሆነው አቶ ሲሳይ በቀለ አንድ ጊዜ በትህትና ሌላ ጊዜ በልመና ሜቴክ የወሰደውን ንብረት እንድመልስ ይጠይቃል። ሱሌይማን ለዚህ ሁሉ ወንጀል ተጠያቂው ማን እንደሆነ በደብዳቤው መጨረሻ ላይ በግልጽ አመላክቷል። አሁን አሁን ሜቴክን የተመለከቱ የግላጭም ሆነ በሚስጥር ሾልከው የሚወጡ ደብዳቤወች ኮርፖሬሽኑ የደረሰበትን አደገኛ ሁኔታ የሚያመላክቱ ሆነዋል። የቀድሞ አድሳአባ ምክርቤት ወዳጀ በዚህ ደብዳቤው ለኢትዮጵያ ህዝብ አስደንጋጭ መርዶ ይናገራል። አሁን ጥያቄው ዶክተር ቴድሮስ የተባለውን አደረገ ወይ ይሆናል አሁን ጥያቄው በአገዛዙ ወንጀል እግሩ በጋንግሪን የተቆረጠው ሰው ምን ፍትህ አገኘ ይሆናል አሁን ጥያቄው በአለማቀፍ ህግ ወንጀል የፈጸመ ሰው የአለም ጤና ድርጅት የበላይ ሃላፊ ሆኖ መቀጠል ይችላል ወይ የሚለው ይሆናል።
የሱሌይማን ደደፎ ደብዳቤ በኤርሚያስ ለገሰ
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ መስከረም ሃያ ስድስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ይፋዊ የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። ከዚህ ባለፈም ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ከጠቅላይ ሚንስትር አቢይ አህመድ ጋር በመሆን በቅርቡ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት የሆነውን ሳይንስ ሙዚየምን ጎብኝተዋል። በፕሬዚዳንቱ የተመራው ልኡካን በኢትዮጵያ በነበረው ቆይታ ከጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ እና ልኡካቸው ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርጓል። ፕሬዚዳንቱ ወደ ሃገራቸው ሲመለሱም የኢፌደሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው አሸኛኘት አድርገውላቸዋል። በውይይታቸውም በሁለቱ ሃገራት መካከል ያለውን የረጅም ጊዜ ግንኙነት የበለጠ ማጠናከር በሚቻልበት እና የድንበር አካባቢ ንግድን ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መምከራቸው ተገልጿል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በኢትዮጵያ የነበራቸውን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ሃገራቸው ተመለሱ
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ሚያዝያ ስድስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ከሳኡድ አረቢያ ለተመለሱ ሁለት መቶ ሃምሳ ኢትዮጵያውያን ዛሬ ማምሻውን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኢፍጣር አድርገዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ በቅርቡ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጅ ኡመር እድሪስ፣ የአድስ አበባ ከተማ የእስልምና እምነት አባቶችእና የተለያዩ የሙስሊም ማሃበረሰብ አባላት የተሳተፉበት የኢፍጣር ዝግጅት ማድረጋቸው የሚታወስ ነው። እስካሁን ከሳኡድ አረቢያ ከስምንት ሽህ አምስት መቶ በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው የገቡ ሲሆን በሳምንት ዘጠኝ በረራወች መደረጋቸውም ነው የተገለጸው። ከሳኡድ አረቢያ ለተመለሱ ኢትዮጵያውያን በቤተ መንግስት በተካሄደው የኢፍጣር ስነ ስርአት ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ተገኝተዋል። በአልአዛር ታደለ ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። የኢትዮጵያ መንግስት ለብዙ ወራት በሽህ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ከሳኡድ እየመለሰ ሲሆን ዜጎች ተጠቃልለው ወደ ሃገራቸው እስኪመለሱ ድረስ የመመለሱ ስራ እንደሚቀጥል ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያኘነው መረጃ ያመላክታል። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
ከሳኡድ ለተመለሱ ኢትዮጵያውያን በቤተ መንግስት የኢፍጣር ስነ ስርአት ተካሄደ
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ጳጉሜን አምስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በሃረር ከተማ ሰሞኑን ተከስቶ በነበረው የእሳት አደጋ ንብረት ከወደመባቸው ነጋደወች ጋር ውይይት ተካሄደ። በአደጋው የተጎዱ ነጋደወችም ተመልሰው እንደሚቋቋሙ ያረጋገጡት ሃላፊው በዚህ ላይም ኮሚቴው የአጭር እና የረጅም ጊዜ ስራወችን እያከናወነ እንደሚገኝ ተናግረዋል። በውይይት መድረኩ ላይ የተገኙት የሃረሪ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አብዱልጀባር መሃመድ በፎረንሲክ ባለሙያ አማካኝነት የአደጋው መንስኤ እየተጣራ መሆኑን ጠቁመዋል። የክልሉ መንግስትም ከንግዱ ማህበረሰብ ጋር የጀመረውን የልማት ስራወች አጠናክሮ እንደሚቀጥል አቶ አብዱልጀባር አረጋግጠዋል። ነጋደውም በተለይ በማህበራዊ ሚድያ የሚሰራጨውን የሃሰት ፕሮፖጋንዳ ማዳመጥ እንደለሌበት እና ተግባሩንም ማውገዝ እንደሚገባ ማሳሰባቸውን ከክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። በደረሰው የእሳት አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን ነዋሪወች ለማቋቋም ኮሚቴ ተቋቁሞ ወደ ስራ መገባቱን ገልጸዋል። በሃረር ከተማ በተለምዶ ታይዋን በተባለው የገበያ ስፍራ ዻጉሜን ሁለት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ከሌሊቱ አስር ሰአት የተከሰተ ድንገተኛ የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ጉዳት ማስከተሉ ይታወሳል።
በሃረር ከተማ በእሳት አደጋ ንብረት ከወደመባቸው ነጋደወች ጋር ውይይት ተካሄደ
Summarize the following news article into a concise headline.
የእስር ጊዜውን ጨርሶ አለመፈታቱ ተስፋ አስቆርጦናል ቤተሰቦቹ በፍትህ ጋዜጣ ላይ በፃፋቸው ሶስት የተለያዩ ጽሁፎች ክስ ቀርቦበት የሶስት አመት እስራት የተፈረደበት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የእስራት ጊዜውን አጠናቆ በትላንትናው እለት ከዝዋይ ማረሚያ ቤት እንደሚለቀቅ ቢጠበቅም ባልታወቀ ምክንያት ሳይፈታ መቅረቱን ቤተሰቦቹ በሃዘን ገልጸዋል። ሶስት አመት የእስራት ጊዜውን ማጠናቀቁን የሚናገሩት የጋዜጠኛው ቤተሰቦች ከትላንት በስቲያ ሃሙስ ከእስር እንደሚለቀቅ ከማረሚያ ቤቱ ሃላፊወች ማረጋገጫ አግኝተው እንደ ነበር ሆኖም ትላንት እንደሚፈታ ሲጠብቁ ውለው መጨረሻ ላይ እንደማይፈታ ተነገረን ይላሉ። አቃቤ ህግ በጋዜጠኛው ላይ ከመሰረታቸው ሶስት ክሶች አንደኛው ነሃሴ ቀን አመተ ምህረት በፍትህ ጋዜጣ ላይ ሞትን የሚደፍሩ ወጣቶች በሚል ርእስ በፃፈው ጽሁፍ ወጣቶችን ለአብዮትና ለለውጥ እንድነሳሱ አደፋፍሯል ለማሳያነትም የአፄ ሃይለስላሴን ስርአት ወጣቶች እንደት እንዳፈረሱትና በአረቡ አለም ወጣቶች የነበራቸውን ሚና ጠቅሷል የሚል ነበር። በጋዜጠኛ ተመስገን ላይ የቀረበው ሶስተኛ ክስመጋቢት ቀን አመተ ምህረት ሲኖዶሱና መጅሊሱ የአብዮታዊ ድሞክራሲ ማጥመቂያ በሚል ርእስ በጋዜጣው ባወጣው ጽሁፍ የህዝቡን አስተሳሰብ ለመለወጥ ሃሰተኛ ወሬወችን በማሰራጨት ህዝብን ማነሳሳት የሚል እንደነበር ይታወሳል። በጋዜጠኛው ላይ የቀረበው ሁለተኛው ክስ ደግሞ ሃምሌ ቀን አመተ ምህረት የሁለተኛ ዜግነት ህይወት በኢትዮጵያ እስከመቸ በሚል ርእስ ባቀረበው ጽሁፍ መንግስት በተለያዩ ክልሎች የጅምላ ጭፍጨፋ ፈጽሟል በማለት የአገሪቱን መንግስት ስም አጥፍቷል የሚል ነው። ምክንያቱን ስንጠይቅ በደፈናው ማጣራት ያለብን ጉዳይ አለን የሚል መልስ ከሃላፊወቹ ማግኘታቸውን ጠቁመዋል መፈታቱን በጉጉት ስንጠብቅ ጨርሶ ባልጠረጠርነው ሁኔታ ከእስር እንደማይለቀቅ መስማታችን ተስፋ አስቆርጦናል ይላሉየተመስገን ደሳለኝ ቤተሰቦች። ጋዜጠኛው ጥቅምት ቀን አመተ ምህረት በዋለው ችሎት በሶስቱም ክሶች ጥፋተኛ ተብሎ የታሰረ ሲሆን ጥቅምት ቀን አመተ ምህረት ፍቤቱ የሶስት አመት እስራት ውሳኔ አሳልፎበታል። ጋዜጠኛው የአመክሮ ጊዜ ተከልክሎ የሶስት አመቱን የእስራት ጊዜ በዝዋይ ማረሚያ ቤት ያጠናቀቀ መሆኑ ታውቋል። በሌላ በኩል የጋዜጠኛው ጊዜ ለኩሉ የተሰኘ አድስ መጽሃፍ ከትናንት በስቲያ ጀምሮ ለገበያ መቅረቡ ተገለጸ። መጽሃፉ ጋዜጠኛ ተመስገን በዝዋይ ማረሚያ ቤት ሳለ በተለያየ ጊዜ የፃፋቸውን ግጥሞችና መጣጥፎች ያካተተ መሆኑ ታውቋል።
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ከእስር አልተለቀቀም
Write a brief headline summarizing the article below.
በመቀሌ ከተማ ጁንታው ቀብሮት የነበረ የነዳጅ ታንከር ውስጥ ከሁለት መቶ ሽህ ሊትር በላይ ነዳጅ ተገኘ። ጁንታው የትግራይ ህዝብ በነዳጅ እጥረት እንድቸገር በማድረግ ዘርፎ ለራሱ እኩይ አላማ ቀብሮት ቆይቷል ብለዋል። በአካባቢው ተቀብሮ ለነዳጅ ማጠራቀሚያ ሊውል የነበረ ተጨማሪ ዘጠኝ ታንከር መገኘቱንም ሻምበል ዮሃንስ አስታውቀዋል። በታንከሩም ከሁለት መቶ ሽህ ሊትር በላይ ነዳጅ መገኘቱን ገልጸዋል። ጁንታው የደበቀው ታንከር እንድገኝ የአካባቢው ማሃበረሰብ ከፍተኛ አስተዋጾ አድርጓል ነው ያሉት። በመከላከያ ሰራዊት የሃያ አምስትኛ ፈንቅል ክፍለ ጦር ሁለትኛ ብርጌድ አንድኛ ሻለቃ ምክትል ኦፕሬሽናል አዛዥ ሻምበል ዩሃንስ ማቲወስ እንዳስታወቁት ጁንታው ለጦርነት አላማ አስቦ በድብቅ ቀብሮት የነበረው የነዳጅ ታንከር በመከላከያ ሰራዊቱ አሰሳ በቁጥጥር ውሏል። ባህር ዳር፡ ታሃሳስ ዘጠኝ ሁለት ሽህ አመተ ምህረት አብመድ በመቀሌ ከተማ ልዩ ስሙ ገብርኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ጁንታው ለጦርነት አላማ ሊያውለው በድብቅ ቀብሮት የነበረ የነዳጅ ታንከር ተገኝቷል። የትህነግ ጁንታ ለራሱ ጥቅም ብቻ የቆመ የህዝብ ጠላት መሆኑን የሚያረጋግጡ የተለያዩ ተጨባጭ ማስረጃወች እየተገኙ ስለመሆኑም አብራርተዋል።
በመቀሌ ከተማ ጁንታው ቀብሮት የነበረ የነዳጅ ታንከር ውስጥ ከሁለት መቶ ሽህ ሊትር በላይ ነዳጅ ተገኘ።
Write a brief headline summarizing the article below.
የአውስትራሊያው ጠቅላይ ሚንስትር ስኮት ሞሪሰን የምርጫ ቅስቀሳ ሲያደርጉ እንቁላል ተወረወረባቸው። ፍራስተር አኒንንግ የተባሉ ፖለቲከኛ በኒውዝላንድ መስጊድ ውስጥ ስለደረሰው ጥቃት አወዛጋቢ አስተያየት መስጠታቸውን ተከትሎ እንቁላል ተወርውሮባቸው ነበር። ጤፍ ሃገሩ የት ነው ደቡብ አፍሪካ አውስትራሊያ ካለሁበት ፡ አውስትራሊያ መጥቸ እርቃናቸውን የሚሄዱ ሰወችን ሳይ በጣም ደነገጥኩኝ ኒከርስ የማይሸጥ የማይለወጠው ቁመተ ሎጋው በሬ ጠቅላይ ሚንስትር ስኮት ሞሪሰን በሃገሪቱ የሴቶች ማሃበር ውስጥ ቅስቀሳ በሚያደርጉበት ወቅት ነበር በእንቁላል የተመቱት። ጠቅላይ ሚንስትሩ ድርጊቱን እፍርታምነት ነው ብለው፤ ጠባቂወቻቸው ነገሩን በፍጥነት በቁጥጥር ስር በማዋላቸው አመስግነዋቸዋል። ጠቅላይ ሚንስትር ስኮት ሞሪሰን ጠቅላይ ሚንስትሩ ከሃገሪቱ ምርጫ አስቀድመው ቅስቀሳ ሲያድጉ ነበር በእንቁላል የተመቱት። የሃገሪቱ መገናኛ ብዙሃን እንደዘገቡት፤ እንቁላሉ ጠቅላይ ሚንስትሩ ላይ ካረፈ በኋል ሳይሰበር ወድቋል። በወቅቱ አንድ የ አመት ወጣትን ፖሊሶች ተጠያቂ አድርገዋል። ስኮት ሞሪሰን በዚህ አመት በእንቁላል የተመቱ ብቸኛው አውስትራሊያዊ ፖለቲከኛ አይደሉም። ክስተቱን ተከትሎም አንድት የሃያ አምስት አመት ሴት በቁጥጥር ስር መዋሏ ተሰምቷል። የአውስትራሊያ ሃገር አቀፍ ምርጫ ከሰባት ቀን በኋላ ይካሄዳል።
አውስትራሊያ፡ ጠቅላይ ሚንስትሩ በምርጫ ቅስቀሳ ላይ እንቁላል ተወረወረባቸው
Summarize the following news article into a concise headline.
የነገው የትግራይ ስታድየም ጨዋታ ቀጣዩ የዳሰሳችን ትኩረት ነው። በአሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌ ስር የመጀመሪያ ጨዋታቸውን አድርገው ድል ያስመዘገቡት ወልዋሎወች ወደ ሊጉ ወገብ ከፍ ማለት ችለዋል። እስካሁን ትግራይ ስታድየም ላይ መቀመጫቸውን እዛው ካደረጉት ክለቦች ጋር ሶስቴ የተገናኘው መቐለ ሁሉንም ጨዋታወች ማሸነፍ ችሏል። የያሬድ እና አማኑኤልን የፊት መስመር ጥምረት ባልተጠቀሙበት የደደቢቱ ጨዋታም የአራት አንድ ድል ማስመዝገብ ችለዋል። መቐለ ሰባ እንደርታ አሞስ አቸምፖንግን በጉዳት ፊሊፕ ኦቮኖን በብሄራዊ ቡድን ምርጫ ምክንያት የማይጠቀም ሲሆን ፤ ከጉዳት ተመልሰው ልምምድ የጀመሩት አሸናፊ ሃፍቱ ፣ ያሬድ ከበደ እና ሳሙኤል ሳሊሶ ወደ ስብስቡ ይመለሳሉ ተብሎ ይጠበቃል። በ ቱ ጨዋታወች መቐለ ሰባ እንደርታ ግቦች እንድሁም ወልዋሎ ስምንት ግቦችን አስቆጥረዋል። በቢጫ ለባሾቹ በከል አስራት መገርሳ በጉዳት ከጨዋታው ውጭ ሲሆን ብርሃኑ ቦጋለ ደግሞ በአምስተኛ ቢጫ ካርድ ቅጣት ምክንያት የማይሰለፍ ይሆናል። የእርሰ በእርስ ግኑኝነት እና እውነታወች ሁለት ሽህ አምስት ላይ ወልዋሎ ብሄራዊ ሊጉን ከተቀላቀለበት ጊዜ አንስቶ ቡድኖቹ በ ጨዋታወች ሲገናኙ መቐለ ሶስቴ ወልዋሎ ደግሞ አንደ ድል የቀናቸው ሲሆን ቀሪወቹን ዘጠኝ ጨዋታወች በአቻ ውጤት አጠናቀዋል። ወልዋሎ ደግሞ በነገ ተጋጣሚው የተሸነፈ ሲሆን ደደቢትን ደግሞ ማሸነፍ ችሏል። ግምታዊ አሰላለፍመቐለ ሰባ እንደርታ አራት ሁለት ሶስት አንድ ሶፎኒያስ ሰይፈስዩም ተስፋየ አሌክስ ተሰማ አሚኑ ነስሩ ያሬድ ሃሰንጋብርኤል አህመድ ሚካኤል ደስታሃይደር ሸረፋ ዮናስ ገረመው ያሬድ ብርሃኑኦሰይ ማውሊወልዋሎ አ ዩ አራት ሁለት ሶስት አንድ አብዱላዚዝ ኬይታእንየው ካሳሁን ቢኒያም ሲራጅ በረከት ተሰማ ሰመረ ካህሳይብርሃኑ አሻሞ አማኑኤል ጎበናኤፍሬም አሻሞ ፕሪንስ ሰቨሪንሆ አብዱርሃማን ፉሴይኒሪችሞንድ አዶንጎ።
ቅድመ ጨዋታ ዳሰሳ መቐለ ሰባ እንደርታ ከ ወልዋሎ አ ዩ
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ ፣ ነሃሴ አራት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ባለፉት ሁለት ቀናት ባካሄደው ስብስባ ድክመቶቹን አርሞ ለመውጣት ጠንካራ ግምገማ ማካሄዱን የፓርቲው ማእከላዊ ኮሚቴ አባል አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ገልጸዋል። ዶክተር ሚልኬሳ ሚዳጋም ከፓርቲው ስነ ምግባር ባፈነገጠ መልኩ በውስጥ ማድረግ የሚገባን ትግል ወደ ውጭ በማውጣት እና መገኘት በሚገባቸው ስብሰባወች ላይ ባለመገኘት ታግደው እንድቆዩ እርምጃው ተወስዷልም ነው ያሉት። ከዚህ ባለፈም በወቅቱ አቶ ለማ የድርጅቱን የስነ ምግባር ደንብ አክብረው ለመንቀሳቀስ መወሰናቸውን ገልጸዋል። መግለጫውን ከሰጡ በኋላ ነባር የኦድፒ ስራ አስፈፃሚወችና ነባር ታጋዮች አንድ ላይ በመምጣት የተገመገመበት ሁኔታ መኖሩን ጠቅሰው በወቅቱም አቶ ለማ መገርሳ ስህተት መሆኑን አምነዋልም ነው ያሉት። አቶ ለማ መገርሳ ወደፊት በመውጣትና በመታገል በለውጡ ውስጥ የነበራቸው ድርሻ ከፍተኛ መሆኑን አስታውሰው ለዚህም ጉባኤው እውቅና መስጠቱን አንስተዋል። በዚህ መሰረት አቶ ለማ መገርሳ፣ ወይዘሮ ጠይባ ሃሰንና ዶክተር ሚልኬሳ ሚደጋ ከፓርቲው ማእከላዊ ኮሚቴ አባልነት መታገዳቸውን ገልጸዋል። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት አቶ ታረቀኝ ፓርቲው ድክመቶቹን አርሞ ለመውጣት ጠንካራ ግምገማ አካሂዷል ብለዋል። ወይዘሮ ጠይባ ሃሰንም ኦሮሚያ ክልል ውስጥ በተለያየ አቅጣጫ ሲደረግ በነበረ ግጭት ውስጥ ስማቸው ሲነሳ መቆየቱን ጠቁመው ከፍተኛ አመራሩና አባሉም አመኔታ በማጣቱ ጥያቄ ያነሳ ስለነበር ጉዳያቸው እስከሚጣራ ድረስ ከማእከላዊ ኮሚቴ አባልነታቸው እንድታገዱ መደረጉ ተገልጿል። በተለይም የህዝቡን የለውጥ ፍላጎት ወደ ጎን በመተው ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ባልተወጡ አመራሮች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታውቀዋል። የዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናወችን በፍጥነት በአጭር የጽሁፍ መልእክት መልክ በስልክወ ላይ እንድደርስወ ወደ ስምንት ሽህ አንድ መቶ ብለው ይላኩ።
ፓርቲው ድክመቶቹን አርሞ ለመውጣት ጠንካራ ግምገማ አካሂዷል አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ
Summarize the following news article into a concise headline.
አንድ ሰው በማህበራዊ መገናኛ ብዙሃን በሚናገራቸው በሚጽፋቸው ጽሁፎች አስተሳሰቡ እና ብቃቱ ይገመታል፤ የሚመራውን ድርጅት ተቋም ብቃትም ይናገራል። ለነገሩ ግን ድረ ገፃችንን እንዳሰናከለችብን ፣ የ ማጀቴ ቆሌ አድባር መጀን ወያኔን ስንክል ያድርጋት አቦ እንድህ ታምረኛ የሆነችው እና ቀን ተሌት በወያኔ ስትሳደድ የምትውለው ጋዜጣችንን ባይሆን በአማርኛችን ላይ ሙድ ባትይዝብን ይሻላታል፣ የምር ይሄ ከዚህ በታች የሰረፈው በአንዱ ድረ ገጽ ላይ ዘ ሃበሻ በሙድ የለቀቀችብን ጽሁፍ ነው። አላግባብ የገባውን እና ግድፈቱን በቀይ፣ ጠማማውን ስናቃና እና ወይም ትክክለኛ አማርኛ ነው ያልነውን ደግሞ በአረንጓደ፤ በጣም ሙድ ስንይዝባት ደግሞ በወይነ ጠጅ እያቀለምን እና እንድህ እያቀፍን ሽንፍላ ማጠባችንን ልንጀምር ነው በዘ ሃበሻ ጭብጥ፣ ቋንቋ እና ሰዋሰው ላይ። ወያኔ በየቀኑ ህዝባችንን እየገደለና እያሰረ ሙድ ሲይዝብን እንዳለችው ሁሉ፣ ዘ ሃበሻም ሙድ እየያዘችብን ነው የምር ከሰሞኑ በሳይበር ጥቃት ከአላማየ ተሰናከልኩ የምትንለን ዘ ሃበሻ በሳይበር የሚደረግ ጥቃት ከአላማችን አላሰናከለንም በማለት ሙድ ይዛብናለች። በሃገር ቤት በኢትዮጵያ ነፃው ፕሬስ ውስጥ መስዋእትነት የበከፈሉ፣ የበታሰሩ፣ የበተገረፉና ብዙ መስዋእትነት በከፈሉ ጋዜጠኞች የምትዘጋጅ ድረ ገጽ ናት መገረፍ፣ መታሰሩ እውነት ሆኖ፣ ያኔ በቅንጅት ጊዜ ጋዜጠኛ ነኝ ይል የነበረው ሁሉ ጋዜጠኛ አልነበረም። በሳይበር የሚደረግ ጥቃት ከአላማችን አላሰናከለንም ከዘ ሃበሻ የተሰጠ መግለጫ እንኳን በሳይበር የሚደረግ ጥቃት ይቅርና የወያኔ ተገንጣይ መንግስት እስር ቤትም ከአላማችን አላሰናከለንም ይህ እንግድህ በጋዜጠኝነት ቋንቋ በእንግሊዝኛው የምንለው መሆኑ ነው። ጋዜጠኛ ነኝ ያለ ሁሉ ጋዜጠኛ እንዳልሆነ ግምት ውስጥ በማስገባት፣ የጋዜጣ አዘጋጅ ስትሆን፣ ከዚያም ብዙ ተከታዩች ሲኖሩህ እና ስለ አገር እና የማህበራዊ ጉዳይ የምትጽፋቸው ሲሆን ግን ቢያንስ ከጋዜጠኛነት ሙያ፣ ከጭብጥም ሆነ ከቋንቋ አጠቃቀም አኳያ ይሄን ያህል መወረድ በ ሙደኞች ሙድ የዘ ሃበሻ የራሷ አማርኛ ነው ቋንቋ ሙያዊ ቅሽምና ነው። እንደሚታወቀው የዘ ሃበሻ አዘጋጆች የሚድያን ስራ የጀመሩት እዚህ ስደት ላይ ከወጡ በኋላ አይደለም ይችን እንኳን ለ ብትጠቀሚ ይሻልሻል ዘ ሃበሻ። ከዘ ሃበሻ የተሰጠ መግለጫ ድግግሞሽ ነው ዘ ሃበሻ ሃክ በተደረገበት ወቅት መረጃወቻችን ጠፍተው እንድህ ገጹ ጠፍቶ ይታያል ነበር ድረ ገፃችን የሚታየው ጾታዋ ወንድ ነው እዚህ። በጋዜጠኝነት ትምህርትም፣ በልምድም፣ በሁለቱም ጥምረት እና ጥረት በሂደት የተማሩ፣።
ዘ ሃበሻ እባክሽ ሙድ አትያዥብን
Summarize the following news article into a concise headline.
በምርጫው ሂደት ላይ ቅሬታወች አሉኝ ብሏል የግንቦቱ ምርጫ ሂደት ላይ ቅሬታወች እንዳሉት የገለጸው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ድሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ፤ በጉዳዩ ላይ ከገዥው ፓርቲ ጋር በአስቸኳይ መወያየት እንደሚፈልግ አስታወቀ። ቦርዱ፤ ፓርቲወች በፓርላማና በክልል ምክር ቤት ባላቸው መቀመጫ እንድሁም በሚያቀርባቸው እጩወች ብዛትና የሴቶች ተሳሳትፎን መሰረት አድርጐ ገንዘቡን ለማከፋፈል መወሰኑን የተቃወመው ፓርቲው፤ በተለይ የምክር ቤት መቀመጫ የሚለው መስፈርት ኢህአደግን ይበልጥ ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ ነው ብሏል። መድረኩ ትናንት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ በምርጫ ታዛቢወችና አስፈፃሚወች አመራረጥና በምርጫው ለሚሳተፉ ፓርቲወች ከመንግስት በሚሰጠው የድጐማ ገንዘብ ክፍፍል ላይ ቅሬታ እንዳለው ጠቁሟል። ምርጫውን ለማስፈጸምና ለመታዘብ ከፖለቲካ ፓርቲ አባልነት ገለልተኛ የሆኑ ሰወች መመረጥ ያለባቸው ቢሆንም በቅርቡ የተመረጡት አስፈፃሚወች አብዛኞቹ የገዥው ፓርቲ አባላት መሆናቸው እየታወቀ የማንም ፓርቲ አባላት አይደለንም እያሉ ፈርመው ወደ አስፈፃሚነቱ እንድቀላቀሉ ተደርጓል ሲል ፓርቲው ቅሬታውን ገልጿል። የመድረክን ተቃውሞና ቅሬታ በተመለከተ ያነጋገርናቸው የምርጫ ቦርድ የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ደምሰው በንቲ በበኩላቸው፤ የህዝብ ታዛቢወቹ ምርጫ የተከናወነው ህጉ በሚፈቅደው መሰረት ራሳቸው የፓርቲ ተወካዮች በተገኙበት፣ ተአማኒነት ባለው መልኩ በመሆኑ የቀረበው ቅሬታ ተቀባይነት የለውም ሲሉ ውድቅ አድርገዋል። የፓርቲወች የጋራ ምክር ቤት አባል ያልሆነው መድረኩ፤ ጉዳዩ ከፖለቲካ ሙስና ተለይቶ አይታይም ብሏል። በምክር ቤት መቀመጫ ብቻ ኢህአደግ ሃምሳ አምስት በመቶውን ድርሻ ያገኛል፤ ቀሪው አርባ አምስት በመቶ ሃምሳ ዘጠኝ ፓርቲወች የሚከፋፈሉት ይሆናል ባለፉት ሁለት ምርጫወች ኢህአደግ በድልድሉ የደረሰውን አስርሚ ብር የጋራ ምክር ቤቱ አባል ለሆኑ ፓርቲወች ማከፋፈሉ ይታወሳል። ከመንግሰት ካዝና ወጥቶ ታማኝ ለሚባሉ ፓርቲወች እየተከፋፈለ ያለው ገንዘብ በአስቸኳይ እንድቆም እንጠይቃለን ብሏል መድረኩ። መንግስት ለፓርቲወች የሚሰጠውን የገንዘብ ድጐማ በተመለከተም ገንዘቡ ለሚመለከታቸው ፓርቲወች ብቻ በአግባቡ እንድከፋፈል ጠይቋል። ከገንዘብ ክፍፍሉ ጋር ተያይዞ ከመድረክ በመግለጫ መልክ ቅሬታ መቅረቡ አግባብ አይደለም ያሉት ሃላፊው፤ ቦርዱ ክፍፍሉን በተመለከተ ፓርቲወች ሃሳብ እንድያቀርቡ በማሰብ እንጅ ሳያማክር በራሱ የማከፋፈል መብት አለው ብለዋል።
መድረክ ከገዥው ፓርቲ ጋር በአስቸኳይ መወያየት እፈልጋለሁ አለ
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ ፣ሰኔ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በአባይ ተፋሰስ፣ በህዳሴው ግድብ እና በሌሎች ጉዳዮች ላይ መንግስትን የሚያማክር የተመራማሪወች እና የምሁራን ጥምረት ተመስርቶ በቅርቡ ስራ እንደሚጀምር የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ድኤታ ዶክተር ሳሙኤል ክፍሌ አስታወቁ። በውሃ ምርምርና በውሃ የትምህርትና ስልጠና ፕሮግራሞች ላይ የሚሰሩ ዩኒቨርሲቲወች በበለጠ ትኩረት እንድሰሩና ብቁ ምሁራንን እንድያፈሩ እንደሚሰራ እና እንደ አስፈላጊነቱም አዳድስ ፕሮግራሞች ተከፍተው ወደስራ እንደሚገቡ ገልጸዋል። ሚኒስትር ድኤታው በውሃ አጠቃቀም፣ በፕሮጀክቶች እና በግድቦች አስተዳደር ዙሪያ ምርምር የሚሰሩ ማእከላትን ያጠናከራሉ፣ አዳድሶችንም ፈጥሮ ወደስራ ያስገባል ብለዋል። በግድቡ ላይ ሁላችንም ዜጎች ልዩነት የለንም ያሉት ሚኒስትር ድኤታው ታላቁ የህዳሴ ግድብ በሃገራችን መሬት፣ ከወንዞቻችን በሚመነጭ ውሃ፣ ከዜጎቻችን መቀነትና ኪስ በሚገኝ ገንዘብ ከድህነት ለመላቀቅ የምንገነባው ግድብ ነው ብለዋል። የትምህርትና ስልጠና ማህበረሰቡ ሃገር ከድህነት ተላቃ ወደ ብልጽግና የምታደርገውን ጉዞ በሚያስፈልገው ሁሉ እንደሚደግፍም ተናግረዋል። ዶክተር ሳሙኤል ኢትዮጵያ በሌሎች ማስፈራሪያ ልማትን ከማካሄድና ብርሃንን ከማየት ወደኋላ እንደማትል ጠቅሰው ይህን መብቷን እንደምታስከብር አስረድተዋል። በተለያዩ ሃገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን፣ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ሃገራችን የተፈጥሮ ሃብቷን ለመጠቀም ያላትን መብት በመረዳት ከዚህ በተቃራኒው የቆሙትን የውስጥ ይሁን የውጭ ሃይሎች በማውገዝና የኢትዮጵያን አቋም በማስረዳት ድጋፋቸውን አጠናክረው እንድቀጥሉም ጥሪ አቅርበዋል። የዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናወችን በፍጥነት በአጭር የጽሁፍ መልእክት መልክ በስልክወ ላይ እንድደርስወ ወደ ስምንት ሽህ አንድ መቶ ብለው ይላኩ።
በአባይ ተፋሰስ እና በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ መንግስትን የሚያማክር የተመራማሪወች እና የምሁራን ጥምረት ሊመሰረት ነው
Create a short title for the given news content.
ወይዘሮ ሙሉ ሰለሞን የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ፕሬዚዳንትበ አመተ ምህረት በግል ህይወቴ ትልቁ ፈተና የነበረው የእናቴ መታመም ነው። በመጭው አምስት አመት እኛም ብንቀጥል ሌሎችም ቢተኩ የሚሰራው ሰው አቅጣጫ ይዞ እንድንቀሳቀስ የሚያስችል ነው። ሌላው ስነምግባር ያለው የንግድ ማህበረሰብ እንድፈጠር እዚህም ሆነ በክልል በብዛት እየተንቀሳቀስን ስለሆነ ይህም ስኬት ነው ማለት እችላለሁ። ስነምግባር ያለው የንግድ ማህበረሰብ ለማፍራት የተጀመረው ጥረት በራሱ ጥሩ ነው። ከሁሉም በላይ ትልቁ ስኬታችን ቻምበር አካዳሚ ማቋቋማችን ነው። ሌሎችንም የንግድ ምክር ቤት አደረጃጀትና ቻምበር ሲስተሙን አስመልክቶ እንደዚሁ ያጸደቅናቸው ነገሮች አሉ። የቻሉትን ያህል ሲሰሩ ስህተት ነው ተብለው ይተቻሉ። እንድህ አይነት ፈተናወች የተለመዱ ናቸው ግን በጥሩ ሁኔታ ተወጥቶ መፍታቱ ጥሩ ነው። ጥሩም ቢሰሩ ጥሩ ስራቸው በአንዳንድ ስህተት ይሸፈንባቸዋል። አድሱ አመት የጤና የሰላም የጸጋና ያሰብነውን የምናሳካበት እንድሆን ምኞቴ ነው።
ከሁሉም በላይ ስኬታችን ቻምበር አካዳሚ ማቋቋማችን ነው
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ ጥር ስላሳ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በደቡብ ብሄር ብሄረሰቦች ክልል ስር በሚገኙ ስድስት ዞኖች እና አምስት ልዩ ወረዳወች የተካሄደው የህዝበ ውሳኔ ድምጽ ጊዜያዊ ውጤት ለህዝብ ይፋ መደረጉን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። ጊዜያዊ ውጤቱም የድምጽ አሰጣጥ በተካሄደባቸው በስላሳ አንድ ማእከላት ስር በሚገኙ ሶስት ሽህ ሰባት መቶ ሰባ አንድ ምርጫ ጣቢያወች ዛሬ ጠዋት ለህዝብ ይፋ መደረጉን ገልጸዋል። በኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የህዝብ ውሳኔ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ዋና አስተባባሪ መቅደስ መኮንን እንዳሉት የድምጽ ቆጠራው ትናንት ማታ ተጠናቋል። ህዝብ ውሳኔ በክልሉ ኮንሶ፣ ደቡብ ኦሞ፣ ወላይታ፣ ጋሞ፣ ጌደኦና ጎፋ ዞኖች እንድሁም ቡርጅ፣ ባስኬቶ፣ አሌ፣ አማሮና ደራሸ ልዩ ወረዳወች ትናንት መካሄዱን አስታውሰዋል። በየደረጃው የተሰማሩ የምርጫ አስፈፃሚወች፣ ታዛቢወችና የጸጥታ አካላት የምርጫውን ስነ ስርአት ለማስፈጸምበተቀናጀ መንገድ እንደተንቀሳቀሱ መግለፃቸውንም ኢዜአ ዘግቧል።
የህዝበ ውሳኔው ድምጽ ጊዜያዊ ውጤት ለህዝብ ይፋ ተደረገ
Generate a news headline for the following article.
ሶከር ኢትዮጵያ ለመላው ኢትዮጵያውያን እንኳን ለአድሱ አመት ሁለት ሽህ አስር በሰላም አደረሳችሁ እያለች ለሶስተኛ ጊዜ ያዘጋጀችው የአመቱ የእግርኳስ ሰወች ተቋማት ሽልማትን አሰናድታለች። ዘንድሮ ደግሞ ዘርፉ ወደ አራት ከፍ ብሎ የወጣቶች እግርኳስ እና ተቋማት ክለቦች ዘርፍ ለብቻቸው ሽልማት ተዘጋጅቶላቸዋል። ዮሴፍ ገብረወልድየሃዋሳ ከተማ ሴቶች ቡድን አሰልጣኝ የሆኑት ዮሴፍ ገብረወልድ በወጣቶች የተገነባ ቡድን በመስራት በሊጉ ተፎካካሪ መሎን ችሏል። በምድቡ ኢትዮጵየያ ንግድ ባንክን መፈተን የቻለው ሃዋሳ ጠንካራውና አመቱን ሙሉ ሽንፈት ያልቀመሰው ደደቢትን በመርታት የጥሎ ማለፍ ባለ ድል እንድሆን የአሰልጣኝ ዮሴፍ አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነበር። ወደ ስሞሃ ክለብ የተዛወረው ኡመድ በኤንታግ ኤል ሃርቢ የውድድር አመት ቆይታው የክለቡ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ሆኖ አጠናቋል። በሁለት ሽህ ስምንት የሽልማት አመት ዘርፉ ወደ ሁለት ከፍ ብሎ በወንዶች እግርኳስ አና ሴቶች እግርኳስ በሚል ተከፍሏል። በተለይም በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ የምድብ ድልድል ውሰጥ እንድገባ እና በምድቡም ተፎካካሪ እንድሆን የሳላድን ሰባት ጎሎች አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነበር። ለምሳሌ በኢንተርናሽናል ውድድር እና ከኢትዮጵያ በደረጃቸው ከፍ ባሉ የሊግ ውድድሮች ውጤታማ መሆን ፣ የብሄራዊ ቡድን ስኬት እና የሃገር ውሰጥ የሊግ እርከኖች እንደየደረጃቸው የየራሳቸው ክብደት ይኖራቸዋል። ሎዛ አበራየሁለት ሽህ ስምንት የሶከር ኢትዮጵያ የአመቱ የእግርኳስ ሰወች ተቋማት ተሸላሚ የሆነችው ሎዛ ለተከታታይ ሶስትኛ ጊዜ የፕሪምየር ሊጉ ኮከብ ግብ አስቆጣሪ በመሆን ደደቢትን ለቻምፒዮንነት አብቅታለች። ይህን ዘመናዊ ስታድየም በሁለት ሽህ ዘጠኝ ሙሉ ለሙሉ አጠናቆ ያስረከበውና ወጭውን ሙሉ ለሙሉ የሸፈነውም የሸህ መሃመድ ሁሴን አሊ አላሙድ ድርጅት በሆነው ሚድሮክ ቴክኖሎጅ ግሩፕ ነው።
የሶከር ኢትዮጵያ የአመቱ የእግርኳስ ሰወች ተቋማት ሽልማት ሁለት ሽህ ዘጠኝ
Write a brief headline summarizing the article below.
በሃገሪቱ ውስጥ ከአንድ መቶ ስምንት በላይ ተፎካካሪ ፓርቲወች ቢኖሩም እንወክለዋለን ከሚሉት ህዝብ ጋር ያላቸው ግንኙነት ደካማ መሆኑ ያለው ነባራዊ ሁኔታ ያሳያል። አድስ የተመሰረተው የኢትዮጵያ ዜጎች ማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ የሽዋስ አሰፋ ፓርቲወች በአሁኑ ሰአት በበቂ ደረጃ ነው ባይባልም ከበፊቱ የተሻለ እየተንቀሳቀሱ ከህዝብ ጋር እየተገናኙ ሃሳባቸውን እየገለጹ ነው ብየ አምናለሁ ይላሉ። ከህዝብ ጋር መገናኘቱም አስፈላጊያቸው አይደለም፤ እነዚህ ፓርቲወች ባለፉት ጊዜያት ከመንግስት ጎን ተሰልፈው የህዝቡን ድምጽ ሲሸጡ የነበሩም ስለሆኑ ህዝቡ ድንጋይ ሊወረውርባቸው ይችላል ሲሉም ፕሮፌሰሩ ወቀሳ አዘል ሃሳባቸውን ሰንዝረዋል። ስለሆነም የቦርዱ ዋና ሃላፊነት ምርጫና ከምርጫ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን መምራት መሆኑን አስረድተው፤ ፓርቲወች ከህዝቡ ጋር ያላቸውን ግንኙነት በተመለከተ ስራው የራሳቸው የፓርቲወች ነው ሲሉ አጽንኦት ሰጥተው አስገንዝበዋል። ያም ሆኖ ከህዝብ ጋር የተደረገው ግንኙነት በሚፈለገው ደረጃ የተከናወነ ነው የሚል እምነት የለኝም በማለት የፕሮፌሰር መረራን ሃሳብ ይጋራሉ። ከዚህ አኳያ በተለይም ባለፉት ሰባትና ስምንት ወራት ውስጥ የተሻለ የህዝብ መሰረትና የሃሳብ ልእልና አላቸው ተብለው የሚታሰቡ ፓርቲወች ከህዝብ ጋር ሰፊ ውይይት አድርገዋል ማለት ይቻላል። አንዳንድ የፖለቲካ ፓርቲወች ከህዝብ ጋር የማይገናኙበት ዋነኛው ምክንያት አላማና መርኋቸው ከህዝብ ያልመነጨ በመሆኑ ህዝቡን ለመቅረብና ለመግባባት ስለሚያዳግታቸው ነው የሚሉት ምሁሩ ስለሆነም መርኋቸው የፖለቲካ ስልጣንና ገንዘብ ለማጋበስ በመሆኑ ስራቸው በፖለቲካ ስም መነገድ ነው፤ ህዝቡን አያውቁትም፣ ህዝቡም አያውቃቸውም ብለዋል። በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ መምህሩ ረዳት ፕሮፌሰር ውሂበእግዜር ፈረደ እንደገለጹት ከመሰረቱ በእኛ ሃገር ያለው ፖለቲካ የህዝብን ፍላጎትና ጥቅም መሰረት ያላደረገ በመሆኑ የፖለቲካ ነጋደ እንጅ የፖለቲካ ፓርቲ የለም በማለት የፕሮፌሰር መረራን ሃሳብ የበለጠ ያጠናክራሉ። ህዝብን ማንቃትና ማደራጀትን በተመለከተ ግን ራሳቸው ፓርቲወችና ምርጫ ቦርድም እኮ ገና በመደራጀት ላይ ናቸው ሲሉ ሂደቱን ጠቁመዋል። አድስ ዘመን ግንቦት ሁለት ሽህ በ።
ፓርቲወች ከህዝቡ ጋር እንዳይገናኙ ማን ከለከላቸው
Create a short title for the given news content.
ከቤተሰቦቿ አምልጣ በካናዳ ጥገኝነት ያገኘቸው የሳኡድዋ ወጣት ራሃፍ ሞሃመድ አል ቁኑን የወሰድኩት እርምጃ አደገኛ ቢሆንም ትክክለኛ ውሳኔ ነው በማለት በካናዳ ነፃነት የሞላበት ህይወት እንደምትጀምር ተናግራለች። ይሁን እንጅ ባንኮክ አየር ማረፊያ እንደደረሰች የሳኡድ ድፕሎማት ፓስፖርቴን ስለቀማኝ ጉዞየን መቀጠል አልቻልኩም ብላ ነበር። ራሃፍ በትዊተር ገጿ ላይ በምትለቃቸው ተንቀሳቃሽ ምስሎች የእስልምና ሃይማኖትን መካዷን እና ወደ ሳኡድ ብትመለስ ጨቋኝ ናቸው የምትላቸው ቤተሰቦቿ ሊገድሏት እንደሚችሉ የተናገረችው። ወንድሟና አባቷ ራሃፍን ወደ ሳኡድ ለመመለስ ባንኮክ አየር ማረፊያ ድረስ ሄደውም ነበር። ራሃፍ ሞሃመድ አል ቁኑን ከሶስት ቀናት በፊት ካናዳ መግባቷ ይታወሳል የ አመቷ ወጣት ከቀናት በፊት ነበር ከቤተሰቦቿ ጋር በጉዞ ላይ ሳለች ወደ አውስትራሊያ ለማምለጥ በማሰብ ባንኮክ ከተማ በሚገኝ ሆቴል ውስጥ እራሷ ላይ በመቆለፍ ወደ ሳኡድ አልመሰም ያለችው። ራሃፍ ከወላጆቿ ጋር ወደ ኩዌት እየተጓዘች ሳለ ነበር የአውስትራሊያ ቪዛ እንዳላት በመናገር በባንኮክ አድርጋ ወደ አውስትራሊያ ለመግባት ከወላጆቿ ያመለጠችው። ራሃፍ ባንኮክ የሆቴል ክፍል ውስጥ እራሷ ላይ ቆልፋ፤ የተባበሩት መንግስታት ድርጅትና የተለያዩ ሃገራት መንግስታት እንድታደጓት ጥሪ አቅርባ ነበር። ካናዳ ለራሃፍ ጥገኝነት በመስጠቷ ወጣቷ ከሶስት ቀናት በፊት ቶሮንቶ ገብታለች። የታይላንድ መንግስት በባንኮክ እንድትቆይ ፍቃድ ሰጥቶ የነበረ ሲሆን፤ የተባበሩት መንግስታትም የጥገኝነት ጥያቄዋን ሲያስፈጽምላት ነበረ። ራሃፍ አል ቁኑን የሚለውን የቤተሰብ ስሟን ከዚህ በኋላ እንደማትጠቀምበት አስታውቃለች።
ከቤተሰቦቿ አምልጣ ካናዳ የገባችው የሳኡድዋ ወጣት፡ ምንም የሚጎልብኝ የለም
Summarize the following news article into a concise headline.
ዛሬ በኢትዮጵያ ታትሞ የወጣው የሪፖርተር ጋዜጣ ዘገባ እንደወረደ የአሜሪካ መንግስት በምስራቅ አፍሪካ በሚያካሂደው የጸረ ሽብር ዘመቻ ከኢትዮጵያ ጋር በቅርበት የሚሰራ ሲሆን፣ በሁለት ሽህ አንድ አመተ ምህረት በአርባ ምንጭ ኤርፖርት የድሮን ጣቢያ ማቋቋሙ ይታወቃል። የአሜሪካ አየር ሃይል በርካታ ሚሊዮን ዶላሮች ወጭ በማድረግ የአርባ ምንጭ የአውሮፕላን ማኮብኮቢያ የማሻሻል ስራ ያካሄደ ሲሆን፣ የድሮን ማቆሚያ ሃንጋርም ገንብቷል። ከሪፖርተር ለቀረበላቸው ጥያቄ በጽሁፍ ምላሽ የሰጡት የአሜሪካ ኤምባሲ ቃል አቀባይ ደቪድ ኬኔድ፣ በአሁኑ ወቅት በአርባ ምንጭ ምንም አይነት የአሜሪካ ወታደራዊ ሃይል እንደሌለ ገልጸዋል። ታማኝ የዜና ምንጮች ለሪፖርተር እንደተናገሩት፣ የአሜሪካ አየር ሃይል በአርባ ምንጭ የሚገኘውን የድሮን ጣቢያውን በቅርቡ ዘግቷል። በጣቢያው የነበረውን የድሮን ማቆሚያ ሃንጋር በማፍረስ ድሮኖቹንና ሌሎች መሳሪያወች እንዳጓጓዙ፣ በጣቢያው የነበሩ የአሜሪካ ወታደሮችም ጓዛቸውን ጠቅልለው መሄዳቸውን ምንጮች ለሪፖርተር ተናግረዋል። ከሁለት ሽህ ሶስት አመተ ምህረት ጀምሮ የአሜሪካ አየር ሃይል ሪፐር የተሰኙ ሚሳይልና በሳተላይት የሚታዘዙ ቦምቦች የሚሸከሙ ድሮኖች በአርባ ምንጭ ጣቢያ በማስፈር፣ በሶማሊያ በሚገኘው አልሸባብ በተባለው አክራሪ ሃይል ላይ የቅኝትና የአየር ጥቃት ሲፈጽም ቆይቷል። ከኢትዮጵያ ጋር በምናካሂደው የሁለትዮሽ የመከላከያ ትብብር ውይይት በዚህ ወቅት የአሜሪካ ወታደራዊ ሃይል በአርባ ምንጭ መኖር እንደሌለበት ተስማምተናል። በአድስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ይህንኑ ለሪፖርተር አረጋግጧል። ከአፍሪካ አገሮች ጋር ተባብረን እንሰራለን። ከዚህ በኋላ የአርባ ምንጩን ጣቢያ መጠቀም እንደማያስፈልገን ከጋራ መግባባት ላይ ደርሰናል፤ ያሉት ሚስተር ኬኔድ፣ መጀመሪያውንም የአርባ ምንጭን ጣቢያ በቋሚነት የመጠቀም እቅድ እንዳልነበረ አስረድተዋል።
የአሜሪካ መንግስት በአርባ ምንጭ የሚገኘው የጦር ሰፈሩን ለቆ ወጣ ወታደሮች ለቀው ሄዷል
Generate a news headline for the following article.
ልዩነት ማለት አንድ አለመሆን አይደለም፤ አንድነት ሲባልም አንድ አይነትነት ማለት አይደለም። በሆራ ፊንፊኔ ማክበሩም በአንድነት ቆሞ የመታገሉና ጭቆናውን የማስወገዱ ውጤት ሲሆን፤ በዚህ መልኩ በሆራ ፊንፊኔ ተገናኝቶ ሲያከብርም ይሄንኑ አንድነት በመደማመጥና መከባበር ስሜት የበለጠ ለማጠናከር፤ ከሌሎች ብሄር ብሄረሰቦች ጋርም በፍቅር ተባብሮ ለመኖርና ለመጓዝ ያለውን አቃፊነትም ለማጎልበት ራሱን የሚያዘጋጅበትም ሊሆን ይገባል። በአሉ የክረምቱ ክብደት፣ የወንዞችም ሙላት አራርቋቸው የነበሩ ህዝቦች በአንድ ተሰባስበው ለዚህ ያበቃቸውን ፈጣሪ የሚያመሰግኑበት እንደመሆኑ፤ በየአቅጣጫው ያለ ወንድማማች ህዝብ ያለልዩነት በፍቅርና በአንድነት የሚሳተፉበትም ነው። አሁን ግን በድጋሚ ሆራ ፊንፊኔ የኦሮሞ ህዝቦች ብሎም የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች በጋራ ተሰባስበው የሚያከብሩበት የፍቅርና የአንድነት ቦታ ስለሆነ፤ በቀጣይም በአሉ ሁሉን አቃፊነቱን አስጠብቆ ተጠናክሮ መጓዝ ይኖርበታል። እርሳቸው እንደሚሉት፤ አድስ አበባ ለመላው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች ማእከል እንደመሆኗ፤ በአሉ በዚህ መልኩ መከበሩ የኦሮሞ ህዝብ ከህዝቦች ጋር ያለውን አንድነትና መተሳሰብ የሚያጠናክርለት ነው። ኢሬቻ በሆራ ፊንፊኔ የመከበሩ አንዱ አላማም ይሄው በአንድነት ህብር ደምቆና ተባብሮ ወደፊት የመሄድን ጉዞ ማስጀመሪያ ሊሆን ይገባል። በአሉን በዚህ መልኩ ማክበሩም በእምነት፣ በባህል፣ በመልከአ ምድር፣ በጾታና እድሜ፣ በማህበራዊ ደረጃና ሌላም ነገር የኦሮሞ ህዝብ ባህሉን ለመጠበቅ በጋራ እንደሚቆም የሚያሳይ ነው። ሆኖም ዛሬም ይሄን ህዝብ አንድነቱን ለማናጋት በተለያየ መልኩ የሚንቀሳቀሱ መኖራቸውን ሳይዘነጋ ቀደም ሲል አያት ቅድመአያቶቹ ከሁሉም የኦሮሞ አካባቢወች መጥቶ በአሉን ሲያከብሩ የነበራቸውን ህብረት በማሰብ፤ በቀጣይም ኦሮሞ የባሌ፣ የአርሲ፣ የከረዩ፣ የሸዋ፣ የጉጅና ሌላም እያለ በወንዝና በአካባቢ ሳይከፋፈል አንድነቱን ሊያጠናክር፤ ፍቅሩንም ሊያጸና እና ሁሉን አቃፊነቱን የበለጠ ሊተገብር ያስፈልጋል። የኦሮሞ ህዝብ ለአንድ መቶ ሃምሳ አመታት ርቆ ከነበረበት የሆራ ፊንፊኔ የኢሬቻ በአል አከባበር ዳግም በመመለሱ የተሰማቸውን ደስታ በመግለጽ፤ በአሉ በዚህ መልኩ መከበሩ የኦሮሞ ህዝቦች በአንድ ቦታ ተገኝተው ምስጋናቸውን ለማቅረብ፣ ባህልና እሴታቸውንም ለማሳየት እድል የሚፈጥርላቸው ስለመሆኑ የሚናገሩት ከጎለልቻ ወረዳ የበአሉ ተሳታፊ የሆኑት አባገዳ ሁሴን ከድር ናቸው። አድስ ዘመን መስከረም ሃያ አምስት ሁለት ሽህ ወንድወሰን ሽመልስ።
ኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ የህዝቦች የፍቅርና አንድነት ድልድይ
Summarize the following news article into a concise headline.
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን የእህቱን ስልጣን በማሳደግ፤ በአገሪቷ ላይ ከፍተኛ የመወሰን ሃላፊነት ወዳለው ፖሊት ቢሮ አባል እንድትሆን ሾሟታል። በተለያዩ አጋጣሚወች ከወንድሟ ጋር በአደባባይ የምትታየው ኪም ዮ ጆንግ፤ በአደባባይ ላይ ላለውም እይታ ከፍተኛ ተጽእኖን የፈጠረች ሲሆን የፕሮፓጋንዳ ክፍልን እንድሁም ቀውሶች በሚፈጠሩበትም ጊዜ የሚመራው ክፍል ምክትል ሃላፊ ነች። የ ስላሳ አመት እድሜ ያላት ኪም ዮ ጆንግ ወደ ከፍተኛ ስልጣን ቦታ መቆናጠጥ የጀመረችው ከሶስት አመታት በፊት ነበር። ከወንድሟ አካባቢ የማትጠፋው ኪም ዮ ጆንግ ከጀርባ ያለችው ናት ኪም ዮ ጆንግ የ ቀድሞው መሪ ኪም ጆንግ ኢል የመጨረሻ ልጅ ስትሆን አሁን ያለውንም የስልጣን ቦታም የተቆጣጠረችው የሰራተኞች ፓርቲን በመወከል የፖሊት ቢሮ አባል የነበረችውን አክስቷን በመተካት ነው። ኪም ዮ ጆንግ ማናት ቅዳሜ እለት ሌላኛው ሹመት የተሰጣቸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዮንግ ሆ ሲሆኑ፤ ባለፈው ወር የአሜሪካ ፕሬዚዳንትን ዶናልድ ትራምፕን በተባበሩት መንግስታት ስብሰባ ላይ መጥፎው ፕሬዚዳንት በሚል ንግግር መወረፋቸው ይታወሳል። በኒውክሌር መሳሪያ ላይ ጠንካራ አቋም ያለው ኪም አሁንም ግልጽ ያደረገው ምንም አይነት ማእቀብ ይሁን ማስፈራራት ከእቅዳቸው እንደማያሰናክላቸው ነው። በባለፈው አመት በመሪው ፓርቲ ኮንግረስ ቁልፍ የሚባል ስልጣን ሲሰጣት በሃገሪቷም ላይ ከፍተኛ ስልጣን እንደምትቆናጠጥ ተጠብቋል። በፖሊት ቢሮው ውስጥ በሙሉ ድምጽ የመሳተፍንም ሹመት አግኝቷል። ከሰብአዊ መብት ጥሰት ጋርግንኙነት አላት በሚል በአሜሪካ መንግስት በጥቁር መዝገብ ከሰፈሩት ውስጥ አንዷ ናት። ይህ አስተያያየት የተሰጠው ትራምፕ ከሰአታት በፊት በትዊተር ገፃቸው ከፒዮንግያንግ ጋር ለመደራደር አንድ ነገር ብቻ ነው የሚሰራው ያሉ ሲሆን ከአመታት ንግግርም በኋላም ውጤቶች ማምጣት አልተቻለም ብለዋል።
የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን እህቱን ለፖሊት ቢሮ ሾመ
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ ፣ ነሃሴ ሃያ ሶስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የአማራ ልማት ማህበር ከአንድ ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተደረገበት ሁለት መቶ ሃያ ኩንታል የስንደ ዱቄት በንፋስ መውጫ ለተጎዱ ነዋሪወች ድጋፍ አድርጓል። ማህበሩ ከአንድ ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የገዛውን ሁለት መቶ ሃያ ኩንታል የስንደ ዱቄት በከተማው ለችግር ለተጋለጡ የነፋስ መውጫ ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ አለምነው ክንደ በበኩላቸው ቡድኑ በፈጸመው ግፍ ከስምንት ሽህ አምስት መቶ በላይ የቤተሰብ አባላት የሆኑ ከሃያ አምስት ሽህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች ለእለት ምግብ እጥረት መጋለጣቸውን ጠቅሰዋል። የማህበሩ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አራጋው ታደሰ ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት እንዳሉት የህወሃት አሸባሪ ቡድን የንፋስ መውጫ ከተማን ተቆጣጥሮ በነበረበት ወቅት ንጹሃን ዜጎችን በመግደል፣ ሃብትና ንብረት በመዝረፍና በማውደም ህብረተሰቡ ለእለት ምግብ እጦት እንድጋለጥ አድርጓል። ድጋፉ ለተጎዱ ነዋሪወች በፍትሃዊነት እንደሚከፋፈል ጠቁመው ሌሎች ረጅ ድርጅቶችም ድጋፍ እንድያደርጉ መጠየቃቸውን ኢዜአ ዘግቧል። የአማራ ልማት ማህበር ለወገኖቹ ላደረገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
አሸባሪው ህወሃት በፈጸመው ግፍ በንፋስ መውጫ ከሃያ አምስት ሽህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች ለእለት ምግብ እጥረት ተጋልጠዋል
Summarize the following news article into a concise headline.
የአምናው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ሰኞ መጋቢት ሃያ አንድ ቀን ሁለት ሽህ ሰባት አመተ ምህረት በአድስ አበባ ስታድየም ከሱዳኑ ኤል ሜሪክ ክለብ ጋር ኢንተርናሽናል የወዳጅነት ጨዋታ ያደርጋል። የውድድር አመቱን በብራዚላዊው አሰልጣኝ ዳ ሳንቶስ የጀመረው ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ከዘንድሮው የአፍሪካ ክለቦች ሻምፒዮና በጊዜ መሰናበቱን ተከትሎ ከሁለት ሳምንት በፊት ከአሰልጣኙ ጋር ያለውን ውል አቋርጧል። ከቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ የወጣው መግለጫ እንደሚያመለክተው ከሆነ፣ የወዳጅነት ግጥሚያውን ጥያቄ ያቀረበው የሱዳኑ ኤል ሜሪክ ሲሆን፣ ጨዋታው በአለም አቀፍ እግር ኳስ ማሃበር ፊፋ እውቅና እንዳለውም ክለቡ ይፋ አድርጓል። ቡድኑም በምክትሎቹ ፋሲል ተካልኝና ዘሪሁን ሸንገታ እየሰለጠነ ቀሪወቹን የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታወች ለማጠናቀቅ መወሰኑም ታውቋል። ቅዱስ ጊዮርጊስ ከኤል ሜሪክ ጋር ለሚያደርገው የወዳጅነት ጨዋታ የስታድየም መግቢያ ትኬት ዋጋ ክብር ትሪቡን ሁለት መቶ ብር፣ ጥላ ፎቅ አንድ መቶ ብር፣ ከማን አንሸ ባለወንበር ሃምሳ ብር፣ ወንበር የሌለው አስር ብር፣ ካታንጋ ሰባት ብርና ሚስማር ተራ ዳፍ ትራክ አምስት ብር መሆኑን አስታውቋል።
ቅዱስ ጊዮርጊስ ኤል ሜሪክን ያስተናግዳል
Summarize the following news article into a concise headline.
በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን በተያዘው በጀት አመት ከአንድ መቶ አንድ ዘጠኝ መቶ ሄክታር መሬት በኩታ ገጠም መልማቱን የዞኑ ግብርና መምርያ አስታውቋል። የመስክ ምልከታ በተደረገበት መንዝ ቀያ ወረዳ በ ቀበሌወች በሃምሳ አንድ ክላስተር ሁለት አምስት መቶ አርሶ አደሮች የተሳተፉበት አንድ ሶስት መቶ ሄክታር ስንደ በኩታ ገጠም መልማቱ ተገልጿል። በዞኑ ሃያ አራትቱ ወረዳወች በሁሉም የሰብል አይነቶች በኩታ ገጠም አመራረት ዘደ እየለማ ቢሆንም ጤፍ፣ ስንደና ማሽላ ትልቁን ድርሻ እንደሚይዙ በስድስት ዋና ዋና የሰብል አይነቶች አምስት ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ኩንታል ምርት እንደሚጠበቅም ተናግረዋል። የመስክ ምልከታ በተካሄደበት የቆላቆ ቀበሌ የክላስተር አስተባባሪ አቶ አባተ ወንድምኩን እንደገለጹት፣ በቀበሌው የክላስተር አደረጃጀት ከመኖሩ በፊት በሄክታር ኩንታል ብቻ ያገኙበት የነበረውን የስንደ ምርት አሁን እስከ ስላሳ ስድስት ኩንታል ድረስ ማግኘት መቻሉን ተናግረዋል። ከዚህም ውስጥ አርባ አንድ ስምንት መቶ ሰማኒያ ዘጠኝ ሄክታር መሬት በመኸር ስንደ የለማ መሆኑን የዞኑ ግብርና መምርያ ሃላፊ ወይዘሮ መሰረት ሃይሌ ገልጸዋል። የዞኑ ግብርና መምርያ በዘንድሮ የመኸር ምርት በዘር ከተሸፈነው አራት መቶ ዘጠና አራት ዘጠኝ መቶ ሰማኒያ ሄክታር መሬት ነጥብ አምስት ሚሊዮን ኩንታል ምርት ለማምረት ግብ አስቀምጧል። በዘር ከተሸፈነው መሬት ውስጥ አንድ መቶ አንድ ዘጠኝ መቶ ስላሳ ሰባት ሄክታር የሚሆነው አንድ መቶ ዘጠና አራት ሽህ አባላትን ያሳተፈ በአራት አንድ መቶ ሰማኒያ ሰባት የአርሶ አደር አደረጃጀቶች በኩታ ገጠም የለማ ነው ብሏል። የግብአት አቅርቦትና የጸረ ሰብል ተባይ መከላከያ መድሃኒት እጥረት በመኖሩ፣ መንግስት ሊያስተካክል ይገባል ያሉ ሲሆን፣ ሰፊ የዋጋ ጭማሪወች መኖራቸውንም አንስተዋል። ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ዘመናዊ ቴክኖሎጅወችና ትራክተር እንድቀርብም ጠይቀዋል። በወረዳው ቆላቆ ቀበሌ በክላስተር የለማ የስንደ ማሳ የተጎበኘ ሲሆን፣ ከጉብኝቱ በተጨማሪም የዞኑ የሰብል ልማት ያለበትን ሁኔታ የሚመለከት ውይይት መካሄዱን ዞኑ በማሃበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል።
በሰሜን ሸዋ ዞን ዘንድሮ ከአንድ መቶ አንድ ሽህ ሄክታር በላይ መሬት በኩታ ገጠም መልማቱ ተገለጸ
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ፣ መስከረም አራት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ከሃያ አንድ የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ሃገራት የጋራ ገበያ ኮሜሳ አባል ሃገራት ኤምባሲ ተወካዮች ጋር በቆዳና ቆዳ ውጤቶች ዘርፍ የተሻለ ግንዛቤ ለመፍጠርና ለማበረታት ያለመ ውይይት ተካሄደ። የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሚልኬሳ ጃገማ እንደተናገሩት ፥ የአፍሪካ ቆዳና ቆዳ ውጤቶች ኢንስቲትዩት የአባል ሃገራቱን ቆዳና ሌጦ እሴት በመጨመር ድህነትን በመቀነስ፣ የስርአተ ጾታ እኩልነት፣ የስራ እድል ፈጠራና አህጉራዊ ውህደት የበኩሉን አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው ብለዋል። ኢንስቲትዩት በኮሜሳ ቀጣና እና በአፍሪካ አህጉር የሚገኙ አባል ሃገራቱን የቆዳ እሴት ሰንሰለት ልማትን ለማጎልበት በ የኮሜሳ አባል ሃገራት የተቋቋመ መንግስታዊና እውቀትን መሰረት ያደረገ ድርጅት ነው። የውይይቱ አላማም በአፍሪካ የቆዳና ቆዳ ውጤቶች ኢንስቲትዩት የሃገራት የልምድ ልውውጥ ለማድረግ መሆኑን ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ከሃያ አንድ የኮሜሳ አባል ሃገራት ኤምባሲ ተወካዮች ጋር በቆዳና ቆዳ ውጤቶች ዙሪያ ውይይት ተካሄደ
Summarize the following news article into a concise headline.
በሁለት ሽህ ሃያ ቶኪዮ ኦሊምፒክ የማጣርያ ውድድር መጋቢት ሃያ አምስት አድስ አበባ ስቴድየም ላይ ዩጋንዳን የሚገጥመው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ዝግጅቱን ጀምሯል። አሰልጣኝ ሰላም ዘርአይ ለስላሳ ተጫዋቾች የመጀመርያ ጥሪ ካደረገች በኋላ ከትናንት ጀምሮ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ማረፊያውን በማድረግ የተሰባሰበው ቡድን ዛሬ ቀትር ስምንት ላይ በአድስ አበባ ስታድየም በመገኘት ዝግጅቱን ጀምሯል። ሉሲወቹ በዛሬው ልምምድ ብሄራዊ ቡድን በማይወክል የተዘበራረቀ ማልያ እና የቀድሞ የብሄራዊ ቡድኑ የትጥቅ አቅራቢ በነበረውና በቅርቡ የውል ስምምነቱ የተቋረጠው ኢርያን ጥትቅ በመልበስ ልምዳቸውን ሰርተዋል። የውድድሩ ቀን በመቃረቡ ምክንያት ሃያ ሶስት ተጫዋቾችን በፍጥነት ለመለየት በሶስት ምድብ ተከፍለው ሙሉ ሜዳ እንድጫወቱ በማድረግ የአሰልጣኝ ቡድኑ አባላት አሁን ያሉበትን ወቅታዊ አቋም የመለየት ስራ ሲሰሩ ተመልክተናል። ጥሪ ከተደረገላቸው ስላሳ ተጫዋቾች መካካል የሉሲወቹ አምበል የነበረችው ረሂማ ዘርጋው በጉዳት ምክንያት ከብሄራዊ ቡድኑ ስብስብ ውጭ ስትሆን የተቀሩት ሃያ ዘጠኝ የቡድኑ አባላት በሙሉ በዛሬው ልምምድ ላይ ተሳትፈዋል። ብሄራዊ ቡድኑ በደርሶ መልስ ጨዋታ ድል የሚቀናው ከሆነ ቀጣይ ተጋጣሚ ካሜሩን እንደምትሆን ካፍ አሳውቋል። ረቡእ መጋቢት ሃያ አምስት የመጀመርያ ጨዋታቸውን በአድስ አበባ ስቴድየም የሚያደርጉት ሉሲወቹ የመልስ ጨዋታቸውን ከሶስት ቀን በሃላ በካምፓላ የሚያደርጉ ይሆናል። ይህ በቀጣይ መስተካከል ያለበት መሆኑን ለመጠቆም እንወዳለን።
የሴቶች ኦሊምፒክ ቡድን ዝግጅቱን ጀመረ
Create a short title for the given news content.
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ቦርድ በራሳቸው አቅም ወይም ከመንግስት ጋር በሚደረግ ሽርክና በሃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው ኩባንያወች በጨረታ ብቻ እንድስተናገዱ ያወጣውን ትእዛዝ በማሻሻል፣ ኩባንያወቹ በድርድር ጭምር እንድስተናገዱ መመርያ መስጠቱን ምንጮች ገለጹ። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ቦርድ ቀደም ሲል በግልና በሽርክና የኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫወችን ለመገንባት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመው በመደራደር ላይ የነበሩ ኩባንያወች፣ ድርድሩ ተቋርጦ በጨረታ ብቻ እንድስተናገዱ ወስኖ ነበር። ቦርዱ መንግስት ለግሉ ዘርፍ እንድሰጡ ያቀዳቸውን ፕሮጀክቶች በተለይ በርከት ያሉ ኩባንያወች የሚፈልጓቸውን በጨረታ፣ አነስተኛ ወይም አንድ ኩባንያ ብቻ የሚፈልጋቸውን ፕሮጀክቶች ደግሞ በድርድር ለማስተናገድ ማቀዱን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል። መንግስት በአገሪቱ ያለውን ከፍተኛ የሃይል ማመንጫ ልማት በራሱ አቅምና ከውጭ በሚገኙ ብድር ብቻ ማካሄድ እንደማይችል፣ ይልቁኑም በግልና ከመንግስት ጋር በሚደረግ ሽርክና ልማቱን ማካሄድ ተመራጭ መሆኑን የተለያዩ ጥናቶች ያመለክታሉ። በተለይ በጅኦተርማል ሃይል ማመንጫ ዘርፍ በግልና ከመንግስት ጋር በሚደረግ ሽርክና በሃይል ግንባታ ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው ኩባንያወች፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል አንዳንድ አሰራሮች እንድስተካከሉ ጥያቄ ማቅረባቸውም ታውቋል። ይህንን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስፈልጉ የህግ ማእቀፎች የተዘጋጁ ሲሆን፣ በርካታ አገር በቀልና አለም አቀፍ ኩባንያወች ፍላጎታቸውን ከማሳየት በተጨማሪ ዝርዝር እቅዳቸውንም እያቀረቡ ይገኛሉ። ሁነኛ ሃይል አመንጭ ኩባንያወችን ለማግኘት ጨረታ ተመራጭ መንገድ ነው በሚል ምክንያት የድርድር ሂደቶች እንድቋረጡና ከዚህ በኋላ በጨረታ ብቻ መረጣ እንድካሄድ ተወስኖ ነበር። ነገር ግን በዚህ ውሳኔ ቅር የተሰኙ አገር በቀልና የውጭ ኩባንያወች፣ አቤቱታቸውን ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤትና ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ቦርድ ሰብሳቢ ለኮሙዩኒኬሽንና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ሚኒስትሩ ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል አቅርበዋል። በተለይ የእንግሊዝ፣ የአሜሪካ፣ የእስራኤልና የጃፓን ኩባንያወች በተለያዩ ጊዜያት በተናጠል አሰራሩ እንድስተካከል ያቀረቡት ጥያቄ በመንግስት በመታመኑ፣ የጅኦተርማል ሃብት ልማት አዋጅ ሃምሌ ቀን ሁለት ሽህ ስምንት አመተ ምህረት እንድሻሻል ተደርጎ በድጋሚ ጸድቋል። የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ትብብር ሚኒስቴር በተደጋጋሚ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል በፃፈው ደብዳቤም ህጉ በሚፈቅደው መሰረት በራስ ሃይልና በሽርክና ለመሰማራት ፍላጎት ያሳዩ ኩባንያወች እንድስተናገዱ ማሳሰቢያ መስጠቱ ታውቋል።
ኩባንያወች የኤሌክትሪክ ሃይል ለማመንጨት በድርድር ጭምር እንድሳተፉ ተወሰነ
Summarize the following news article into a concise headline.
ለኢንሳ የተሰጠው ተመሳሳይ ሃላፊነት አልተነሳም የክልል ወሰኖችን የማመልከት ሃላፊነት ይኖረዋል ላለፉት ሰባ አራት አመታት የተለያዩ መንግስታትን እያገለገለ የቆየው የኢትዮጵያ ካርታ ስራ ድርጅትን የሚተካ፣ የኢትዮጵያ ጅኦ ስፓሻል ኢንፎርሜሽን ኤጀንሲ ሊቋቋም ነው። የአገሪቱ አጠቃላይ አለም አቀፍ ድንበርና የክልል ወሰኖች በሚመለከተው መንግስታዊ አካል ሲወሰኑ በካርታ ላይ ማስፈር፣ እንድሁም አግባብ ባላቸው አካላት ማለትም፣ የማመላከትና የማስተዳዳር ስራወችን በተመለከተ ቴክኒካዊ ድጋፍ እንደሚሰጥ ረቂቅ የህግ ሰነዱ ያመለክታል። የዚህ ተቋም አደረጃጀትና ቁመና ከአገሪቷ አጠቃላይ ልማት፣ ፖሊሲና ስትራቴጅወች በተለይም ለሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ወሳኝ ግብአት የሆውን የጅኦ ስፓሻል መረጃ ፍላጎት ከማሟላት አኳያ የሚያስችለው ባለመሆኑ፣ በአድስ አደረጃጀትና ስያሜ እንድቋቋም ማስፈለጉን ረቂቁ የህግ ሰነዱ አባሪ ማብራርያ ያስረዳል። ጅኦ ስፓሻል ኢንፎርሜሽን ማለት ወቅታዊ ሆኖ በአየር ፎቶግራፍ፣ በቅየሳ፣ በካርታ አነሳስ፣ በሪሞት ሴንሲንግና ጅአይኤስ ዘደወች የሚሰበሰብ፣ የሚቀናበርና ለተጠቃሚወች የሚቀርብ ከጅኦግራፊያዊ ማጣቀሻ ጋር የተዛመደ የቦታ መረጃ መሆኑን ሰነዱ በትርጓሜው አስቀምጦታል። የኢትዮጵያ ጅኦ ስፓሻል ኢንፎርሜሽን ኤጀንሲ በሚል ስያሜ እንድጠራ ያስፈለገበት ምክንያት፣ ተቋሙ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች በአሁኑ የድጅታል ኢንፎርሜሽን ዘመን ጅኦ ስፓሻል ኢንፎርሜሽን በሚል ጥቅል ስያሜ የሚጠሩ በመሆኑና የካርታ ስራም በዚህ ውስጥ የሚጠቃለል አንድ የስራ ዘርፍ ብቻ በመሆኑ ነው ተብሎ በማብራርያው ቀርቧል። በመሆኑም የኢትዮጵያ የመረጃ መረብ ደሃንነት ኤጀንሲ ኢንሳ የጅኦ ስፓሻል መረጃወችን የመሰብሰበና የመተንተን ስልጣኑ የሚቀጥል ይሆናል ማለት ነው። የፓርላማው አባላት ረቂቁን የማጽደቅ ስልጣን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስለመሆኑና ከህገ መንግስቱ ጋር የሚጣጣም ስለመሆኑ፣ በዝርዝር እንድያየው የሚመራለት ቋሚ ኮሚቴ አጽንኦት ሰጥቶ እንድያጣራ ጠይቀዋል። አድስ የሚቋቋመው ኤጀንሲ ወታደራዊና አገራዊ ደሃንነትን በሚመለከቱ የጅኦ ስፓሻል መረጃወች ላይ ተፈፃሚ እንደማይሆን የህግ ሰነዱ ያመለክታል። በመሆኑም አድስ የሚደራጀው ተቋም በራሱ አነሳሽነትም ሆነ በሌሎች ጥያቄ መነሻነት የጅኦ ስፓሻል መረጃወችን መሰብሰብ፣ ማምረት፣ ማከማቸት፣ ማስተዳደርና የማሰራጨት ሃላፊነት ይኖረዋል። በዚሁ መሰረት ረቂቁ ለኮሙዩኒኬሽንና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በዋናነት ተመርቷል።
የኢትዮጵያ ካርታ ስራ ድርጅትን የሚተካ ጅኦ ስፓሻል ኤጀንሲ ሊቋቋም ነው
Create a short title for the given news content.
ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ከስልጣን ከወረዱ በኋላ ከፍ ባለ መድረክ ላይ አሰሙት የተባለው ንግግር ብዙወችን አስደንቋል። የአብይ ቀጣይ ፈተናወች ፪ ስደተኞች ጥንካሬ ናቸው ኦባማ ብዙ ስብጥር ያለው ማህበረሰብ አቅሙ የዳበረና ስጦታ የታከለበት ነው ሲሉም ተደምጠዋል። ሁሉም ትውልድ ይህችን አለም የተሻለች የማድረግ እድል አለው ኦባማ ንግግራቸውን ወደ መቋጨቱ ሲጠጉ የተናገሩት ነው። ማንደላን ውትድርና ያሰለጠኑት ኢትዮጵያዊ ፩ እውነት የተቀደሰች ናት በእውነታ ልታምኑ ይገባል አሉ ኦባማ፤ እውነታውን መሰረት ያላደረገ ነገር ለትብብር አይገፋፋምና። ከህዝባዊ ፖለቲከኞች ተጠንቀቁ ሲሉ ያስጠነቀቁት ኦባማ ነፃ ደሞክራሲ ለሰብአዊው ፍጡር ቅድሚያ የሚሰጥ ነው በማለት አክለዋል። ፫ ቱጃሮች ከሌላው ተነጥለው የሚኖሩ ናቸው ኦባማ አለማችን ልጥጥ ሃብታሞች ከደሃው ማህበረሰብ ተነጥለው የተለየ ኑሮ የሚኖሩባት ናት ሲሉም ተደምጠዋል። ሽህ ያህል ሰው በታደመበትና የደቡብ አፍሪቃውን የነፃነት ታጋይ ኔልሰን ማንደላን ለመዘከር በተዘጋጀው መድረክ ላይ ንግግር ያሰሙት ኦባማ የማህበራዊ ሚድያ ተጠቃሚወች መነጋገሪያም ሆነው ነበር። ቱጃሮቹ ሲያስቡ የሚውሉት የሚያድሩት ስለሚያስተዳድሩት ድርጅት እንጅ ስሌላ ነገር አይደለም፤ ከሚኖሩባት ሃገር ጋር ያላቸውም ቁርኝት እጅግ የላላ ነው። ማንደላ ወጣቶች የጭቆና ማማን ደርምሰው የነፃነት አርማን የመስቀል ሃይል አላቸው ብለውናል፤ ይህንን ተግባራዊ የማድረጊያው ጊዜ አሁን ነው። ኦባማም ሆነ ማንደላ በሃገራቸው የመጀመሪያወቹ ጥቁር ፕሬዝደንቶች ናቸው።
ከእወደድ ባይ ፖለቲከኞች ተጠንቀቁ ባራክ ኦባማ
Summarize the following news article into a concise headline.
የድላ ዩኒቨርስቲ ተማሪወች በየአመቱ ተመሳሳይ የመስክ ጉብኝት እንደሚያደርጉ የቡድኑ ሌላው ሃላፊ መምህር ሰለሞን ታቦር ተናግረዋል። ጋዜጣው ስለተቋቋመበት አላማ ሲያስረዳም አድስ አድማስ የፖለቲካ ጽንፍን ሳይሆን በጽንፎቹ መካከል ያለ ማንም አንባቢ እንድያነብ፣ በእውቀት ላይ የተመሰረተ ንባብ እንድስፋፋ ነው የተቋቋመው ያለው ገጣሚ ነቢይ መኮንን፤ የጋዜጠኛን ዋነኛ ሃላፊነት ለተማሪወቹ ሲያብራራ ጋዜጠኛ ነው። አለባበሳችንን አይቶ ቅድመ ፍርድ የሚሰጥና ለመረጃ ክፍት ላለመሆን በሩን የሚዘጋ ሰው ሊኖር እንደሚችል አንርሳ፤ ጋዜጠኛ እንደ አርቲስት ነው የሚለው ነገር የሚያዋጣ አይመስለኝም በማለት ለተማሪወቹ አብራርቷል። ዋና አዘጋጁ በንግግሩ መግቢያ ላይ አድስ አበባን እንደት አገኛችኋት በሚል ለተማሪወቹ ላቀረበው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ ላይ ተመስርቶ በሰጠው ማብራርያ፤ ስለ አድስአበባ ስጠይቃችሁ ስለኑሮ ውድነቱ፣ ስለህንፃው፣ ስለመንገዱ፣ ስለሽንት ቤቱ አውርታችሁልኛል። ከአመት በኋላ ተመርቀው ወደ ጋዜጠኝነት ስራ እንደሚገቡ ለሚጠበቁት ተማሪወቹ ሙያዊ ምክር ሲለግስም ፤ ጋዜጠኞች ኢንተርቪው ለማድረግ ሲሄዱ ለአለባበሳቸው ጥንቃቄ ማድረግ አለባቸው ያለው ዋና አዘጋጁ፤ ቦታውን የሚመጥን መልካም አለባበስ ለስራው መቃናት ይጠቅማል። ከአድስ አድማስ መስራቾች አንዱ የሆነው ነቢይ መኮንን ጋዜጠኛ እንደት ጊዜውን መጠቀም እንዳለበት ሲያስረዳም ጋዜጠኛ የጊዜ አጠቃቀም ማወቅ አለበት፤ ከሳምንት እስከ ሳምንት ራሱን ማዘጋጀት ይጠበቅበታል ብሏል። ተማሪወቹ በመጨረሻም ስለጋዜጠኝነት ሙያዊ ስነምግባር፣ ወደፊት ስለሚጠብቃቸው ፈተናና ውጣ ውረድ ከጋዜጣው ዋና አዘጋጅ ከገጣሚ ነቢይ መኮንን ሰፊ ማብራርያ አግኝተዋል። ተማሪወቹ በአድስ አድማስ ዝግጅት ክፍል በቡድን በቡድን ሆነው ባደረጉት ጉብኝት፣ የጋዜጣው ስራ የሚከናወንባቸውን የተለያዩ ክፍሎች ተዟዙረው የተመለከቱ ሲሆን በጋዜጣው ዝግጅት ክፍል ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚገኘውን የአሰፋ ጎሳየ መታሰቢያ ቤተመፃህፍት ንም ጎብኝተዋል። እንድሉ በማለት ሁሌም በጋዜጠኝነት ሙያቸው ዋና ትኩረታቸውን ሰው ላይ እንድያደርጉ ምሳሌወችን በማጣቀስ አስረድቷል። ከሶስት አመት በፊት የተመሰረተበትን አስርኛ አመት በአሉን ያከበረው አድስ አድማስ፤ በታህሳስ አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና ሁለት አም እኔ ማወቄ የሚገባኝ ህዝብ ሲያውቅ ነው በሚል አነጋገሩ በሚታወቀው አቶ አሰፋ ጎሳየ ጠንሳሽነት የተቋቋመ ፖለቲካዊ፤ ማህበራዊ ፤ኢኮኖሚያዊ እንድሁም ጥበባዊና ባህላዊ ጉዳዮች ላይ አተኩሮ በመስራት የሚታወቅ የግል ጋዜጣ ነው።
የገና ዋዜማ እንግዶች አንድ መቶ የድላ ዩኒቨርስቲ ተማሪወች አድስ አድማስን ጐበኙ
Write a brief headline summarizing the article below.
ባለፉት ሰባት ወራት ከ ነጥብ ስድስት ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ ከዘጠኝሽሰባት መቶ ዘጠና ስድስት ኪሎ ሜትር በላይ መንገድ ግንባታ፤ የደረጃ ማሻሻልና የጥገና ስራወች ማከናወኑን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣኑ የኮምኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን ወንድሙ ለዋልታ እንደገለጹት ባለስልጣኑ አስርሽስምንት መቶ ሰባ ሶስት ኪሎ ሜትር የመንገድ ግንባታ ስራወችን ለማከናወን አቅዶ የዘጠኝሽሰባት መቶ ዘጠና ስድስት ነጥብስድስት ኪሎ ሜትር መንገድ ግንባታ በማከናወን የእቅዱን ዘጠና በመቶ አሳክቷል። በአምስት አመቱ የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ በአጠቃላይ የጥገና ስራወችን ጨምሮ መደበኛ ጥገናን ሳይጨምር ሽ ሰባት መቶ ሰማኒያ ሰባት ኪሎ ሜትር ለመገንባት ታቅዶ በሶስት አመት ከሰባትወራት ውስጥ ዘጠኝሽአራት መቶ ሃምሳ አምስት ኪሎሜትር መንገድ መገንባቱን ገልጸዋል። እንደ አቶ ሳምሶን ገለፃ በበጀት አመቱ ለመንገድ ግንባታ ስላሳ ቢሊዮን ብር የተመደበ ሲሆን ሃያነጥብ ሁለት ቢሊዮን ብር ከመንግስት ካዝና፤ ስምንትነጥብስምንት ቢሊዮን ብር ከውጭ ብድርና እርዳታ አንድ መቶ ነጥብአራት ሚሊየን ብር ከመደበኛ በጀትና ዘጠኝ መቶ ስላሳ አንድ ነጥብሁለት ሚሊዮን ብር ከመንገድ ፈንድ የተገኘ መሆኑን ተናግረዋል። እቅዱን ለማሳካት በሚያስችል መልኩ ስራወች እየተከናወኑ መሆናቸውንም አቶ ሳምሶን መናገራቸውን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል ዘግቧል።
ከዘጠኝሽሰባት መቶ ዘጠና ስድስት ኪሎ ሜትር በላይ የመንገድ ግንባታስራወች ተከናወኑ
Provide a news headline based on the following text.
አለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም የአራት ነጥብ ስድስት ቢሊየን ዶላር ብድር ለኢትዮጵያ መፍቀዱን አስታወቀ። የገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር ባለፈው ሳምንት ይፋ ባደረገው ሪፖርት እንደተመለከተው ለመንግስት የልማት ድርጅቶች የተሰጠውን ብድር ሳይጨምር የሃገሪቱ እዳ ሃያ ሶስት ቢሊየን ዶላር ደርሷል። ባለፉት ሃያ ስድስት አመታት ከአለም አቀፉ የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት ተቋም ኦ ኢ ሲ ድ የተገኘው እርዳታ ብቻ ወደ ሃምሳ ቢሊየን ዶላር የደረሰ ሲሆን ከልዩ ልዩ አበዳሪ ተቋማትና መንግስታት በተመሳሳይ የተሰጠው ብድር ከስላሳ ቢሊየን ዶላር በላይ መሆኑ በራሱ በመንግስት በይፋ ታምኖበታል። ለቀጣዩ አመት ሁለት ሽህ ተቋሙ ቃል የገባውን አራት ነጥብ ስድስት ቢሊየን ዶላርን ሳይጨምር እስካሁን የሰጠው ብድር ሰባት ነጥብ ስምንት ቢሊየን ዶላር ሲሆን በአጠቃላይ ከማህበሩ የተገኘው ብድር ነጥብ አራት ቢሊየን ዶላር ደርሷል። የህወሃት ኢህአደግ መንግስት በአንድ አመት በብድር የሚያገኘው ገንዘብ የደርግ መንግስት በ አመት ከተበደረው ብልጫ እንዳለው መረጃወች አመልክተዋል። ይህ ተቋም ከሁለት አመት በፊት በተመሳሳይ የአንድ ነጥብ ስምንት ቢሊየን ዶላር ብድር ለኢትዮጵያ የሰጠ ሲሆን፣ የአምናው ብድር ዘጠኝ መቶ ሚሊየን ዶላር ነበር። የኢህአደግ መንግስት በአንድ አመት ውስጥ በእርዳታ ብቻ የሚያገኘው ገንዘብ የቀድሞው የደርግ መንግስት በስልጣን ዘመኑ ለ አመታት ከተሰጠው ብድር እንደሚበልጥም ታውቋል። ከሌሎች እርዳታ ለጋሾችና አበዳሪወች የተገኘውን ሳይጨምር ከዚሁ አለም አቀፍ ተቋም የተገኘው ብድር ብቻ ሁለት የአባይ ግድብን ወይንም የህዳሴውን ግድብ ገንብቶ ግልገል ጊቤ ሶስትን እንደሚጨምር መረዳት ተችሏል። በአለም ባንክ ስር ያለው አለም አቀፉ የልማት ማህበር አይ ድ ኤ ለመጭው የፈረንጆቹ አመት ለኢትዮጵያ የመደበው የብድር መጠን አራት ነጥብ ስድስት ቢሊየን ዶላር ሲሆን በእለቱ ምንዛሪም አንድ መቶ ሰባት ቢሊየን አራት መቶ ሃምሳ ስድስት ሚሊየን የኢትዮጵያ ብር ያህል ነው። የቀዝቃዛው ጦርነት ማክተም በፈጠረው አለም አቀፋዊ ምቹ ሁኔታ እርዳታና ብድር በከፍተኛ ደረጃ የሚያገኘው የህወሃት ኢህአደግ መንግስት የዜጎቹን ህይወት መለወጥ አለመቻሉና ችጋር መበርታቱ አነጋጋሪ ሆኗል።
አለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም የአራት ነጥብ ስድስት ቢሊየን ዶላር ብድር ለኢትዮጵያ ፈቀደ
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ፣ መስከረም ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በውጭ ሃገር የሚኖሩ የዳባት ተወላጆች በህልውና ዘመቻው ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች በወረዳው ህፃናት እና አረጋውያን መርጃ ማህበር አስተባባሪነት ድጋፍ አድርገዋል። የትህነግ ወራሪ ቡድን በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባትና ደባርቅ ወረዳወች በሚገኙ አንዳንድ ቀበሌወች ላይ በርካታ ሰብአዊና ቁሳዊ ጉዳት አድርሷል። የሽብር ቡድኑ ህፃናትን እና እናቶችን ጨምሮ በርካታ ንጹሃን ዜጎችን በግፍ ጨፍጭፏል፣ የህዝብ መገልገያ ተቋማትንም አውድሟል። ተወላጆቹ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ከአንድ ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድረገዋል። በመላኩ ገድፍ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን አምስት አርባ አራት አንድ።
በውጭ የሚኖሩ የዳባት ተወላጆች ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ከአንድ ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ ጥር ሃያ አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በአማራ ክልል በመጭው ክረምት በአረንጓደ አሻራና በመደበኛው መርሃ ግብር የሚተከል አንድ ነጥብ ስድስት ቢሊየን ችግኝ እየተዘጋጀ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማት ተወካይ ዳይሬክተር አቶ እስመላለም ምህረት ችግኙ እየተዘጋጀ ያለው በመንግስት፣ በግልና በማህበር በተቋቋሙ ከዘጠና ስድስት ሽህ በላይ የችግኝ ማፍያ ጣቢያወች እንደሆነ ገልጸዋል። ችግኞቹ ለደን ልማት፣ ለእንሳሰት መኖ፣ ለፍራፍሬ ምግብነትና ለሌሎች ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ የሚውሉ የዛፍ ዝርያ አይነቶች መሆናቸውን የተናገሩት ተወካይ ዳይሬክተሩ እስካሁን ስልሳ ስምንት ሚሊየኑ ለተከላ በሚያበቃቸው ደረጃ ላይ ናቸው ነው ብለዋል። እየተዘጋጁ ካሉት መካከል ዋንዛ፣ ወይራ፣ ኮሶና ዝግባ ሃገር በቀል የዛፍ ዝርያወች እንደሚገኙበት ጠቅሰው፤ ችግኞቹ አንድ መቶ ሰማኒያ ሁለት ሽህ ሄክታር መሬት የሚሸፍኑ መሆናቸውን የገለጹት አቶ እስመላለም፤ ባለፉት አመታት በተተከሉ ችግኞች የክልሉ የደን ሽፋን ነጥብ ስድስት በመቶ መድረሱን አስታውቀዋል። እንደ የአካባቢው ስነምህዳር ተስማሚ የሆኑ ችግኞችን በመለየት የዝግጅት ስራው እየተከናወነ መሆኑንም ተናግረዋል። በክልሉ ባለፈው ክረምት በመደበኛውና በአረንጓደ አሻራ መርሃ ግብር ከተተከሉ አንድ ነጥብ ስድስት ቢሊዮን ችግኞች ሰማኒያ ሰባት በመቶ መጽደቁን ኢዜአ ዘግቧል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃወችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
በአማራ ክልል በመጭው ክረምት የሚተከል አንድ ነጥብ ስድስት ቢሊየን ችግኝ እየተዘጋጀ ነው
Generate a news headline for the following article.
ወይኒ ፈጣሪ መንፈስሽን እና አካልሽን ይጠግነውበኤልያስ ገብሩ አድስ አበባሰማያዊ ፓርቲ በጠራቸው እና በትግል ባደረጋቸው ሰላማዊ ሰልፎች ላይ እንደጋዜጠኛ ተገኝቸ ዘግቤያለሁ። እንግድህ ወጣቷ ወይኒ ትናንት በአንዋር መስኪድ አከባቢ በተፈጠረው ረብሻ በፖሲሶች ተይዛ ከባድ ድብደባ እንደተፈጸመባት ጭንቅላቷ በድብደባ ተጎድቶ እንደተሰፋና የቀኝ እጇ እንደተሰበረ ማህበራዊ ድረገጽ ላይ በተደጋጋሚ ከተፃፉ ጽሁፎች አንብቤ ተረድቻለሁ። ፓርቲው የጠራው ሰልፍ ከመጀመሩ ጀምሮ ወይንሸት የሰልፉን እንቅስቃሴ የተሳካ ለማድረግ ከአንዱ ቦታ ወደሌላው ቦታ በጣም በተነቃቃ ስሜት ውስጥ ሆና ስትንቀሳቀስ እና ስትሯሯጥ ትመለከቷቷላችሁ። ተከራክራም የምትቀበለውን ተስማምቻለሁ ስትል እንድሁም ባላሳመናት ነገር እና ሃሳብ ላይ የራሷ አቋም በመያዝ በልዩነት ክርክሯን ስታቆምም በሁለት አጋጣሚወች ላይ ተመልክቻታለሁ። ይህም ብቻ አይደለም በፖለቲካ ጉዳይ ላይ በድፍረት ከሰወች ጋር የራሷ ሃሳቧ አንስታ ስትከራከር አይቻት አውቃለሁ። ወይንሸትን የማታውቋት ካላችሁ በሰውነት ቀጫጫ ነች ብየ ብነግራችሁ አልተሳሳትኩም። ሰልፉ ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ ደግሞ የኢትዮጵያን ሰንደቅ አላማ ወይም የፓርቲዋን ሰማያዊ አርማ ይዛ ፊት ለፊት በድፍረት ተቃውሞዋን ስታሰማ በተደጋጋሚ እመለከታት ነበር። ከእነዚህ የግል ትውስታወወቸቸ መካከል አንዷ የፓርቲው አባል እና በአሁን ወቅት በወጣቶች ጉዳይ ላይ የአመራርነት ቦታ ያላት ወጣቷ ወይንሸት ሞላ ናት። በሃገራችን ብዙ እንስቶቻችን በፍርሃት ወጥመድ ስር ወድቀው በጣም ልስልስ የሆነ የህይወትን መስመርን ምርጫቸው አድርገውና ፖለቲካን በሩቁ በሚል መሪ ቃል የዘወትር ድግግሞሻዊ ህይወት ውስጥ በምርጫ እየተጓዙ ባሉበት ነባራዊ ሁኔታ እንደወይንሸት አይነት ጥቂቶችን በፖለቲካ አለም ውስጥ ስመለከት እንደኢትዮጵዊ ዜጋ ደስታን ይፈጥርብኝ ነበር። በአሁን ሰአት ማለት የምችለው አንድ ነገር ብቻ ሆነወይኒ ፈጣሪ መንፈስሽን እና አካልሽን ይጠግነው አምላክ ካንች እና ከሌሎች ታሳሪወች ጋር ይሁንአንድ አድርገን መልሰህ።
ቀጭን ግን ጠንካራዋ ኢትዮጵዊ ወጣት ወይንሸት ሞላ
Generate a news headline for the following article.
በ የተለያዩ የአለማችን አገራት የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭት እየጨመረ መምጣቱንና በቫይረሱ እየተጠቁ ካሉት ሰወች ግማሽ ያህሉ የመድሃኒትና የህክምና አገልግሎቶችን እያገኙ እንዳልሆነ ዩኤንኤድስ የተባለው አለማቀፍ ተቋም ባወጣው ሪፖርት አስታውቋል። የቫይረሱ ስርጭት በአንዳንድ አገራት ጥሩ በሚባል ሁኔታ መቀነስ ማሳየቱን የጠቆመው ዘገባው በአለማችን በቫይረሱ የሚያዙ ሰወች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ የቀነሰው ከዚህ በፊት በቫይረሱ ክፉኛ በተጠቁት የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ አገራት ሲሆን ለዚህ መሻሻል በምክንያትነት የጠቀሰውም የህብረተሰቡ ግንዛቤ በጥሩ ሁኔታ ማደጉና አብዛኞቹ የቫይረሱ ተጠቂወች የኤችአይቪ ህክምና በአግባቡ ማግኘታቸው መሆኑን አስረድቷል። የኤችአይቪ ቫይረስን ስርጭት ለመግታት በአለማቀፍ ደረጃ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት እየተዳከሙ መሆናቸውን የጠቆመው የተቋሙ ሪፖርት በ ያህል የአለማችን አገራት የቫይረሱ ስርጭት ጭማሪ ማሳየቱም ለጉዳዩ የሚሰጠው ትኩረት አናሳ እየሆነ መምጣቱን እንደሚያመላክት ገልጧል። በምእራብና በመካከላዊ አፍሪካ አገራት የኤችአይቪ ህክምና አገልግሎት ማግኘት የሚገባቸው በርካታ ዜጎች የአገልግሎቶች ተጠቃሚ አይደሉም ያለው ሪፖርቱ በአገራቱ በመቶ ህፃናት እና በመቶ አዋቂወች የሚገባቸውን የኤችአይቪ ህክምና እንዳላገኙም ጠቁሟል። በአሁኑ ወቅት በመላው አለም በኤችአይቪ ቫይረስ የተጠቁ ሚሊዮን ያህል ሰወች መኖራቸውን የዘገበው ቢቢሲ በበኩሉ በአለማችን የተለያዩ አገራት በየአመቱ አንድ ሚሊዮን ያህል ሰወች በቫይረሱ ሳቢያ ለህልፈተ ህይወት እንደሚዳረጉም አመልክቷል።
በ የአለማችን አገራት የኤችአይቪ ስርጭት ጨምሯል
Summarize the following news article into a concise headline.
ላለፉት ዘጠኝ አመታት በአሜሪካ የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቪዥንን በማቋቋም ሲሰሩ የቆዩ ጋዜጠኞችና ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ትናንት ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። ጋዜጠኞቹ ትናንት ማለዳ አንድ ሰአት ላይ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በመቶወች የሚቆጠሩ የሙያ አጋሮቻቸው፣ አክቲቪስቶች፣ የሃገር ሽማግሌወችና ፖለቲከኞች አቀባበል ያደረጉላቸው ሲሆን አንጋፋው ጋዜጤኛና የጋዜጠኝነት መምህር ዶክተር ማእረጉ በዛብህ የእንኳን ደህና መጣችሁ ጉንጉን አበባ አበርክተውላቸዋል። ኢሳት በሃገር ውስጥ መሰረቱን ለማስፋትና ራሱን በጠንካራ መሰረት ላይ ለማቆም የተለያዩ እንቅስቃሴወች እያደረገ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን የዚህ ንቅናቄ አካል የሆነው የኢሳት ቀን በዛሬው እለት ከቀኑ ስምንት ሰአት ጀምሮ በአድስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ይካሄዳል። ኢሳት ለሃገሬ በሚል መሪ ቃል በሚከበረው የኢሳት ቀን ላይ አንጋፋና ወጣት ሙዚቀኞች ስራወቻቸውን ያቀርባሉ ተብሏል። ወደ ሃገራቸው ከተመለሱት የኢሳት ጋዜጠኖችና ባልደረቦች መካከል በስብሰባ መሃል የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትርኒስትር መለስ ዜናዊ ላይ ተቃውሞ ያቀረበው አበበ ገላው፣ ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና፣ ገሊላ መኮንን፣ መሳይ መኮንን፣ መታሰቢያ ቀጸላ፣ ወንድማገኝ ጋሹ፣ እንግዱ ወልደ፣ ደረጀ ሃ ወልድ፣ አፈወርቅ አግደውና ሰርክ አድስ ተጠቃሽ ናቸው። በዚህ ዝግጅት ላይ ሃያሽህ ያህል ታዳሚያን ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል። በዚህ መድረክ ላይ ዛሬ ማለዳ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የአውሮፓ ፓርላማ አቧላና በምርጫ ዘጠና ሰባት የአውሮፓ ታዛቢ ቡደን መሪ አና ጎሜዝ ተገኝተው ንግግር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የኢሳት ጋዜጠኞች አገር ቤት ገብተዋል
Generate a news headline for the following article.
በአድስ አበባ ሰባት መቶ ስድስት መቶ ሃያ አራት የትራፊክ የደንብ ጥሰቶች መፈጸማቸውን፣ የአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመንገድ ደሃንነት ምክር ቤት የሁለት ሽህ በጀት አመት የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈፃጸም ሪፖርት አመለከተ። ሚያዚያ ሶስት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ሪፖርቱን አስመልክቶ በተካሄደው የውይይት መድረክ ከጥሰቶቹ መካከል ከፍጥነት በላይ ማሽከርከር፣ የደሃንነት ቀበቶ ሳያስሩ ማሽከርከር፣ ሄልሜት ቆብ ሳያደርጉ ማሽከርከርና ስልክ እያነጋገሩ ማሽከርከር ተጠቃሾች ናቸው። አንድ ሽህ አራት መቶ ስምንት ሰወች ከባድ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን፣ አንድ ሽህ ሁለት መቶ ሃያ የሚሆኑት ደግሞ ቀላል ጉዳት የደረሰባቸው ናቸው። የአድስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ክበበው ሚደቅሳ እንደተናገሩት፣ በሁለት ሽህ አመተ ምህረት በትራፊክ አደጋ ሁለት መቶ ሰማኒያ ስድስት ሰወች ህይወታቸውን አጥተዋል። የትራፊክ አደጋና የአካል ጉዳት መረጃ አስተዳደር ስርአትን መገንባትና የድሃረ አደጋ የህክምና አገልግሎትን ማጠናከር ላይ አጽንኦት መስጠቱንም አክለዋል። የአድስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ሃላፊና የምክር ቤቱ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ምትኩ አስማረ እንደተናገሩት፣ ምክር ቤቱ የመንገድ ደሃንነት ስትራቴጅ በመንደፍ የመንገድ ደሃንነት አስተዳደር ስርአት የመገንባት፣ አደጋ በሚበዛባቸው ዋና መንገዶች ላይ በማተኮር ለእግረኞች ቅድሚያ እንድሰጥ፣ በግንዛቤ ማስጨበጫ ስራወች በመታገዝ ቁልፍ የደሃንነት ህጎችን ማስከበር ላይ ትኩረት አድርጎ በመስራት ላይ ነው። በከተማ አካባቢ ከሚደርሱ አደጋወች መካከል ከሰማኒያ አምስት በመቶ በላይ የሚሆነው ለእግረኛ ቅድሚያ አለመስጠት ነው። እንደ አቶ ክበበው፣ የዘንድሮው ከአምናው ጋር ሲነፃጸር፣ የሞት መጠን በስድስት ነጥብ ሁለትሶስት በመቶ፣ ከባድ አካል ጉዳት ደግሞ በአራት ነጥብ አራትአንድ በመቶ ቀንሷል። ይህንን ለመከላከል የእግረኛ መብራቶች ጥገና በማካሄድና የእግረኛ መሻገሪያ የትራፊክ መብራቶች ግዥ በመፈጸም የተከላ ስራ በመከናወን ላይ ነው ተብሏል። ከሁለት ሽህ እስከ ሁለት ሽህ አመተ ምህረት በመንገድ ደሃንነት ስትራቴጅ በተቀመጠው ግብ መሰረት፣ የሞትና ከባድ ጉዳት አደጋን ዘጠኝ በመቶ ለመቀነስ ታቅዶ እየተሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
በአድስ አበባ ከሰባት መቶ ሽህ በላይ የትራፊክ የደንብ ጥሰቶች መፈጸማቸው ተገለጸ
Generate a news headline for the following article.
ባህር ዳር፡ ጥቅምት ሃያ ሁለት ሽህ አመተ ምህረት አብመድ ሰሃላ ሰየምት በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ከሚገኙ ሰባት የገጠር ወረዳወች ውስጥ አንዷ ነች። ድርቁ ዘርፈ ብዙ ችግሮችን ይዞ መጥቷል ያሉት የሰሃላ ሰየምት ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሚሳው ፈንታየ ናቸው። በተደጋጋሚ ጊዜ በድርቅ የምትመታው ወረዳዋ የዛሬን አያድርገውና በዚህ መልኩ ተፈጥሮ ፊቷን ስታዞርባቸው የተሻሉ አጎራባች ወረዳወች ላይ እንስሳቶቻቸውን አሽሽተው ክፉ ቀንን ያሳልፉ ነበር። ከዝቋላ፣ ምስራቅ በለሳ፣ በየዳ እና አበርገሌ ወረዳወች ጋር የምትዋሰነው ሰሃላ ሰየምት በሁለት ሽህ አመተ ምህረት የምርት ዘመን በተከሰተው ድርቅ ቀበሌወች በከፍተኛ ደረጃ ተጎጅ ሆነውባታል። ዘንድሮ ግን ከወትሮው በተለየ መልኩ ሁሉም አጎራባች ወረዳወቻቸው ተመሳሳይ ፈተና ገጠማቸውና ክፉ ቀን የሚያሳልፉበት አማራጭ ሁሉ አጥተዋል። ችግሩን የከፋ ያደረገው ደግሞ አንዳንድ አካባቢወች ላይ በመንገድ ችግር የእርዳታ ቁሳቁስ ለተጠቃሚው ማደያ ጣቢያ ድረስ ማድረስ አለመቻሉ መሆኑ ነው። ለለምሶ በሚባለው ማደያ ጣቢያ ላይ ግን ተሽከርካሪ መግባት ባለመቻሉ የእርዳታ ቁሳቁሶችን ለተጠቃሚወቹ ማድረስ አለመቻሉንም ዋና አስተዳዳሪው አመልክተዋል። ከወረዳው ዋና ከተማ መሸሃ እስከ ለለምሶ ማደያ ጣቢያ ያለው የሰማኒያ ስድስት ኪሎ ሜትር አካባቢ ጥርጊያ መንገድ በአፋጣኝ ካልተሰራ አረጋውያን፣ እናቶች እና ህፃናት ከሶስት ቀን በላይ በእግር ተጉዘው ሌላ ማደያ ጣቢያ ላይ እርዳታ ሊወስዱ እንደሚገደዱ ነው የተገለጸው። ነዋሪወቿ ከእርሻ ባሻገር ህይወታቸው በእንስሳት እርባታ ላይ የተመሰረተ ነው፤ ነገር ግን የተከሰተው ድርቅ በነዋሪወቿ ብቻ ሳይሆን አገሬው እንደ ብቸኛ አንጡራ ሃብት በሚያያቸው እንስሳቱ ላይ ሳይቀር አደጋ ደቅኗል። ምንም እንኳን ወረዳው ከአመታዊ በጀቱ አንድ ሚሊዮን ብር ለመንገድ ስራ እና ጥገና ቢበጅትም መንገዱ በወረዳው የበጀት አቅም መሰራት ስለማይችል የክልሉ መንግስት አፋጣኝ መፍትሄ ሊያፈላልግለት ይገባል ብለዋል ዋና አስተዳዳሪው።
በሰሃላ ሰየምት ወረዳ የተከሰተው ድርቅ ዘርፈ ብዙ ችግሮችን ከማስከተሉም በላይ የመሰረተ ልማት አለመኖር የቁጥጥር ስራውን አዳጋች አድርጎታል ተባለ።
Summarize the following news article into a concise headline.
ፕሬዚዳንት ሙላቱ ተሾመ ዶክተር ፣ አስርኛው ብሄራዊ የሰንደቅ አላማ ቀን ጥቅምት ስድስት ቀን ሁለት ሽህ አስር አመተ ምህረት በአድስ አበባ ስታድየም በተከበረበት ጊዜ የተናገሩት። አስር ሴንቲ ሜትር ርዝመት ያለው ሲጋራ፣ ዊንስተን ቸርችል ለ ቦርጌት አየር ማረፊያ ውስጥ ያጨሱት ነው። ግራፔ አብዛኛውን ጊዜውን የሁሉሉን ቅርጽ በመመልከት ማሳለፉ ያስገረማቸው የማቆያው ሃላፊወች የትዊተር አካውንት ከፈቱለት። ቶቡ ዙ የተባሉት የማቆያው ሃላፊ፣ በሰው እድሜ አቆጣጠር ሰማኒያ አንድ አመት ኖሮ አልፏል፤ ሲሉ ነበር ሃዘናቸውን የገለጹት። ሽህ ዶላር ያወጣው የሲጋራ ቁራጭ ሲጋራ በየትኛው አገር ለገበያ የሚቀርብበትን ዋጋ የሚገዳደር ክፍያ የተሰማው ባለፈው ሳምንት ቦስተን ውስጥ ነበር። ለአኒሜሽን ፊልሙ ማስታወቂያ የተያዘለት ጊዜ ቢጠናቀቅም የሁሉሉ ቅርጽ ከእንስሳት ማቆያው እንዳይነሳም ተወሰነ። አልተማሩምና ቃልህን፣ አላወቁምና ፍርድህን፣ እባክህ ጌታየ እነርሱን ማራቸው በደሌን አስበህ ቅንጣት እንኳ አትቅጣቸው ደረጀ ትእዛዙ፣ ሳተናው እና ሌሎች የካቲት ሁለት ሽህ ሶስት አመተ ምህረት አድናቂወችን ያሳዘነው የፔንግዊን ህልፈት ባለፈው ሳምንት ጃፓን ውስጥ በሚገኝ የእንስሳት ማቆያ የሚኖረው የአእዋፋት ዝርያው ፔንግዊን በሃያ አንድ አመቱ መሞቱ ብዙወችን ያሳዘነ ዜና ነበር። ቅርጹ ከተሰቀለበት እለት አንስቶ ግራፔ ከቅርጹ አጠገብ አልለይም አለ። ብዙ ጎብኝወች ግራፔ የሁሉሉን ቅርጽ በተመስጦ ሲመለከት ለማየት ብለው ወደ ጃፓን መጓዝም ጀመሩ። አሶሽየትድ ፕረስ እንደዘገበው፣ የሲጋራውን ቁራሽ በ ሽህ ዶላር ያሸነፉት ግለሰብ ማንነት እስካሁን ባይታወቅም፣ የፍሎሪዳ ነዋሪ መሆናቸው ተደርሶበታል።
ሰንደቅ አላማው ኢትዮጵያውያንን በሚመጥን ከፍታ ላይ ተውለብልቧል
Provide a news headline based on the following text.
ኢትዮጵያ ለተፈጥሮና ለሰው ሰራሽ አደጋወች ተጋላጭ አገር ናት። በመሬት ጥበት ምክንያት ሰወች ለም አፈር ፈልገው ከእነ ስጋቱ በአካባቢው ሰፍረው ቢያርሱም፣ ባልታሰበ ሰአት ሊከሰት የሚችለው የመሬት መንሸራተት አደጋ ዝግጅት ያስፈልገው ነበር። ከዚህ ቀደም የአዋሽ ወንዝ ተፋሰስ ውስጥ የሚገኙ አካባቢወች በጎርፍ ምክንያት ሲደርስባቸው የነበረው አደጋ በአንፃራዊነት የቀነሰው፣ ለበርካታ አመታት በአካባቢወቹ ነዋሪወች ላይ ህይወት ማጣትን ጨምሮ በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ከደረሰ በኋላ ነው። ደኖች ላይ በሚደርስ የሰደድ እሳት ምክንያት ከእጽዋት በተጨማሪ በዱር እንስሳትና በአእዋፍ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያጋጥማል። ምንም እንኳ በተለያዩ ምክንያቶች ድርቁ እየደጋገመ ቢከሰትም፣ ኮሚሽኑ ግን ትልልቅ መጋዘኖችን ከበርካታ ተሸከርካሪወችና ከአውሮፕላኖች ጭምር ባለቤት መሆን ችሎ ነበር። የሰሞኑ የጎፋ ዞን የመሬት ናዳ አደጋ ቢቻል በወረዳው ካልተቻለ በዞኑ፣ ካልሆነ ደግሞ በክልሉ ፈጣን ምላሽ ማግኘት ነበረበት። ሊያጋጥሙ ለሚችሉ አደጋወች ልዩ ትኩረት ሲሰጥ የመከላከልና የዝግጁነት አቅም ስለሚገነባ ጉዳቱ በጣም ዝቅተኛ ነው የሚሆነው። ሰሞኑን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝድ ቀበሌ በደረሰ የመሬት መንሸራተት ሳቢያ፣ ቢያንስ ከሁለት መቶ ስልሳ በላይ ወገኖች ህይወታቸውን ከማጣታቸውም በላይ በአደጋው ምክንያት የደረሱበት ያልታወቁ ሰወች ፍለጋ እየተደረገ ነው። በወቅቱ ድብቁ ረሃብ ተብሎ በውጭ የመገናኛ ብዙሃን ሰፊ ሽፋን ያገኘው ድርቅ ለአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ስልሳ ስድስት አመተ ምህረት አብዮት መፈንዳት አንደኛው ምክንያት ሲሆን፣ በተበታተነ መንገድ ይከናወን የነበረውን የእርዳታ ማሰባሰብ ስራ በተቋማዊ መንገድ ለማካሄድ የእርዳታ ማስተባበሪያና ማቋቋሚያ ኮሚሽን እማማኮ በዘመነ ደርግ መጀመሪያ ላይ ተመሰረተ። ከጎፋ ዞን የመሬት ናዳ እልቂትና ውድመት በመማር አቅም መገንባት ተገቢ ነው።
ከጎፋ ዞን የመሬት ናዳ እልቂትና ውድመት በመማር አቅም ይገንባ
Generate a news headline for the following article.
የኢፌደሪ ብሄራዊ ደም ባንክ አገልግሎት በሁለት ሽህ በጀት አመት ሶስት መቶ አስር ሽህ ከረጢት ደም ለመሰብሰብ አቅዶ፣ ሁለት መቶ ሰማኒያ ስምንት ዘጠኝ መቶ ስልሳ ስድስት ከረጢት ደም መሰብሰቡንና የእቅዱን ዘጠና ሶስት በመቶ ማሳካቱን አስታወቀ። ደም የአድሱ አመት ስጦታ እንድሆን ጥያቄ ያቀረበው ብሄራዊ ደም ባንክ አገልግሎት፣ ባለፈው በጀት አመት የሰበሰበው ደም ካለፈው ተመሳሳይ በጀት አመት ጋር ሲነፃጸር የስልሳ አምስት ሽህ ከረጢት ደም ብልጫ እንዳለውና አርባ በመቶ የሚሆነው የተሰበሰበው ከአድስ አበባ ነዋሪወች የበጎ ፈቃድ ደም ለጋሾች መሆኑን ገልጿል። ደም ለግሰው የማያውቁ በሚቀጥለው አመት እንድለግሱ፣ በሁለት ሽህ አመተ ምህረት በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋ ወይም በልዩ ልዩ ምክንያት ደም ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች ደም በመለገስ ህይወት ለመታደግ ሁሉም ወገኖች እንድተባበሩ ጥሪ አድርጓል። የብሄራዊ ደም ባንክ ዋና ዳይሬክተር አቶ ያረጋል ባንቴ በፊርማቸው ወጭ ያደረጉት መግለጫ እንደሚያስረዳው፣ ባንኩ በበጀት አመቱ ልዩ ልዩ የደም አሰባሰብ ስርአት ዘርግቶ ወደ ተግባር ገብቷል። ዘጠኝ ሰባት መቶ ሰማኒያ ሰባት ሰወች በአመት አንድ ጊዜ፣ ስድስት አራት መቶ ሰወች በአመት ሁለት ጊዜ፣ አንድ ስምንት መቶ አርባ ሰወች በአመት ሶስት ጊዜና አምስት መቶ ስድስት ሰወች በአመት ውስጥ አራት ጊዜ የለገሱ መሆናቸውን አስታውቋል። በአድስ አበባ የተገኘውን ውጤት በሌሎቹም ክልሎችና ከተሞች ለመድገም ጠንክሮ እንደሚሰራም ተናግረዋል። ሁለት መቶ ሰማኒያ ስምንት ዘጠኝ መቶ ስልሳ ስድስት ከረጢት ደም የተሰበሰበው የተለገሰው ከአንድ መቶ አምስት መቶ አርባ አራት በጎ ፈቃደኞች መሆኑ ታውቋል። በዚህም ስኬታማ ሆኗል ብለዋል። እስካሁን ለለገሱትም ምስጋናውን አቅርቧል።
ደም ባንክ በበጀት አመቱ ከሁለት መቶ ሰማኒያ ስምንት ሽህ በላይ ከረጢት ደም መሰብሰቡን አስታወቀ
Create a short title for the given news content.
ባርሴሎና ከሳምንት በፊት የአለም ክለቦች ሻምፒዮን ለመሆን ሲበቃም ዘንድሮምበአለም እግር ኳስ የስፔን ክለቦች የበላይነትን ያረጋገጠ ክለብ አድርጐታል። በ እናበ እኤአ የፊፋ የአለም ኮከብ ተጨዋች ለመሆን የበቃው ሊዩኔል ሜሲ ደግሞ ስለሽልማቱ ታላቅነትና ክብር ሲናገር ቴያሸነፈ ተጨዋች ተብሎ ከእነ ፕላቲኒ እና ቫንባስተን ጋር መጠራት ያጓጓኛል ብሏል። በቀጣይ የውድድር ዘመናት ወደ አለም ኮከብ ተጨዋችነት መምጣቱ እንደማይቀር የሚገመተው ብራዚላዊው የሳንቶስ ክለብተጨዋች ፓብሎ ኔይማር በበኩሉ በኮከብ ተጨዋችነት የወርቅ ኳስ መሸለም ከዋንጫ ድል የማይተናነስ ክብር መሆኑን ሲገልጽሊዮኔል ሜሲ ኛ እንድሁም ክርስቲያኖ ሮናልዶ ኛ ናቸው ብሏል። ፖርቱጋላዊው ዩዝብዩ የወርቅ ኳሱ ለሚሴ እንደሚገባ እኔ ብቻ ሳልሬን እራሱ ክርስቲያኖ ሮናልዶም ያምንበታል ብሎ ሲናገርየሪያል ማድሪዱ ሪካርዶ ካካ ደግሞ በዘመናዊ እግር ኳስ ሁለገብ ተጨዋች ብሎ ለመሰከርለት ክርስቲያኖ ሮናልዶ የወርቅ ኳሱይገባዋል ብሏል። ከእጩወቹ አንዱ የሆነውና በ የአለም ኮከብ ተጨዋች የነበረው ፖርቱጋላዊው ክርስትያኖ ሮናልዶ በትዊተር አድራሻውባሰፈረው ማስታወሻ በድጋሚ ከሶስቱ የመጨረሻ እጩወች ተርታ መግባቱን ታላቅ ክብር በማለት ገልጾታል። ዮሃን ክሮይፍ በበኩሉ ሮናልዶና ሜሲ እጅግ በጣም ልዩ ብቃት ያላቸው ተጨዋቾች መሆናቸውንቢገልጽም የዘንድሮውን ወርቅ ኳስ ለሌሎች ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረግ እና በኳስ ተጨዋችነቱ ባለው ታታሪነትናየበሰለ ስብእና ዣቪ ሃርናንደዝ መውሰድ አለበት ብሏል። በፊፋ የአለም ኮከብ ተጨዋች ምርጫ ለጊዜያት በማሸነፍ በታሪክ መዝገብ የሰፈሩት የቀድሞ ታላላቅ ተጨዋቾችም የወርቅኳሱን ማን እንደሚያሸንፍ በሰጡት ግምት ሁለቱ ወደ ሜሲ ሲያጋድሉ አንደኛው ለዣቪ ይገባዋል ብሏል። ድያጐ አርማንዶ ማራዶና ሚሴ የሮናልዶ ተከታይ የሆነ ቀን ራሴው ስልክ ደውየ የሌላ ሰው ተከታይ የምትሆነው ነው በፊፋምርጫ ብቻ ነው ብየ እነግረዋለሁ ሲል ፈረንሳዊው የቀድሞ ተጨዋች ኢማኑዌል ፔቲት ከጆሲ ሞውሪንሆ ጋር ይመሳሰልብኛልያለውን ክርስቲያኖ ሮናልዶ ለወርቅ ኳስ ሽልማት መርጦታል። ይሄው ስኬት ፈረንሳዊውን የክለቡ አሰልጣኝ ፔፔ ጋርድዮላ በመፎካከር የቀረቡትን የኮከብ አሰልጣኝነት እጩ አሰልጣኞችሊስተካከሉት ስለሚያዳግት የዘንድሮው አሸናፊነት ቅድምያ ግምቱ ለፔፔ ጋርድየላ ይመስላል። ለዚሁ ምርጥ ቡድን ምርጫ ከቀረቡት እጩወች ስፔናዊያን ብራዚላዊያን ጀርመናዊና እንግሊዛዊያን ተጨዋቾችተካትተዋል።
የ የአለም ኮከብ ተጨዋች አሸናፊ ያከራክራል
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ መጋቢት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኢትዮጵያ የመንግስትና የግል የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢወች ደንበኞች ቁጥር ሰማኒያ አምስት ሚሊየን መድረሱን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ ስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ ተናገሩ። በመንግስትና በግል አጋርነት በተሰራ ማስፋፊያ ስድስት ነጥብ ሶስት ሜጋዋት አይቲ ሎድ የመሸከም አቅም ያለው የዳታ ማእከል መገንባቱን ጠቅሰው ይህም ድጅታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ወሳኝ ሚና እንዳለው ነው ያነሱት። የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ዋና ዳሬክተር ኢንጅነር ወርቁ ጋቸና በበኩላቸው የድጅታል ኢትዮጵያ ሁለት ሽህ ሃያ አምስት ለማሳካት በጤናው ዘርፍ፣ ስማርት ሲቲ፣ በአገልግሎት አሰጣጥ፣ ግብር፣ በፍትህ የተለያዩ ስራወች እየተከናወኑ መሆኑን ጠቅሰዋል። በመድረኩ በነበረው የፓናል ውይይት ላይ የተሳተፉት የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ በግልና በመንግስት የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢወች የሞባይል አገልግሎት ደንበኞች ቁጥር ሰማኒያ አምስት ሚሊየን መድረሱን ተናግረዋል። ድጅታል ኢትዮጵያ እውን ከማድረግ ጎን ለጎን ለሳይበር ደህንነት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳሬክተር ትእግስት ሃሚድ ናቸው። እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በሁለት ሽህ በኢትዮጵያ የኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚወች ቁጥር ሚሊየን የነበረ ሲሆን በአሁኑ ወቅት አርባ አንድ ሚሊዮን መድረሱን ተናግረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ዶክተር እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት ሃላፊወች በተገኙበት ድጅታል ኢትዮጵያን ለማሳካት የተከናወኑ ተግባራትና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫወች ላይ ውይይት ተደርጓል። የፖሊሲ ማሻሻያወችን በማድረግ የድጅታል ክፍያን ማሳደግ የተገነባውን መሰረተ ልማት እሴት እንድጨምር ማድረግ የተቻለበትን አሰራርም ማንሳታቸውን ኢዜአ ዘግቧል። የአድስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በከተማዋ በመሬት፣ በግንባታ ፈቃድ፣ በወሳኝ ኩነትና ሌሎች ዘርፎች የሚሰጡ አገልግሎቶችን በማሳለጥ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣቱን ጠቅሰዋል።
በኢትዮጵያ የሞባይል አገልግሎት ደንበኞች ቁጥር ሰማኒያ አምስት ሚሊየን ደርሷል ተባለ
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ታህሳስ ሃያ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የኢትዮጵያ መድህን ድርጅት ደህንነቱ የተጠበቀ ዳታ ሴንተር ለመገንባት በሚያደርገው ሂደት የማማከር ስራን ለማከናወን የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል። የኢትዮጵያ መድን ድርጅት ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መንግስቱ መሃሩ በበኩላቸው የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት በዘርፉ በቂ ልምድ ያለው በመሆኑ በዳታ ሴንተር ግንባታው ውስጥ የሚኖረው ፋይዳ ዘርፈ ብዙ መሆኑን አንስተዋል። የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ይድነቃቸው ወርቁ የኢትዮጵያ መድህን ድርጅት እራሱን በማዘመን ረገድ የሚያደርገውን ጥረት አድንቀው ኤጀንሲው የተሰጠወን የማማከር ሃላፊነት በቁርጠኝነት እንደሚወጣ ተናግረዋል። ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ አክለውም የፋይናንስ ተቋማት ካለባቸው የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነት አንፃር ኤጀንሲው ከፍተኛ ስራ እየሰራ እንደሆነ ጠቁመው የኢትዮጵያ መድህን ድርጅት የመንግስት ልማት ተቋም ከመሆኑ አንፃር የሚኖርበትን የሳይበር ደህንነት ተጋላጭነት ለመቅረፍ በማማከር ዘርፈ ከፍተኛ ሃለፊነት ወስዶ ይሰራል ብለዋል። የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በኢንሹራንስ ዘርፍ በሁለት ሽህ ሃያ አምስት በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለመሆን እየሰራ እንደሆነ ሲገለጽ ስምምነቱ ይህንን በማሳካት ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው መገለጹን ከኢመደኤ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። በተለይ ተቋሙ የሚገነባው ዳታ ሴንተር ደህንነቱ የተጠበቀ እንድሆን በማድረግ ረገድ የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ ከመሆኑ ባሻገር የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የእውቀት ሽግግር እንድኖር እንድሰራም ጥሪ አቅርበዋል። የማማከር ስራው አንድ አመት ከስድስት ወር የሚወስድ ሲሆን የዳታ ሴንተሩ ከሚገነባበት ጊዜ አንስቶ የደህንነት ፍተሻ እስከማደርግ የሚዘልቅ እንደሆነም ተነግሯል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃወችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ከኢትዮጵያ መድህን ድርጅት ጋር ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ
Summarize the following news article into a concise headline.
ባለፈው አርብ ክሳቸው ተቋርጦ የነበረው ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ከእስር ተፈቱ። በተያያዘ ዜና በሽብርተኝነት ተከሰው በማእከላዊ ከፍተኛ ስቃይ ሲደርስባቸው የነበሩት የዋልድባ ገዳም መነኮሳት ክሳቸው ተቋርጦ እንድፈቱ መወሰኑ ዛሬ ተገልጿል። ለኮሎኔል ደመቀ አቀባበል ለማድረግ የተዘጋጀው የጎንደር ህዝብ ከአገዛዙ ታጣቂወች ጋር መፋጠጡንም የደረሰኝ መረጃ አመልክቷል። በሌላ በኩል በአድስ አበባ ክሳቸው በመታየት ላይ ያሉት የወልቃይት የአማራ ማንነት ኮሚቴ አባላት እንድፈቱ ተውስኗል። ኢሳት ባለፈው አርብ የኮሎኔል ደመቀ ክስ እንድቋረጥና ከእስር እንድለቀቁ መወሰኑን መዘገቡ የሚታወስ ነው። አባ ገብረየሱስና አባ ገብረስላሴ የተባሉት የዋልድባ አባቶች እስከፊታችን ረቡእ ድረስ ከእስር እንደሚለቀቁም ታውቋል። ከኮሎኔል ደመቀ በተጨማሪ ሌሎች አስር ሰወች ከእስር መለቀቃቸውን ለማወቅ ተችሏል። የአገዛዙ ታጣቂወች ህዝቡ ለመበተን የሃይል ርምጃ መጠቀም ሲጀምር ግጭት መከሰቱን ለማወቅ ተችሏል። ወጣት ንግስት ይርጋ ክሷ ተቋርጦ እንድትፈታ የተወሰነ ቢሆንም ከእስር ቤት እንዳልወጣች ለማወቅ ተችሏል። ብርጋደር ጀኔራል ተፈራ ማሞ፣ብርጋደር ጀኔራል አሳምነው ጽጌና ሌሎች ክሳቸው የተቋረጠላቸውም ሳይፈቱ ቀናት አልፏቸዋል።
ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ከእስር ተፈቱ
Write a brief headline summarizing the article below.
በጎፋ ዞን አላግባብ የሚታሰሩ ሰወች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን የአካባቢው ነዋሪወች ለኢሳት ገለጹ። ኢሳት ስለጉዳዩ ለማጣራት ወደ ጎፋ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አዱኛ አክሊሉ ስልክ ቢደውልም ስብሰባ ላይ ነኝ የሚል መልስ በመስጠታቸው ምላሽ ማግኘት አልቻለም። ኢሳት ከሰአታት ቆይታ በኋላ መረጃ ለማሰባሰብ ወደ አካባቢው በደወለበት ወቅት መረጃውን ያደረሱትና ልታሰር እየተፈለኩ ነው ያሉት ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ለማወቅ ችሏል። ኢሳት በጉዳዩ ላይ የዞኑን አስተዳዳሪ ለማነጋገር ሙከራ አድርጎ ነበር አስተዳዳሪው ስብሰባ ላይ ነኝ የሚል መልስ በመስጠታቸው ይሄ ዜና እስከተጠናከረበት ጊዜ ድረስ አስተዳዳሪውን አግኝቶ ማነጋገር አልቻለም። እንኳን ጓደኞቸ አይደሉም እኔም ለመታሰር እየተፈለኩ ነው ብለዋል ኢሳት ካነጋገራቸው ነዋሪወች አንዱ። ባለፉት ሶስት ቀናት ብቻ በአካባቢው ፖሊስና በዞኑ አስተዳደር የማንነት ጥያቄ አንስታችኋል በሚል የታሰሩ ዜጎች ቁጥር ከስላሳ በላይ መድረሱን ለኢሳት የደረሰው መረጃ ያመለክታል። በጎፋ ዞን ካለምክንያት ዜጎችን ማሰር እንግዳ ነገር አይደለም ይላሉ የዞኑ ነዋሪወች ለኢሳት። የእነዚህ እስረኞች ጉዳይ መፍትሄ ባላገኘበትና የፍትህ ስርአቱ በአግባቡ ሊያስተናግዳቸው ባልቻለበት ሁኔታ ውስጥ ሰሞኑን ደግሞ የማንነት ጥያቄ አንስታችኋል በሚል የሚታሰሩ ዜጎች ቁጥር እየተበራከተ መቷል ይላሉ ነዋሪወቹ። በአካባቢው በነዋሪወች ላይ የሚደረገው አላግባብ እስርን የሚፈጽመው የአካባቢው ፖሊስና የዞኑ አስተዳደር በትብብር መሆኑንም ነዋሪወቹ ይናገራሉ። ይሄ ዜና እስከተጠናከረበት ጊዜ ድረስም ኢሳት አስተዳዳሪውን አግኝቶ ለማነጋገር አልቻለም።
በጎፋ ዞን አላግባብ የሚታሰሩ ሰወች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ ተገለጸ
Provide a news headline based on the following text.
ታህሳስ ፰ ስምንት ቀን ፳፻፮ አመተ ምህረት ኢሳት ዜና በአሁኑ ወቅት በሃገራችን ያሉት የቆዳ ፋብሪካወች የግብአት ፍላጎታቸው በአመት ከአርባ ሚሊዮን በላይ የበግና ፍየል ሌጦና ከሁለት ሚሊየን በላይ የበሬ ቆዳ ሲሆን፥ እየቀረበላቸው ያለው የቆዳ መጠን ከ እስክ ሚሊየን ሌጦ እና በቆዳ ደግሞ ከአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን በታች ነው። አቶ ወንዱ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት ባሁኑ ወቅት ፋብሪካወቹ የቆዳ ፍላጎታቸውን ለማሳካት ከሃገር ውስጥ የአቅርቦት አቅም ከመውጣታቸው ባለፈ፥ ወደፊት ይገነባሉ ተብሎ የሚጠበቁት የቆዳ ፋብሪካወችም አቅርቦቱን የማግኘታቸው ተስፋ እጅግ የተሟጠጠ ነው። ዋና ዳይሬክተሩ እንደሚሉት ቆዳ ፋብሪካወቹ የሚፈልጉትን የጥሬ ቆዳና ሌጦ አቅርቦት የሚያገኙት ሃያ በመቶውን ከቄራወች የተቀረውን ሰማኒያ በመቶ ደግሞ ከህብረተሰቡ ሲሆን ፥ ህብረተሰቡ እንስሳትን የሚያርደው በአመዛኙ የበአል ወቅቶችን እየጠበቀ በመሆኑ አብዛኛወቹ የቆዳ ፋብሪካወች አቅማቸውን ሙሉ ተጠቅመው መስራት እንዳይችሉ አድርጓቸዋል። ከዚህ በመነሳት ሃገሪቱ ከዘርፉ የምትጠብቀውን ገቢ ማሳካት አስቸጋሪ እንደሆነ ነው የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስትቲዩት ዋና ዳይሬክተር አቶ ወንዱ ለገሰ የሚናገሩት። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ደኤታው አቶ ታደሰ ሃይሌ ለፋብሪካወቹ ከሚቀርበው ቆዳ ውስጥ ስልሳ አምስት በመቶው ጥራት የጎደለው በመሆኑ ይጣላል፤ ከዚህ ውስጥ ደግሞ አርባ ሁለት በመቶው ችግር የሚደርሰው በእንስሳቱ የውጭኛው የቆዳ ክፍል ላይ ነው ብለዋል። በአሁኑ ስአትም ከግማሽ በላይ የሚሆኑት የቆዳ ፋብሪካወች በጥሬ ቆዳና ሌጦ አቅርቦት ችግር ስራ አቁመዋል። በእንስሳት ሃብቷ ከአፍሪካ ቀዳሚ የሆነቸውን ሃገራችንን ተሻግረው ጥሬ ቆዳና ሌጦ ፍለጋ ወደ ውጭ ገበያ መመልከት የጀመሩ ድርጅቶች መኖራቸውንም ሃላፊው ጠቁመዋል። ሰማኒያ አመታትን ያስቆጠረው የኢትየጵያ የቆዳ ኢንዱስትሪ ከስላሳ ያልበለጡ ፋብሪካወችን አቅፎ በመንቀሳቀስ ላይ ነው። ዘርፉ በአማካይ በአመት አንድ መቶ ሃያ ሶስት ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ገቢ ያስገኛል።
የቆዳ ፋብሪካወች የጥሬ ቆዳና ሌጦ አቅርቦት ችግር ገጥሞናል አሉ።
Summarize the following news article into a concise headline.
ኢትዮጵያ ባለም መናቅ የያዘችውሴቶች ወንድን መምረጥ ያቋረጡ እለት ነው። አሳማውን ጅቡን ሆዱን ዘርግፋችሁከአንበሳው ከነብሩ ይሁን ትዳራችሁ። ደረቱ የሰፋን መለኮ ተውናልቡ የተነፋ ተከተሉ ጀግና። መሃል ወላዋዩን መሬት አንጥፋችሁቀጥ ያለውን ጎበዝ አርጉ መቋሚያችሁ። ቅልስልስ ልምጥምጥ ያለውን ተውናቆፍጠን ብሎ እሚሄድ ተከተሉ ጀግና። ከድፍድፍ ከሊጡ ከምትጣበቁእንደ አቃቤ እማሆይ መንኩሳችሁ ኑሩ። አሙለጭላጭ ደንደሳም ከሚታከካችሁተያዘ እማይለቀው ይሁን ምርኩዛችሁ። እንደ ሸክላ ገላ እንደ ፈረንጅ ሴትፍርክስክስ አትበሉ በጅንጀና ስብከት። ቀጣፊ ቀላማጅ ከሃድን ትታችሁበቃሉ አዳሪውን አርጉ ትራሳችሁ። በላይነህ አባተ ጥቅምት ሁለት ሽ አስራ አንድ አመተ ምህረት።
ሴቶች ወንድ ምረጡ በላይነህ አባተ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ ፣ ነሃሴ ሃያ አራት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ አስር ከመሬት ጋር በተያያዘ አገልግሎት ለማግኘት ወደ ቢሮው የሄዱ ተገልጋዮችን ጉዳይ እንጨርሳለን በሚል ጉቦ ሲቀበሉ የተገኙ የወረዳውን ስራ አስፈፃሚ እና የወረዳው ስነ ምግባር መኮንን ያካተተ ቡድን በቁጥጥር ስር ውሏል። ለከንቲባ ጽህፈት ቤት በመጣ የተገልጋይ ጥቆማ የፌደራል ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ቢሮ ጋር በመተባበር ለአገልግሎት እንድከፈላቸው የጠየቁትን ገንዘብ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተነግሯል። በመንግስት መዋቅር ውስጥ ተሰግስገው በአቋራጭ ገንዘብ በመቀበል በህገ ወጥ መንገድ አገልግሎት እንሰጣለን የሚሉ አካላትን በማጋለጥ ህብረተሰቡ ጥቆማውን በመስጠት ግደታውን እንድወጣ የከተማ አስተዳደሩ ጥሪ አቅርቧል። የወንጀል ድርጊቱን በተመለከተ ተጨማሪ መረጃወች በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል ምርመራ ቢሮ በኩል በቀጣይ ለህዝብ ይፋ እንደሚደረጉ ከከንቲባ ጽህፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬተሪያት ቢሮ ያገኘኘው መረጃ ያመላክታል። በወንጀል ድርጊቱ ውስጥ በመንግስት መዋቅር ውስጥ ካሉት ከክፍለ ከተማ እስከ ወረዳ ከተዘረጋው ሰንሰለት በተጨማሪ ደላሎችም ይገኙበታል ነው የተባለው። ህብረተሰቡም በህጋዊ መንገድ ማግኘት የሚገባውን አገልግሎት ከተማ አስተዳደሩ ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን ጠቁሞ ጥቆማውን ላደረሱን ተገልጋይ ያለንን ታላቅ አክብሮት እና ምስጋና እናቀርባለን ብለዋል። የዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናወችን በፍጥነት በአጭር የጽሁፍ መልእክት መልክ በስልክወ ላይ እንድደርስወ ወደ ስምንት ሽህ አንድ መቶ ብለው ይላኩ።
በጉለሌ ክፍለ ከተማ የመሬት ጉዳይ እንጨርሳለን በሚል ጉቦ ሲቀበሉ የተገኙ የወረዳው ዋና ስራ አስፈፃሚና ሌሎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ ጥቅምት ሃያ ዘጠኝ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የባህርዳር ከተማ አስተዳደር የጸጥታ ምክር ቤት ኮማንድ ፖስት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አስቸኳይ መልእክት አውጥቷል። ሶስትኛ በፋኖ አደረጃጀት ለሰለጠነ ማንኛውም የታጠቀ ኀይል፦ በፋኖ አደረጃጀት ሰልጥናችሁ ወደ ግንባር የመሄድ ፍላጎት ያላችሁ በመንግስት መዋቅር ውስጥ ገብታችሁ እንድትዘምቱ እያሳሰብን ከተማ አስተዳደሩ ማንኛውንም የሎጅስቲክ ድጋፍ የምናቀርብ መሆኑን እንገልፃለን። በጸጥታ ምክር ቤቱ ወይም በሰላምና ደህንነት ቢሮ ስምሪት ሳይቀበል መሳሪያ ታጥቆ በከተማችን በተለያዩ ስፍራወች የጦር መሳሪያ ይዞ ሲንቀሳቀስ የተገኘ በጸጥታ ኀይሉ ተጠያቂ መሆኑን እናሳስባለን። ሁለትኛ በጦር ግንባር በነበረ ዘመቻ ላይ ማንኛውንም የጦር መሳሪያና ትጥቅ ይዛችሁ ወደ ከተማ ለተመለሳችሁ፦ ግንባር የመሄድ ፍላጎት ያላችሁ መንግስት ባወጣው አደረጃጀት ታቅፋችሁ ወደ ግንባር እንድትሄዱ እናሳስባለን። ከጸጥታ ኀይሉ ውጭ መሳሪያ ይዞ በከተማችን በተለያዩ ስፍራወች ሲንቀሳቀስ የተገኘ ማንኛውም አካል በጸጥታ ኀይሉ ተጠያቂ መሆኑን እናሳስባለን። የኮማንድ ፖስቱ ሙሉ መልእክት እንደሚከተለው ቀርቧል፡ አንድኛ ከዛሬ ከጥቅምት ሃያ ዘጠኝ እስከ ህዳር አምስት ማለትም ከሰኞ እስከ አርብ ባሉት አምስት የስራ ቀናት በባህርዳር ከተማ የሚገኝ ያልተመዘገበ ማንኛውም የግል የጦር መሳሪያ በአካባቢያችሁ በሚገኝ ሚሊሻ ጽህፈት ቤት በአምስት ቀናት ውስጥ እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን። ይህ ካልሆነ ደግሞ ማንኛውም ቤት አከራይ የተከራይ ግለሰቦችን መታወቂ ኮፒ በማድረግ በአካባቢው ለሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ እንድያሳውቅ እናሳስባለን። አራትኛ ከተለያዩ የጦርነት ቀጠናወች ተፈናቅለው ወደ ከተማችን ባህርዳር ስለ መጡ ግለሰቦች፦ ተፈናቃዮቹ ለተፈናቃይ በተዘጋጀው መጠለያ ካንፕ እየተመዘገቡ እንድገቡ እያሳሰብን። ይህም የሚሆንበት ምክኒያት በተፈናቃይ ስም ሰርጎ ገቦች እንዳሉ ስለተደረሰበት ለከተማችን ደህንነት ነው። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ኮማንድ ፖስት የጦር መሳሪያወች እንድመዘገቡ ጥሪ አቀረበ
Summarize the following news article into a concise headline.
በአገር አቀፍ ደረጃ በስፋት እየተሰራበት ከሚገኘው የበጋ መስኖ ስንደ ልማት፣ በኦሮሚያና ደቡብ ክልል ብቻ እስከ ሚያዚያ ወር ድረስ ነጥብ አምስት ሚሊዮን ኩንታል ይገኛል ተባለ። የበጋ መስኖ ስንደ ልማት ከግብርና፣ ከምርምር፣ ከመስኖ ቢሮወችና ከኤጀንሲወች ጋር በጋራ የሚከናወን እንደሆነ የተናገሩት አቶ ኡስማን፣ ክልሉ በአምስት ክላስተሮች እንደተከፈለና ሶስት ባለሙያወች ቢያንስ በሁለት ዞኖች እየደገፉ እንድሰሩ እንደተደረገ፣ የውሸት ሪፖርትን ለመከላከል እንድቻል የታረሰው ማሳ በጅፔኤስ እየተለካና ማረጋገጫ እንድሰጥበት እየተደረገ ነው ብለዋል። በሁለት ሽህ አመተ ምህረት በኦሮሚያ ክልል ሶስት መቶ ሃምሳ ሽህ ሄክታር መሬት በመስኖ ስንደ ለማምረት ግብ እንደተቀመጠ ያስታወቁት የቢሮ ሃላፊው፣ በምርት ደረጃ ደግሞ ወደ ሚሊዮን ኩንታል ለማምረት መታቀዱን ተናግረዋል። አምና በጉልህ ሲሰራበት እንደቆየ ያስታወቁት አቶ አበራ፣ በተያዘው አመትም የቀደመውን አመት ተሞክሮ መነሻ በማድረግ በኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ምርት ለማግኘት የሚያስችል እቅድ በማስቀመጥ እየተሰራበት መሆኑን አስረድተዋል። የበጋ መስኖ ስንደ ማምረት ከስንደ ማብቀል የዘለለ ትርጉም እንዳለው የተናገሩት አቶ ኡስማን፣ ተነሳሽነቱ ከልብ የመነጨ ይሆን ዘንድ የክልሉ መንግስት ውሳኔ መነሻ ተደርጎ ምርጥ ዘር፣ ማዳበሪያ፣ አግሮ ኬሚካልና የሚያስፈልጉ ግብአቶችን በሙሉ ለሰርቶ ማሳያ ይሆን ዘንድ እንድቀርቡ ተደርገዋል ብለዋል። የአሮሚያ ምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ እንደሚባልና የሚያቀርበውን ምርጥ ዘር ለበጋ መስኖ ስንደ ልማት ጥቅም እንደሚውል የተገለጸ ሲሆን፣ ተቋሙ ለክልሉ ብቻ ሳይሆን ለአብነትም የአፋር ክልል በጦርነት ሲጎዳ የቆየ ክልል መሆኑን ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ ለዘንድሮው የበጋ ስንደ ልማት የሚጠቀመውን ምርጥ ዘር እንድቀርብለት መደረጉ ተገልጿል። በክልሉ አርሶ አደሩ ገንዘብ ቆጥቦ በብድር መሳሪያወችን ገዝቶ እንድጠቀም እድሎችን ከማመቻቸት ጎን ለጎን፣ ፓምፕም በተጓዳኝ በብድር እየቀረበ መሆኑን አቶ አበራ ገልጸዋል። በተጨማሪም ውሃን ማእከል አድርጎ ማልማት ከተቻለ አንድን መሬት ከሁለትና ሶስት ጊዜ በላይ አልምቶ የአርሶ አደሩን ጊዜ፣ ጉልበት፣ እውቀትና ምርታማነት ማሳደግ እንደሚቻል አስረድተዋል። በኦሮሚያ ክልል በተመሳሳይ የግብርና ሜካናይዜሽን ወሳኝ ጉዳይ ሆኖ እየተሰራበት እንደሚገኝ የተነገረ ሲሆን ይህም ትራክተር፣ ኮምባይነርና የመሳሰሉትን አስፈላጊ ግብአቶችን አርሶ አደሩ በተናጠልና በማሃበር፣ እንድሁም ወጣቶች ተደራጅተው ገዝተው እየተጠቀሙ ነው ተበሏል። አትክልትና ፍራፍሬ ላይ በስፋት እየተሰራ መሆኑን፣ አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ፓፓያና ሙዝ ያሉ አግሮ ኢኮሎጅን መሰረት ያደረጉ ስራወች እየተሰሩ እንደሆነ የአገሪቱ ኤክስፖርት መሰረት የሆነው ቡና የበለጠ ለማስፋፋትና የኤክስፖርት መጠንን ለመጨመር የተሻሻሉ ዝርያወችን በማቅረብና ያረጁ የቡና ዝርያወችን በአድስ የመተካት ስራ እንድሁ እየተሰራበት እንደሆነ ተገልጿል።
በአሮሚያና በደቡብ ክልሎች በበጋ መስኖ ከሚለማው ስንደ ነጥብ አምስት ሚሊዮን ኩንታል ይገኛል ተባለ
Generate a news headline for the following article.
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን በኦሮሚያ ክልል ምእራብ ጉጅ ዞን የቡሌ ሆራ ኬላ የቡና ምርት መጓጓዣ ፈቃድ ሰጭ ባልደረባ፣ በዞኑ የግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ ከስራ መታገዳቸውን ተቃወመ። ግለሰቡ በፌደራል ተቋም በቡናና ሻይ ባለስልጣን ነው የተመደብኩት ብሎ የዞኑ ባለስልጣናት ሊነኩት እንደማይችሉ ራሱን ሲያቀርብ ቆይቷል፤ የሚሉት አቶ ገመችስ፣ ይህን ክፍተት ተጠቅሞ ሃላፊነቱን በህገወጥ መንገድ ለግል ጥቅም ማካበቻነት ሲያውል ነበር፤ ብለዋል። ይህ የሰራተኛው እግድም ሆነ እስር አግባብነት የሌለው እንደሆነ የጠቀሱት በቡናና ሻይ ባለስልጣን የገበያ መረጃና ቁጥጥር ዳይሬክተር አቶ ኸይሩ ኑሩ፣ በስህተት የተከሰተና በቶሎ የሚታረም ነው፤ ሲሉ ገልጸዋል። ህጋዊ ያልሆኑ ደረሰኞችና ሰነዶችን ለቡና ጫኞች በመስጠት ተጠርጥረው በፖሊስ መያዛቸውን በመጥቀስም፣ ቡናና ሻይ ባለስልጣን በጎ ስነ ምግባር ያላቸው ምትክ ሰራተኛ ለዞኑ ይቅጠር ሲልም የዞኑ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ደብዳቤ ይገልፃል። ቡናና ሻይ ባለስልጣን ሰራተኛው የቡና እንቅስቃሴ ፈቃድ ሰነድ በፎርጅድ ስለመስራታቸውም ሆነ፣ የኮንትሮባንድ ንግድ ፈቃድ ስለመስጠታቸው የተጨበጠ መረጃ የለም፤ ብለዋል። ግለሰቡ ከስራ ያስባረራቸው ብቻ ሳይሆን ለእስር የዳረጋቸው ውንጀላም በስህተት የተፈጠረ ነው ሲል ቡናና ሻይ ባለስልጣን ቢያስታውቅም፣ የዞኑ አስተዳደር ባለስልጣናት ግን ባለስልጣኑ ለግለሰቡ ህገወጥ ድርጊት ሆን ብሎ ከለላ እየሰጠ ነው በማለት ቅሬታ አሰምተዋል። የእኛንም ሆነ የጉምሩክን መፈጃ ሳይወስዱ የዞኑ ባለስልጣናት ግለሰቡን መያዛቸው ተገቢ አይደለም፤ ሲሉ ያከሉት አቶ ኸይሩ፣ በመቱና በሌሎችም መስመሮች በቡና ንግድ ፈቃድ የኮንትሮባንድ ንግድ ሲካሄድ በተደጋጋሚ እንደሚያዝ በመጥቀስ፣ ከቅርብ ጊዜ ወድህ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ልዩ የኤሌክትሮኒክስ ቁጥጥር መጀመሩን አስረድተዋል። መጋቢት ስላሳ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት የዞኑ ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ በፃፈው ደብዳቤ፣ ግለሰቡ ከዚህ ቀደም በግብርና ቢሮ ውስጥ ሲሰሩ የሰብል ማዳበሪያ በመሰወር ተጠርጥረው ከስራ መባረራቸውን ገልጿል። የቡሌ ሆራ ከተማ ከንቲባ አቶ ቂጤሳ ዱቤ በበኩላቸው፣ ጉዳዩን ፖሊስ እየመረመረ በመሆኑ የተረጋገጠ መረጃ ሲወጣ ዝርዝር ማብራሪያ እንደሚሰጡ አመልክተዋል። ይህ ካልሆነ ደግሞ በህገወጥነቱ ላይ ከላይ እስከ ታች የተሳሰረ ስውር ኔትወርክ መኖሩን ጉዳዩ ያስጠረጥራል፤ በማለት ነው አቶ ቂጤሳ ያስረዱት።
ቡናና ሻይ ባለስልጣንና የምእራብ ጉጅ ዞን ከሰራተኛ መታገድ ጋር በተያያዘ እየተወዛገቡ ነው
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ታህሳስ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የጤና ሚኒስቴር በኮቪድ ወረርሽኝ መከላከል ዙሪያ ከጤና ማህበራዊ ልማት ፣ ከባህልና ስፖርት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢና አባላት እንድሁም ከሌሎች የስራ ሃላፊወች ጋር በቢሾፍቱ ከተማ ውይይት አድርጓል። ሚኒስትሯ አያይዘውም ህብረተሰቡን ከአስከፊው የኮቪድ ወረርሽኝ ለመጠበቅ የተለያዩ እርምጃወችን ሲወስድ መቆየቱን አስታውሰው፥ በቀጣይም የመከላከሉን ስራ ውጤታማ ለማድረግ በክትባቱ ዙሪያ የሚወሩ የተሳሳቱ አመለካከቶችን ፣ አሉባልታወችን እና ኢ ሳይንሳዊ የሆኑ መረጃወችን ወደ ጎን በመተው በአለም አቀፍ ደረጃ ጥራታቸው የተረጋገጠ ክትባቶችን በመውሰድ ጤንነቱን መጠበቅ ይገባዋል ብለዋል። የኮቪድ ወረርሽኝ ስርጭትን ለመግታትና ለመቆጣጠር በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ስነ ልቦናዊ ላይ የከፋ ጉዳት ሳያደርስ በትብብር በመስራት የበሽታውን የመከላከያ መንገዶችንና ክትባቱን ያለመሰላቸት ማህበረሰባችን እንድተገብር መስራትና አገራዊ ሃላፊነታችንን በከፍተኛ ደረጃ ልንወጣ ይገባል ማለታቸውን ከጤና ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። በመሆኑም መደበኛ የመከላከያ ዘደወችንና ክትባቱን በአግባቡ በመውሰድ ህብረተሰቡ ሳይታክት ተግባራዊ እንድያደርግ ተከታታይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ መሰራት እንዳለበት ተናግረው፥ የምክር ቤት አባላቱም ህብረተሰቡን የማንቃት እና ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራ እንድያከናውኑ ብለዋል። በመድረኩ ላይ የተገኙት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ ወይዘሮ ሎሚ በዶ በበኩላቸው ፥ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን አበረታች ስራ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ በውይይቱ ላይ ፥ አሁን ባለው መዘናጋት ምክንያት የኮቪድ ወረርሽኝ በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋና በየጊዜው እራሱን እየቀያየረ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጽእኖ እያደረሰ ነው ብለዋል። አካባቢወን ይጠብቁ ወደ ግንባር ይዝመቱ መከላከያን ይደግፉ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በአስከፊ ሁኔታ እየተሰፋፋ ስለመጣ ሁሉም ጥንቃቄ ሊያደርግ ይገባል ተባለ
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ ሚያዚያ ሃያ ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የባህልና ስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ቀጀላ መርዳሳ ከቻይና መንግስት ኮንስትራክሽን እና ኢንጅነሪንግ ካምፓኒ ሃላፊወች ጋር በኢትዮጵያ ብሄራዊ ስታድየም ግንባታ ዙሪያ ተወያዩ። የውጭ ምንዛሪ ክፍያን በተመለከተ መንግስት ለፕሮጀክቱ ትኩረት በመስጠት የውጭ ምንዛሪ ቅድመ ክፍያ ጥያቄን ለመመለስ ገንዘቡ ከባንክ እንድለቀቅላቸው ቢያመቻችም ካምፓኒው የዋጋ ማስተካከያ ይደረግልኝ ጥያቄየ መልስ ካለገኘ በሚል ክፍያው ሳይፈጸም የቆየ መሆኑ ተገልጾ ውይይት ከተደረገ በኋላ ካምፓኒው ገንዘቡን ተረክቦ ቀሪውን ግንባታ እንደሚያከናውን ከስምምነት ላይ ተደርሷል። በውይይቱ አቶ ቀጀላ በካምፓኒው የቀረበ የዋጋ ማስተካከያ ጥያቄን በተመለከተ የዶላር ቅድመ ክፍያ ሳይከፈል በመቆየቱ፣ የግንባታ ግብአቶች ዋጋ ከዜ ወደ ጊዜ እየናረ መሄዱን ተከትለው የብሄራዊ ስቴድየሙ ግንባታ ሂደት ላይ መጓተት በመፍጠሩ አጠቃላይ የአለም የዋጋ ማስተካከያ መርሆን መሰረት ያደረገ ዋጋ ማስተካከያ እንደሚደረግ ለተቋራጭ ካምፓኒው አረጋግጠዋል። ከውጭ ለሚገዙ እቃወች ቀብድና ሙሉ ክፍያ ለመፈጸም፣ ለትራንስፖርትና ለወደብ ክፍያ የሚፈለገው መስተጓጎል እንዳይኖር የውጭ ምንዛሪ ክፍያው ተጀምሮ እንዳይቋረጥ በኮንትራክተሩ የቀረበውን ጥያቄ በመንግስት በኩል ፕሮጀክቱን ለማጠናቀቅ ሲባል በቁርጠኝነት እንደሚሰራ ተገልጿል። ቀጣይ የፕሮጀክቱ አፈፃጸም እና ሙያዊ ጉዳዮችን በተመለከተ የቴክኒክ ውይይቶች በየጊዜው እየተደረጉ እና የውሳኔ ሃሳቦች ለአመራሩ እንድቀርቡ አቅጣጫ የተቀመጠ ሲሆን አማካሪው እና የፕሮጀክቱ ተቋራጭ በቅንጅት በመስራት ስራውን በስኬት ማጠናቀቅ እንደሚገባቸው ማሳሰባቸውን ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትሩ ከቻይና መንግስት ኮንስትራክሽን እና ኢንጅነሪንግ ካምፓኒ ሃላፊወች ጋር ተወያዩ
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ መስከረም አስር ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኮቪድ ን ለመከላከል በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተሰሩ ስራወችን የሚያሳይ አውደርእይ በጅማ ዩኒቨርስቲ ዋናው ግቢ ተከፍቷል። አውደርእይው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሁለት ሽህ አመተ ምህረት ኮቪድ ን ለመከላከል እንድውሉ ያከናወኗቸው አበይት ተግባራትና ውጤቶችን ለመገምገምና ልምድ ለመለዋወጥ ያለመ ነው ተብሏል። በአውደርእዩ አርባ የሚጠጉ ዩኒቨርስቲወች ተሳታፊወች ሲሆኑ ለአንድ ሳምንት ክፍት ሆኖ እንደሚቆይ ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። አውደርእዩን የከፈቱት የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶክተር ሳሙኤል ኡርቃቶ እና በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቴክኖሎጅና የሰው ሃብት ልማት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወይዘሮ እምየ ቢተው መሆናቸው ተገልጿል። በዚህ አውደርእይ ላይ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በምርምር፣ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎትና በቴክኖሎጅ ሽግግር ያከናወኗቸውን አበይት ተግባራት ይዘው መቅረባቸው ተገልጿል። የዜና ሰአት ሳይጠብቁ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ትኩስ እና ሰበር ዜናወችን በፍጥነት በአጭር የጽሁፍ መልእክት መልክ በስልክወ ላይ እንድደርስወ ወደ ስምንት ሽህ አንድ መቶ ብለው ይላኩ።
ኮቪድ ን ለመከላከል የተሰሩ ስራወችን የሚያሳይ አውደርእይ ተከፈተ
Write a brief headline summarizing the article below.
ኢትዮጵያ በአንድ አመት ውስጥ ለስላሳ ቀናት የኢንተርኔት አገልግሎትን በማቋረጧ ወደ ዘጠኝ ሚሊዮን ዶላር ገደማ ማጣቷን መቀመጫውን በዩናይትድ ስቴትስ ያደረገው ብሮኪንግስ የፖሊሲ ጥናት ተቋም ባለፈው ሳምንት ይፋ ያደረገው ጥናት ጠቋሟል። የዘገባው ጸሃፊ ዳረል ዌስት የኢንተርኔት መቋረጥ ወይም እንደ ዋትስአፕ እና ቫይበር ያሉ ማንቀሳቀሻወች መታገድ ቤተሰብ፤ጓደኛሞች ያላቸውን ግንኙነት ላይም የከፋ ጫና እንደሚያሳድር ገልጠዋል። አቶ ሃይለማርያም በማህበራዊ ድረ ገጾች የሚሰራጭ መረጃ በቀላሉ እንደት እንደሚዛመት እና ሰወችን በተለይም ወጣቶችን እንደሚያሳስት እየታዘብን ነው ብለዋል። ይላሉ ዳረል ዌስት ብሮኪንግስ የፖሊሲ ጥናት ተቋም ዘገባ መሰረት ባለፈው አመት በ አገሮች የተከሰተ የኢንተርኔት መቋረጥ የሁለት ነጥብ አራት ቢሊዮን ዶላር ኪሳራ ማድረሱን አትቷል። መንግስታት ብሄራዊ እና የህብረተሰብ ደህንነት፤ኤኮኖሚያዊ ጉዳዮች የኢንተርኔት አገልግሎትን ለመዝጋት እንደ ምክንያት የሚያቀርቧቸው ምክንያቶች መሆናቸውን የሚናገሩት ብሮኪንግስ የፖሊሲ ጥናት ተቋም ምክትል ፕሬዝዳንት ዳረል ዌስት የመንግስት እርምጃ በውጭ ባለሃብቶች ላይ ተጽእኖ እንደሚኖረው ይናገራሉ። ብዙ ሰወች ለመሰረታዊ ሸቀጦች ግብይት እና አገልግሎቶች ኢንተርኔትን መምረጥ ጀምረዋል። ቀድሞም እጅግ ደካማ የቴሌኮምዩንኬሽን መሰረተ ልማት እና ከአጠቃላይ የአገሪቱ የህዝብ ቁጥር አኳያ ውስን የኢንተርኔት ተጠቃሚ የሚገኝባት የኢትዮጵያ መንግስት አገልግሎቱን ሳንሱር ያደርጋል እየተባለ ወቀሳ ይቀርብበታል። በዳረል ዌስት ዘገባ ኢትዮጵያ ተመሳሳይ የኢንተርኔት መዘጋት ወይም መቋረጥ ከሚከሰትባቸው እንደ ህንድ እና ሳኡድ አረቢያ ተርታ ተቀምጣለች። የኢትዮጵያ መንግስት ከጎርጎሮሳዊው ሁለት ሽህ ስድስት አመተ ምህረት ጀምሮ ውስብስብ ቴክኖሎጅወችን በመጠቀም የተጠቃሚወችን የማህበራዊ ድረ ገጾች ይበረብራል መረጃወችንም ያግዳል ሲል የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ ፍሪደም ሃውስ ይተቻል። እሸቴ በቀለ ሂሩት መለሰ።
ኢንተርኔት በመዘጋቱ ኢትዮጵያ ላይ የደረሰው ኪሳራ
Create a short title for the given news content.
መነሻ ዋጋ ሰባ ብር እንደሚሆን ተገልጿል ሊፍት ኢትዮጵያ አይሲቲ ቴክኖሎጅ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሃበር በአሁኑ ወቅት ለማሃበረሰቡ ተደራሽ እየሆኑ ከሚገኙ የሳሎን ታክሲወች የሜትር ታክሲ አገልግሎት ሰጭወች የዋጋ ቅናሽ በማድረግ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ። በዚህም መሰረት በአሁኑ ወቅት አንድ ስምንት መቶ አሽከርካሪወች መመዝገባቸውን የተናገሩት አቶ ሙኒብ፣ የማሃበረሰቡን የትራንስፖርት ችግር ጥያቄ ለመመለስ መነሻ ኪሎ ሜትር ከሰባ ብር እንድጀምር መደረጉን ጠቁመዋል። የማሃበሩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሙኒብ አብዱልከፍር እንደገለጹት፣ ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ያላቸው የማሃበረሰብ ክፍሎች የትራንስፖርት አገልግሎት በተመጣጣኝ ዋጋ እንድያገኙ ተቋሙ ትልቅ አማራጭ ይዞ መጥቷል። አገልግሎቱን ለመስጠት የሚመረጡ ተሽከርካሪወች እ ኤ አ ከሁለት ሽህ በኋላ የተመረቱና ቀለማቸውም ቢጫ፣ በቀይ እንደሚሆን እንድሁም እስከ ሰባት ወንበር ተሽከርካሪወች አገልግሎቱን መስጠት እንደሚችሉ አክለዋል። የትራንስፖርት አገልግሎት ተደራሽ በሚደረግበት ወቅት በተመሳሳይ መንገድ የሚሄዱ ግለሰቦች በአንድ ላይ በመሄድ ተጠቃሚ መሆን እንደሚችሉ የገለጹት ዋና ስራ አስፈፃሚው፣ እነዚህም ተጠቃሚወች የተጓዙበትን ዋጋ በጋራ መክፈል ይችላሉ ብለዋል። በአድስ አበባ ከተማ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ የመጣውን የትራንስፖርት ችግር ለመቅረፍና በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ የማሃበረሰብ ክፍሎች የተሻለ አማራጭ ለማቅረብ የታሰበ መሆኑን ተቋሙ አርብ ግንቦት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አስታውቋል። የትራንስፖርት አገልግሎቱን የሚሰጡ አሽከርካሪወች ወደ ስራ ከመግባታቸው በፊት ማሟላት የሚገባቸውን ነገር እንድያሟሉ ጊዜ እንደሚሰጣቸው አቶ ሙኒብ አብራርተዋል። በተለይም የትራንስፖርት አገልግሎቱን የሚሰጡ አሽከርካሪወች ሾፌሮች የዚህ ተጠቃሚ እንደሚሆኑና በወር ለተቋሙ የሚከፍሉት ገቢ አራት መቶ አርባ ዘጠኝ ብር ብቻ መሆኑን ተናግረዋል። ተቋሙም በቀጣይ በኤሌክትሪክ አገልግሎት የሚሰጡ አሽከርካሪወችን እንደሚያስገባም፣ ይህም በከተማዋ በከፍተኛ ሁኔታ እየታየ ያለውን የትራንስፖርት አገልግሎት በተወሰነ ደረጃ የሚቀርፍ መሆኑን ተናግረዋል።
ሊፍት ኢትዮጵያ ሜትር ታክሲ በአድስ አበባ የትራንስፖርት አገልግሎት መስጠት ሊጀምር ነው
Create a short title for the given news content.
ማዳጋስካርና አይቮሪኮስት ነጥብ ተጋርተዋል ለካሜሮኑ የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያውን እያከናወነ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ዋሊያወቹ የኒጀር አቻውን ሶስትለ ማሸነፉን ተከትሎ እድሉን አሰፋ። በምድቡ የሚገኙት ማዳጋስካርና አይቮሪኮስት በማዳጋስካር ሜዳ አንድ እኩል መለያየታቸው፣ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በቀጣይ በሜዳውና ከሜዳው ውጭ የሚያደርጋቸው ሁለት ጨዋታወች በጉጉት እንድጠበቁ አድርጓል። በአይቮሪኮስት ሜዳ በጠባብ ውጤት ሁለት ለ አንድ ተሸንፋ በሜዳዋ አንድ እኩል ተለያይታ ነጥብ የጣለችው ማዳጋስካር የምድቡን የመጨረሻው ጨዋታ በሜዳዋ ኒጀርን የምታስተናግድ እንደመሆኗ ከሜዳዋ ውጭ ለምታደርገው የኢትዮጵያ ጨዋታ ትልቅ ትኩረት እንደምትሰጥ ይጠበቃል። በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ የሚሰለጥነው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ባለፈው አርብ ሃዳር አራት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ወደ ኒጀር ኒያሚ አምርቶ አንድ ለዜሮ በሆነ ጠባብ ውጤት ተሸንፎ መመለሱ ይታወሳል። በቀናት ልዩነት የመልሱን ጨዋታ በአድስ አበባ ስታድየም ያደረገው ብሄራዊ ቡድን ከጥሩ የጨዋታ ብልጫ ጋር ባደረገው እንቅስቃሴ እድሉን ተጠቅሞበታል። ስለሆነም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በሜዳውም ሆነ ከሜዳው ውጭ ለሚያደርገው ወሳኝ ጨዋታ ከወድሁ ጠንካራ ዝግጅት ማድረግ ይጠበቅበታል። በምድቡ የሚገኙት ማዳጋስካርና አይቮሪኮስት በእለቱ ባደረጉት ጨዋታ አንድ እኩል በመለያየታቸው በእኩል ሰባት ነጥብ በጎል ልዩነት ተበላልጠው አንደኛና ሁለተኛ ሲሆኑ፣ ኢትዮጵያ በስድስት ነጥብ ሶስተኛ ሆናለች። የቡድኑን ሃላፊነት በአወዛጋቢ ሹመት የተረከቡት አሰልጣኝ ውበቱ አባተና ረዳቶቻቸው ቀሪወቹን ሁለት የማጣሪያ ጨዋታወች ለማድረግ ከሁለት ወር ያላነሰ ጊዜ ስለሚኖራቸው እስካሁን ባደረጓቸው አራት ጨዋታወች የሚያገኟቸውን እድሎች በመጠቀሙ ረገድ የተስተዋሉባቸውን ክፍተቶች ለማረም ሊጠቀሙባቸው ይገባል። ቡድኑ የምድቡን አራተኛ ጨዋታ አድርጎ ከሜዳው ውጭ ያደረጋቸውን ሁለት ጨዋታወች በሽንፈት ሲያጠናቅቅ፣ በሜዳው ያደረጋቸውን ሁለት ጨዋታወች ደግሞ በአሸናፊነት አጠናቋል። በአድስ አበባ ስታድየም በተደረገው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ በዋሊያወቹ በኩል የተሰለፉት ሃይለማርያም ሻንቆ፣ ሱሌማን ሃሚድ፣ አስቻለው ታመነ፣ ያሬድ ባየህ፣ ረመዳን የሱፍ፣ መሱድ መሃመድ፣ ሽመልስ በቀለ፣ አማኑኤል ዮሃንስ፣ አቡበከር ናስር፣ አማኑኤል ገብረሚካኤልና ጌታነህ ከበደ ሲሆኑ፣ ጎሎቹን ያስቆጠሩት አማኑኤል ገብረሚካኤል፣ መሱድ መሃመድና ጌታነህ ከበደ ናቸው።
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ ተሳትፎ እድሉን አሰፋ
Write a brief headline summarizing the article below.
ሁለት መቶ ሰማኒያ ተሰናክለን ነበር፤ አሁን ግን ጸንተናል ውጊያውን ተሸነፍን እንጅ ጦርነቱን አልተሸነፍንም ነበር ያሉት የፈረንሳዩ የሁለትኛው አለም ጦርነት መሪ፤ ጀነራል ቻርለስ ደጎል፣ አገራቸው በናዚወች ስር በወደቀች ጊዜ። ማህበራችን በምኞትና በቃላት ብቻ ሳይሆን በተግባር፣ የዚህ ታሪካዊ፣ ወሳኝ ትግል አጋር በመሆን የድርሻውን እንደሚወጣ በዚህ አጋጧሚ ቃል እንገባለን። ስህተቶች ይሰራሉ፤ ነገር ግን በስህተቶች የመደናገጥና በቀላሉ ተስፋ የመቆረጥ ዝንባሌያችን አስተካክለን፣ ለፈታኝ እና ወሳኝ ትግል ሁላችንም እንዘጋጅ። ይህ ታሪካዊ ክስተት ለድርጅታችንም ሆነ ለመላው ነፃነት ናፋቂ የኢትዮጵያ ህዝብ ትልቅ ደስታና ተስፋ ፈንጣቂ ነው ብለን እናምናለን። በተለይ በምርጫ ዘጣና ሰባት ወቅት፣ በአገር ውስጥና ከአገር ውጭ ያለውን ኢትዮጵያዊ ሁሉ የሚያነቋንቅ ትልቅ ስራ ተሰርቶ የነበረ ቢሆንም፣ ቅንጅትን በመሰረቱ ድርጅቶች መካከል ልዩነቶች ስለተፈጠሩ፣ የቅንጅት አመራር አባላትም በተለያዩ ምክንያቶች ስለተከፋፈሉ፣ የአገዛዙ አፈናና የረቀቀ ከፋፋይ ሴራ ተጨምሮበት፣ ያኔ የነበረው የቅንጅት አብዮት እንድቀዘቅዝ ሆኗል። የመኢአድና የአንድነት አመራር አባላትን ድርድራቸው ለዚህ በመብቃቱ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን፤ ይህን አይነት መልካም ዜና ስላሰሙንም ልናመሰግናቸው እንወዳለን። በአጭር ግዜ የድርጅቱ ሙሉ ውህደት ተጠናቆ፤ ውህድ ድርጅቱ ለመጭው ምርጫም ይሁን ቀጣይ ትግል የሚያዘጋጁ የፖሊሲ ውይቶችን እንደሚጀምር፤ የበሰለ አመራር በመስጠት እንደ አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና ሰባትቱ ሁሉ ጠንካራ ተፎካካሪ ሆኖ እንደሚወጣ እንጠብቃለን። በሰሜን አሜሪካ የምንገኝ የድጋፍ ማህበራት፤ በሁለቱ ድርጅቶች ደጋፊወች መካከል ውህደት እንድኖር እንደምንተጋ፤ እንድሁም ውህድ ድርጅቱን በገንዘብ፤ በቁሳቁስ፤ በሞራልና በድፕሎማሲ እንደምንረዳ ቃል እንገባለን። ታላቁ የነፃነት ታጋይ ኔልሰን ማንደላ እንዳሉትም፤ በህይወት ውስጥ ትልቁ ነገር ፈትሞ አለመውደቅ ሳይሆን፤ በወደቁ ቁጥር መነሳት ነው በአገራችን የሰፈነውን አምባገነንነት በመቃወምና በአገራችን ሰላም፣ ደሞክራሲ፣ የህግ የበላይነት እንድሰፍን፣ ላለፉት አያሌ አመታት ትእግስት አስጨራሽ ትግል ቢደረግም፤ የተደረጉ ጥረቶች የተፈለገውን ውጤት ሳያመጡ ቀርተዋል። ነፃነት የትግል ውጤት ነው ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኑር።
በአንድነት እና በመኢአድ መካከል የተደረገው ውህደት በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ የሰሜን አሜሪካ የአንድነት የድጋፍ ማህበራት