instruction
stringclasses
5 values
extractive_text
stringlengths
384
2.21k
summary
stringlengths
19
102
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ ፣ የካቲት ሁለት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ በሩሲያና እና ቤላሩስ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች እና በዳያስፖራው ተሳትፎ ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። ከዚህ ባለፈም ሃሰተኛ መረጃወችን በማጋለጥ የሃገሪቱን ተጨባጭ እውነታወች ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ማሳወቅ በሚቻልበት መንገድ ዙሪያም ገለፃ እና ውይይት መደረጉ ነው የተመላከተው። በውውይቱ ወቅት በትግራይ ክልል እየተካሄደ ስላለው የመልሶ ግንባታ ጥረት እና ሰብአዊ እርዳታ፣ ከሱዳን ጋር ስላለው የድንበር ጉዳይና ስለታላቁ የህዳሴ ግድብ ሁኔታ ውይይት ተደርጓል። በዚህም የህዳሴ ግድብ ቦንድ በመግዛት፣ ሃሰተኛ መረጃወችን በማጋለጥ እና የኢትዮጵያን ወቅታዊ እውነተኛ ገጽታ በማህበራዊ መገናኛ መረቦች እና በሌሎች መንገዶች በማስተዋወቅ እንደሚሰሩ ተናግረዋል። በተጨማሪም እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች ድጋፍ በማድረግ እንደሚሳተፉ መግለፃቸውን በሞስኮ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። በውይይቱ ላይ የተሳተፉ ዳያስፖራወችም ያሏቸውን ጥያቄወች እና አስተያየቶች አንስተዋል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃወችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
በሩሲያና እና ቤላሩስ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት ተደረገ
Generate a news headline for the following article.
መስከረም አራት ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና የፌደራል የስነምግባርና የጸረ ሙስና ኮሚሽን የባለስልጣናትን ሃብት ምዝገባ ለህዝብ ይፋ ለማድረግ እንደተሳነው የኮምሽኑ ምንጮች አጋለጡ። ለጠቅላይ ሚኒስተርኒስትሩ ተጠሪ የሆኑትን የኮምሽኑ ኮምሽነር አሊ ሱሌይማን ትእዛዝ ተቀብለው ብቻ የሚያስሩና የሚፈቱ በመሆናቸው በአዋጁ መሰረት ለህዝብ ይፋ መደረግ የነበረበት የባለለስጣናት የሃብት ምዝገባ በወቅቱ ለማከናወን ድፍረት ማጣታቸው ታውቆአል። በሌሎች ሃገራት ሃብት ማሳወቅና ማስመዝገብ የመንግስት አሰራር በግልጽነትና በተጠያቂነት መርህ ላይ ተመስርቶ እንድከናወን የሚያስችል አንዱ የሙስና መከላከያ መንገድ ቢሆንም ኮምሽኑ ሃላፊነቱን በአግባቡ ለመወጣት አቅም በማጣቱ አሰራሩ ተግባራዊ ለማድረግ ተስኖታል። በአሁኑ ወቅት ከ ሽህ በላይ ተሿሚወች ተመራጮችና የመንግስት ሰራተኞች ሃብታቸውን ያስመዘገቡ ሰሆን ይህን መረጃ ግን ኮምሽኑ በተለይ ለመገናኛ ብዙሃን ለመግለጽ ያልቻለው ጉዳዩ የፖለቲካ ውሳኔ በመፈለጉ ተብሎአል። የሃብት ምዝገባ ስራን በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ እንድታገዝ በማድረግ ማንኛውም መረጃ ፈላጊ በቀላሉ በኢንተርኔት አማካኝነት መረጃውን እንድያገኝ የሚያስችለው ቴክኖሎጅ በአለም ባንክ የፋይናንስ ድጋፍ ፕሮጀክቱ የተጠናቀቀ ቢሆንም ኮምሽነሩ ቆራጥ አመራር በመስጠት ስርአቱን ሊያስጀምሩት አለመቻላቸው ምንጩ ጠቅሰዋል። በስልጣን ላይ ያሉ ከፍተኛ ባለለስልጣናት ከገቢያቸው በላይ ሃብት በማፍራት በተደጋጋሚ ወቀሳ ሲቀርብባቸው ቆይቷል። ግሎባል ፋንይናንሻል ኢንተግሪቲ የተባለው አለማቀፍ ተቋም በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት በኢትዮጵያ በ አመታት ውስጥ በሙስናና በተለያዩ ምክንያቶች ከ ቢሊዮን ዶላር በላይ ከአገር ወጥቷል።
የባለስልጣናት ሃብት ምዝገባ መረጃ እንደታፈነ ነው
Create a short title for the given news content.
ጥር ሃያ ስምንት ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና የቤንዚንና የናፍጣ እጥረቱ በመላ አገሪቱ የተከሰተ ሲሆን በተለይም በአድስ አበባ በሶማሊ ክልል በጅጅጋ ሃረርና ሌሎችም ከተሞች በደቡብ ደግሞ በሃዋሳ ሆሳእና ወላይታ ሶዶ እና ሚዛን አማን መከሰቱን የደረሰን ዜና ያመለክታል። የኦይል ሊቢያ ያህል ተሽከርካሪወች ወደ ሌሎች ኩባንያወች በመሄዳቸው የነዳጅ አቅርቦት እጥረቱ ከተሽከርካሪ እጥረት ጋር ተያይዞ መምጣቱንም ሚኒስትሩ ገልጸዋል። ችግሩ የነዳጅ አከፋፋይ ኩባንያወች ሃላፊነታቸውን በአግባቡ ባለመወጣታቸውና ነዳጁን ማከፋፈል በማቆማቸው የተፈጠረ ነው በማለት የንግድ ሚኒስትሩ ተናግረዋል። ሚኒስትሩ የአንዳንድ የነዳጅ ኩባንያወች ድርጊት በትራንስፖርት እንቅስቃሴው ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ከመፍጠር በዘለለ ክፍለ ኢኮኖሚውን በእጅጉ የሚጎዳ በመሆኑ ይህን ድርጊት በሚፈጽሙ ኩባንያወች ላይ አስፈላጊውን እርምጃ ሁሉ መንግስት ለመውሰድ እንደሚገደድ ገልጸዋል። በጅጅጋ ከሁለት ቀናት በኋላ ነዋሪወች ነዳጅ ለመቅዳት ሲጋፉ ታይቷል። አከፋፋዮች በበኩላቸው ምንም አይነት ነዳጅ እንዳልቀረበላቸው እየገለጹ ነው።
በአድስ አበባና በክልል ከተሞች የቤንዚን እጥረት ተከሰተ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ መስከረም ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢሲ ካታሎን ከእስፔን እንድትገነጠል ጫና ሲያደርግ የነበረው ቡድን መሪ ካርለስ ፔጅሞንት በጣሊያን በቁጥጥር ስር ዋለ። በካታሎንና በሰፔን መካከል በነበረው የፖለቲካ ውጥረት ከሁለት ሽህ ጀምሮ ተባብሶ የቀጠለ ሲሆን ሪፈረንደም ተደረጎ ካታሎን በማድሪድ ህጎች እንድትመራ መደረጉ የሚታወስ ነው። የምርጫውን ውጤት ተከትሎም ፔጅሞንት ከእስፔን በሙውጣት ኑሮውን በቤልጅየም አድርጎ ቆይቷል ነው የተባለው። የካታሎኒያ ግዛት ምክትል ፕሬዚዳንት የነበረው ሚስተር ፔጅሞንት በሁለት ሽህ ካታሎኒያ ከእስፔን እንድትገነጠል የሚፈልገውን የፖለቲካ ቡድን ሲመራ ቆይቷል። ለአመታት ተሰውሮ የቆየው ግለሰቡ የካታሎንን ፌስቲቫል ለመታደም በረራ ላይ በነበረበት ወቅት በዛሬው እለት በጣሊያን ፖሊሶች በቁጥጥር ስር መዋሉን ሮይተረስ በዘገባው አስታውቋል። ግለሰቡ በሃገሪቱ በተፈጠረው የፖለቲካ አለመረጋጋት ምክንያት የስፔን መንግስት ክስ መስርቶበት ነበር ተብሏል። በዚህ ሳምንትም ግለሰቡ ወደ ፍረድ ቤት እንደሚቀርብ ጠበቃው አስታውቋል። ይሁን እንጅ በተደረገው ህዝበ ውሳኔ ምርጫ ካታሎን ከእሰፔን ሳትገነጠል ቀርታለች። ምንጭ፡ ሮይተርስ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የአስገንጣዩ ቡድን መሪ በቁጥጥር ስር ዋለ
Write a brief headline summarizing the article below.
በዘራፍ ፊልም ፕሮዳክሽን የተዘጋጀው ቀዮ የፍቅር ኮሜድ ፊልም ዛሬ በአድስ አበባ እና በሌሎች ከተሞች ይመረቃል። ዋነኛ የምርቃት ስነ ስርአቱን በአድስ አበባ ማዘጋጃ ቤት ትያትርና ባህል አዳራሽ ያደረገውን ቀዮ ን የፃፈው ኤልያስ ሙላለም ሲሆን አዘጋጁ ቢኒያም ዮሃንስ ነው። የአንድ መቶ ደቂቃ ፊልሙን ለማዘጋጀት አምስት ወር የፈጀ ሲሆን ሜላት ነቢዩ፣ ኤቪያን አማኑኤል፣ ዘነቡ ገሰሰ፣ ቅድስት አስመላሽና ሌሎች ተውነውበታል። በሌላም በኩል በዋን ፕላኔት ፊልም ፕሮዳክሽን የተዘጋጀው ሳመኝ ልብ አንጠልጣይ ፊልም በአድስ አበባና በክልል ከተሞች ነገ የሚመረቅ ሲሆን ጥር ሰባት ሁለት ሽህ አራት አመተ ምህረት ደግሞ በልዩ ፕሮግራም በብሄራዊ ትያትር እንደሚመረቅ ታውቋል። የፊልም ስክሪፕቱን ኪሩቤል ሳሙኤል የፃፈው ሲሆን ዮሃንስ ዳምጤ አዘጋጅቶታል። የአንድ መቶ አምስት ደቂቃ ፊልሙ በዘጠኝ ወራት የተሰራ ሲሆን የሽ ደምበላሽ፣ አለባቸው መኮንን፣ ሰገን ይፍጠር እና ሌሎች ተውነውበታል።
ቀዮ እና ሳመኝ ፊልሞች ዛሬና ነገ ይመረቃሉ
Provide a news headline based on the following text.
ኢሳት ድሲመጋቢት በጌድዮ የተፈናቃዮች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን በአካባቢው የተሰማሩት የህክምና ባለሙያወች ገለጹ። የመጣውን እርዳታ ለማከፋፈል አስቸጋሪ መሆኑን በመጠቆምየህክምና ባለሙያወቹ ከመጭው ክረምት ጋር ተያይዞ በአካባቢው ያሉት ነገሮች ከቁጥጥር ውጭ ሊሆኑ ይችላሉ ሲሉ ስጋታቸውንም አስቀምጠዋል። በየወገኖቻቸውንና በተለያዩ አካባቢወች የነበሩት ተፈናቃዮች እርዳታ ለማግኘት ወደ አካባቢው በመምጣታቸው ቁጥሩ ሊጨምር መቻሉንም ገልጸዋል። ተፈናቃዮቹን ወደ መጡበት ቀየ መመለስ ምናልባትም የችግሩን ስፋት ከመቀነስ አኳያ መፍትሄ ሊሆን ይችላል ሲሉም መፍትሄ ያሉትን ሃሳብ ተናግረዋል። የህክምና ባለሙያወቹ ለተፈናቃዮቹ አሁንም ድጋፉ እንድቀጥል የማህበራዊ ድረገጾቻቸውን በመጠቀም ድጋፍ እየጠየቁ መሆናቸውን ገልጸዋል። ለተፈናቃዮቹ የተለያዩ እርዳታወች እየተደረጉ ቢሆንም ከቁጥራቸው ብዛት አንፃር ግን ለሁሉም ማዳረስ አስቸጋሪ መሆኑን ነው የተናገሩት። ዞኑ የህክምና ቡድን ማሰማራቱከአድስ አበባ በበጎ ፈቃደኝነት የመጡ የህክምና ቡድኖች መምጣታቸው ጥሩ ጅማሮ ነው ይላሉ። በጌድዮ ከባለፈው ሳምንት የተሻለ ነገር አለ ይላሉ በአካባቢው የተሰማሩት የህክምና ቡድን አባላት። ተፈናቃዮቹ ክረምቱ ከመግባቱ በፊት ወደ መጡበት አካባቢ እንድመለሱ ማድረግ ቢቻል ከክረምቱ ጋር ተያይዞ የሚመጣውን አደጋ ለመቀነስ ይችላል ብለዋል። የህክምና ባለሙያወቹ እንደሚሉት የክረምቱ ወቅት እየቀረበ ነው ስለዚህ ክረምቱ ከመግባቱ በፊት ወደ ቀያቸው ተመልሰው አስቸኳይ መፍትሄ እንድያገኙ ካልተደረገ አደጋው የከፋ ይሆናል።
በጌድዮ የተፈናቃዮች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ ተገለጸ
Write a brief headline summarizing the article below.
ሁለት መቶ ሃያ በህዝብ ገንዘብ የሚተዳደሩትን የመንግስት የመገናኛ ብዙሃን በቁጥጥሩ ስር አድርጎ በሬ ወለደ ፕሮፓጋንዳወን ሲነፋ እና ሲያስነፋ የሚውለው መለስ ዜናዊ በሃገር ውስጥ የሚገኙ ጋዜጠኞችን ሲያስር፣ ሲያሰድድ ኖሯል። ለመሆኑ መለስ ዜናዊ ሚድያውን ለማፈን የሚያወጣው ገንዘብ ምን ያህል ይሆን ይህ በዚህ እንዳለ መለስ ዜናዊ የቪኦኤን ፕሮግራም ወይንም አቋም ለማስቀየር እየሰራ እንደሆነ ጋዜጠኛ አበበ ገላለው በተከታታይ ባቀረበው ሪፖርቶች ለማረጋገጥ ተችሏሏል። ይህንን መሰረት አድርጎ አድስ ድምጽ ሬድዮ ከጋዜጠኛ አበበ ገላው እና ከሰብአዊ መብት ተሟጋቹ አርቲስት ታማኝ በየነ ጋር ቆይታ አድርጓል። በመገናኛ ብዙሃን ላይ እንደ አድስ በከፈተው ዘመቻ ቪኦኤን እና የጀርመን ድምጽ ሬድዮን ጨምሮ አሉ የሚባሉ ከውጭ ወደ ሃገር ቤት የሚሰራጩ ሬድዮ ጣቢያወችን ሁሉ ጃም ያደርጋል፣ በቅርቡ የኢሳት ቴሌቪዥንን የሳተላይት ስርጭት ለማፈን ብሎ የራሱን ቴሌቪዥን ስርጭት ሁሉ ጃም አድርጎ እንደነበር የሚታወስ ነው። ለማዳመጥ እዚህ ላይ ይጫኑ። ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችንን ከከፋ የእርሃብ አደጋ እጅ ለእጅ ተያይዘን እንታደግ የአብርሃ በላይ ትኩስ ዜና አንድምታ የፓርላማው አባላት ያጨበጨቡት ለምንድነው ከውጭ ወደ ውስጥ ራስን ማየት ሌባው ዳኛ እና አሸባሪው አዋጅ ሲሳይ አጌና እውነት ሲገለጥ፤ ስልጣን ሲሸረሸር ብርቱካን ተናገረች፣ ብርቱካን አሁንም ያችው ብርቱካን ነች ከነገር ክፉ ቁጭት ሽብርን የሚያወግዝ በህዝብ ላይ ሽብርን አይነዛም።
የቪኦኤ ጉዳይ፣ ቃለ ምልልስ ከጋዜጠኛ አበበ ገላው እና ከአርቲስት ታማኝ በየነ ጋር
Write a brief headline summarizing the article below.
በገልፍ የአረብ ሃገራት መካከል መተባበርን ለማጠናከርና በሌሎች የተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሚመክረው አርባኛው የትብብር ጉባኤ ከዛሬ ጀምሮ በሳኡድ ዋና ከተማ ሪያድ በመካሄድ ላይ ይገኛል። ጉባኤው በገልፍ ባህረ ሰላጤ ሃገራት ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትብብር ዙሪያ ውይይት የሚያደርግ ሲሆን በተለይ በደህንነት እና የመከላከያ ትብብር ጉዳይ ላይ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚመክር ይጠበቃል። ይህ መደበኛ ጉባኤ የገልፍ አረብ ሃገራት ትብብር ምክር ቤት እንዷውሮፓውያኑ በአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ሰማኒያ አንድ ከተመሰረተ ጀምሮ አርባኛው ጉባኤ ሲሆን ከጉባኤወቹ ውስጥ የወቅቱን ጉባኤ ጨምሮ ዘጠኝኙ በሳኡድ አረቢያ እንድሁም ሰባትቱ በኩየት ተካሂዷል። የተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ የኦማንን ቦታ በመተካት የወቅቱን ስብሰባ እየመራች ትገኛለች። ሌሎቹ ጉባኤወች ደግሞ በባህሬን፣በተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ፣ በኳታርና በኦማን ተካሂዷል።
የገልፍ ትብብር ምክር ቤት ጉባኤ ተጀመረ
Provide a news headline based on the following text.
ኢሳት መስከረም አስር ፥ ሁለት ሽህ ዘጠኝ በባህር ዳርና በጎንደር ሰኞ እለት የተጀመረው አድማ በቀጠለበት ወቅት በባህር ዳር ሆምላንድ ሆቴል የተጠራው ስብሰባ ከፍተኛ ተቃውሞ እንደገጠመው የኢሳት ምንጮች ገለጹ። ሰብሳቢወቹን አሁን እናንተ አማራ ናችሁ ወይ በማለት አስተያየት የሰጡ ተሰብሳቢ አማራ ከሆናችሁ አማራው ሲገደል ለምን አይሰማችሁም በማለት ጠይቀው እባካችሁ አቅም ላላቸው ስልጣናችሁን ልቀቁ ሲሉ የተሰብሳቢውን የጭብጨባ ድጋፍ አግኝተዋል። ምክትልጠ ምክትልር እና የብአደን ሊቀመንበር ደመቀ መኮንን በመሩት በዚሁ ስብሰባ ላይ የተጠሩት ነጋደወችና የአካባቢው ታዋቂ ሰወች ሃገር የመምራት ብቃት ስለሌላችሁ ስልጣን ልቀቁ ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል። ካርታው ሆን ተብሎ አይደለም የተሰራው በስህተት ነው ያሉት አቶ ደመቀ መኮንን፣ ካርታውን የሰራውም የትግራይ ሰው ሳይሆን፣ የጋሙ ጎፋ ሰው ነው በማለት ምላሽ ሰጥተዋል። የአማራ ክልልን ወደ ሱዳን መውጫ በመንሳት፣ የራስ ዳሸንን ተራራ የትግራይ ክልል ነው በሚል በመማሪያ መጽሃፍ ላይ መታተሙን በተመለከተ ለተነሳው ጥያቄ አቶ ደመቀ መኮንን የሰጡት ምላሽ ተሰብሳቢውን ፈገግ ያስደረገ እንደነበርም ተመልክቷል። መፍትሄ እንፈልግ ብላችሁ እዚህ ሰብስባችሁን ወንድሞቻችንን እየገደላችሁ ሱቆቻችንን እያሸጋችሁ እንደት እንመናችሁ በሚል ለተነሳው ተቃውሞ ተሰብሳቢው ድጋፉን መስጠቱንና የኢሳት ምንጮች ከስፍራው አድርሰዋል። ሆኖም በተሰብሳቢው በኩል ተቀባይነት አለማግኘቱም ተመልክቷል።
በባህር ዳር ሆምላንድ ሆቴል ነጋደወችን ያሳተፈ ስብሰባ ከፍተኛ ተቃውሞ ገጠመው
Write a brief headline summarizing the article below.
በሰሜኑ ጦርነት ተቋርጦ የነበረው የትግራይ ክልል ስፖርታዊ እንቅስቃሴወችን እንደገና ለማስጀመር የተለያዩ ሃሳቦች እየቀረቡ እንደሆነ የትግራይ ክልል ስፖርት ኮሚሽን አስታውቋል። በክልሉ ከሚዘወተሩት ስፖርቶች አንዱ ብስክሌት ሲሆን፣ የመስፍን ኢንዱስትሪያል፣ የትራንስ ኢትዮጵያ፣ የመሶቦ ሲሚንቶ፣ እንድሁም የሳባ እምነበረድ የብስክሌት ክለቦችን ወደ መደበኛ ውድድር ለመመለስ ከፌደሬሽኖች ጋር ውይይት እየተደረገ መሆኑን ኮሚሽነሩ ጠቁመዋል። እንደ ኮሚሽነሩ ማብራሪያ ከሆነ ከጦርነቱ አስቀድሞ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር ሲሳተፉ የነበሩት ስሁል ሸረ፣ ወልዋሎ አድግራት ዩኒቨርሲቲ፣ እንድሁም መቐለ ሰብአ እንደርታ እግር ኳስ ክለቦች ውድድራቸውን ካቆሙበት እንድቀጥሉ ጥያቄ ማቅረባቸውን አቶ ተክላይ ለሪፖርተር ተናግረዋል። በትግራይ ክልል የሚገኘው የማይጨው የስፖርት ማሰልጠኛ ማእከል ውድመት እንደረሰበት የተገለጸ ሲሆን፣ በማእከሉ የነበሩት አርባ አትሌቶች መበተናቸውን ተከትሎ ማእከሉን አድሶ፣ እንደገና አትሌቶችን በመመልመል ማቋቋም እንደሚያስፈልግ ተጠቁሟል። ከዚህ ቀደም ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን የሁለት ሚሊዮን ብር ድጋፍ የተደረገለት የትግራይ አትሌቲክስ ፌደሬሽን በርካታ ድጋፎች እንደሚደረግለት ቃል ቢገባለትም፣ እስካሁን ተግባራዊ አለመደረጋቸውን አቶ ተክላይ ለሪፖርተር ተናግረዋል። ክለቦቹ እንደገና ወደ ውድድሩ እንድመለሱ ለማድረግ የክልሉ ስፖርት ኮሚሽን ከትግራይ እግር ኳስ ፌደሬሽን ጋር ሁለት ጊዜ ተገናኝቶ ከመከረ በኋላ፣ የበጀት ችግሩን ለመፍታት ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ጋር እየተነጋገረ እንደሚገኝ ተጠቅሷል። የክልሉ ስፖርት ኮሚሽን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ጋር መልካም ግንኙነት እያደረገ እንደሚገኝ ገልጾ፣ በቅርቡም የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሁሉንም ፌደሬሽኖች ያካተተ ጉዞን ወደ መቐለ በማድረግ ለመወያየት ማቀዱን ተጠቁሟል። ከወራት በፊት በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው አትሌቲክስ፣ ክልሉ ከፌደራል መንግስት ጋር የደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ፣ የክልሉ ፌደሬሽን የመጀመርያ ዙር የዳሰሳ ጥናት ማድረጉ አስታውቆ ነበር። በዚህም በጦርነቱ ምክንያት በተለያዩ ውድድሮች ላይ ሲካፈሉ የነበሩ ክለቦች እንደገና ወደ ውድድር መመለስ የሚችሉበት መንገድ ለመፈለግ፣ የክልሉ ስፖርት ኮሚሽን ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር፣ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን፣ እንድሁም ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን ጋር እየተመካከረ እንደሆነ የትግራይ ክልል ስፖርት ኮሚሽነር አቶ ተክላይ ፈቃዱ ለሪፖርተር አስረድተዋል። ክልሉ በጥናቱ መሰረት የደረሰበትን ውጤት ተንተርሶ፣ ከፍተኛ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው የትግራይ ክልል አትሌቲክስ ፌደሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኪዳነ ተክለ ሃይማኖት ለሪፖርተር መግለፃቸው ይታወሳል።
የትግራይ ክልል ክለቦች በፕሪሚየር ሊጉ ውድድር ካቆሙበት እንድቀጥሉ ጥያቄ ቀረበ
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ መጋቢት ሃያ ስድስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኬንያ የኢ ፌ ድ ሪ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር መለስ አለም በኬንያ ከላሙ ፕሮጀክት ዋና ስራ አስፈፃሚ ሚስተር ስቴፈን ኢኳን ጋር ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል። አገራችንም ለፕሮጀክቱ መሳካት ያላትን ፍላጎት እና ዝግጁነት አምባሳደሩ ጠቁመዋል። የላሙ ፕሮጀክት ዋና ስራ አስፈፃሚ በበኩላቸው፥ የላሙ ፕሮጀክት እንድፋጠን ሶስቱም አገራት በጋራ መስራት እንዳለባቸው እና ኢትዮጵያም በዚህ ረገድ ያላትን ዝግጁነት እንደሚያደንቁ ገልጸዋል። አምባሳደር መለስ በኢትዮጵያ፣ ኬንያ እና ደቡብ ሱዳን አማካይነት የመሰረተ ልማት ትስስር ለመፍጠር እየተካሄደ ያለው የላሙ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ሶስቱን አገራት በኢኮኖሚ በማስተሳሰር ረገድ ባለው ከፍተኛ ሚና ዙሪያ መወያየታቸው ተገልጿል። በተለይም የላሙ ፕሮጀክት ለአገራችን የወደብ አማራጭ በመሆን ከሚኖረው ጠቀሜታ አኳያ ፕሮጀክቱ እንድፋጠን በሶስቱ አገራት በኩል ያላሰለሰ ጥረት መደረግ እንዳለበት ነው አምባሳደሩ የተናገሩት። አምባሳደሩ እና ዋና ስራ አስፈፃሚው የፕሮጀክቱን ትግበራ ለማፋጠን የተጀመሩ ውይይቶች እንድቀጥሉ በጋራ እንደሚሰሩ መስማማታቸውን በኬንያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
አምባሳደር መለስ አለም የላሙ ፕሮጀክት ለኢትዮጵያ ባለው ጠቀሜታ ላይ ከዋና ስራ አስፈፃሚው ጋር ተወያዩ
Provide a news headline based on the following text.
ምንም አይነት ህመም ሳይኖርበት ታማሚ በመምሰል መንገድ ላይ በመተኛት ሲለምን ነበር ተብሎ የተጠረጠረ ወጣትና ግብረ አበሩ፣ ከልመና ካገኙት ሶስት መቶ ሃምሳ ሽህ ብር ጋር በቁጥጥር ውለው ክስ ተመሰረተባቸው። ተጠርጣሪወቹ ፍርድ ቤት ቀርበው ዋስትና ተፈቅዶላቸው ለጥቅምት ወር ሁለት ሽህ ዘጠኝ አመተ ምህረት የተቀጠሩ ቢሆንም፣ ወንድማችሁን አትለፉት በሳንባ ህመም የሚሰቃይ ወጣት በማለት ህዝብን በማሳዘን ልመናውን ሲያስተባብር ነበር የተባለው ቢሻው የኔው ድርጊቱን በማመን፣ ተሰብሮ እንድታይለት ለፍርድ ቤቱ በማመልከቱ ሃምሌ አንድ ቀን ሁለት ሽህ ስምንት አመተ ምህረት የቅጣት ውሳኔ ተሰጥቶበታል። ተከሳሾቹ የሃያ አምስት አመት እድሜ ያለው ወጣት ብርሃኑ ቦጋለ የሳንባ ህመምተኛ በመሆን መንገድ ላይ የሚተኛ መሆኑን፣ የሃያ ስድስት አመት እድሜ ያለው ቢሻው የኔው የተባለው ግብረ አበሩ ደግሞ ልመናውን ያስተባብርለት ነበር ተብሏል። የሳንባ ህመምተኛ በመምሰል ነጠላ ለብሶ፣ ሻሽ አስሮና አፉን በበሽታ መከላከያ ሸፍኖ መሬት ላይ ተኝቶ የነበረው ብርሃኑ ቦጋለ፣ በቀጠሮው ጊዜ ጥቅምት ወር ላይ ይቀርባል። በማታለል ወንጀል በፌደራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀራኒዮ ምድብ ወንጀል ችሎት ክስ የተመሰረተባቸው ሁለቱ ግለሰቦች እጅ ከፍንጅ መያዛቸው በክሱ የተገለጸው፣ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሁለት ልዩ ቦታው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ረጅ ቅርንጫፍ አካባቢ ነው። ሁለቱም በየካ ክፍለ ከተማ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ነዋሪ መሆናቸውን፣ የፌደራል አቃቤ ህግ የመሰረባቸውን ክስ ያስረዳል። የህዝብን ልብ በሚነካና የሃዘኔታ ስሜት በሚፈጥር የድረሱልን አይነት የማታለል ተግባር ላይ እንዳሉ፣ ፖሊስ ተጠራጥሮ ባደረገው ክትትል መያዛቸው ተገልጿል። በመሆኑም በድርጊቱ ተጸጽቶ በማመኑና የፍርድ ቤቱንም የስራ ጊዜ ባለመሻማቱ በአስር ወራት ጽኑ እስራትና በአምስት መቶ ብር እንድቀጣ ተወስኗል። ከሁለቱ ተከሳሾች ላይ የተገኘው ሶስት መቶ ሃምሳ ሽህ ብር ፖሊስ በኤግዚቢት እንደያዘው ለማወቅ ተችሏል።
ህመምተኛ መስለው ህዝብ በማታለል ሶስት መቶ ሃምሳ ሽህ ብር ሰብስበዋል የተባሉ ተከሰሱ
Write a brief headline summarizing the article below.
የመተከል ዞን ዋና አስተዳዳሪ በቁጥጥር ስር ዋሉየቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ማክሰኞ ታሃሳስ ሃያ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ፣ በክልሉ በሚፈጸሙ ጥቃቶች የተጠረጠሩ አራት የምክር ቤት አባላትን ያለ መከሰስ መብት አነሳ። ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊወችና የመከላከያ ሰራዊት አመራሮች የተካተቱበት ግብረ ሃይል በዞኑ የህግ የበላይነትን የማረጋገጥ ስራውን ሙሉ በሙሉ ከመጀመሩም በላይ፣ የንጹሃንን ህይወት በማጥፋት ወንጀል የተሳተፉ ተጠርጣሪወችን ማደን መቀጠሉን ጀኔራል መኮንኑ አረጋግጠዋል። ይህ በዚህ እንዳለ በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ዶክተር የተቋቋመው ግብረ ሃይል የመተከል ዞንን የጸጥታ ማስከበር ስራ መረከቡን፣ የአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሃብረት መረጃ መምርያ ሃላፊ ሜጀር ጀኔራል አስራት ደኔሮ አስታውቀዋል። የምክር ቤቱ አባላት በመተከል ዞን በንጹሃን ዜጎች ላይ የተፈጠረውን ችግር የከፋ ያደረገው አመራር የተሳተፈበት መሆኑን መናገራቸውን፣ እንድሁም ዞኑን ከማረጋጋት አልፎ ዘላቂ መፍትሄ እንድያገኝ በድርጊቱ በተሳተፉ አካላት ላይ የተጀመረው የህግ የበላይነትን የማስከበር ዘመቻ ተጠናክሮ እንድቀጥል መጠየቃቸው ተገልጿል። በተያያዘ ዜና የመተከል ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አትንኩት ሽቱና የክልሉ ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነር ምስጋና እንጅፈታ፣ በጸጥታ ችግሩ እጃቸው እንዳለበት ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ክልሉ አረጋግጧል። ዜጎች ከተፈናቀሉበት ጊዜ ጀምሮ መንግስት በግልገል በለሰ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ከስላሳ ሶስት ሽህ ኩንታል በላይ ስንደ፣ አራት ሽህ ስላሳ ስምንት ኩንታል አልሚ ምግብ፣ እንድሁም አንድ መቶ ሰማኒያ ሰባት ሽህ ሊትር ዘይት ድጋፍ መደረጉን ሚኒስቴሩ ጠቁሟል። የተፈናቀሉ ወገኖችን በድጋፍ ማቆየት ስለማይቻል መንግስት ህግ በማስከበር ሰላማዊ ሁኔታ ፈጥሮ፣ በቅርቡ ወደ ቀየአቸው ተመልሰው መደበኛ ህይወት እንድመሩ ከወድሁ በስፋት ስራ መጀመሩን ሰላም ሚኒስቴር አስታውቋል። ሰኞ ታሃሳስ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የፌደራልና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በመተከል ዞን በተደጋጋሚ የሚስተዋሉ የጸጥታ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት በግልገል ከተማ ውይይት ማካሄዳቸው ይታወሳል። የመተከል ዞን የጸጥታ ችግሮችን ለመፍታት የአመራሩ የአመለካከትና የህዝባዊ ወገንተኝነት ማነስ ችግሮች እንደነበሩ፣ አመራሩ ራሱንና ሃብረተሰቡን ከጸረ ሰላም ሃይሎች አስተሳሰብና አመለካከት ነፃ አለማድረጉ ችግሮችን በታሰበው ጊዜ ለመቆጣጠር አስቸጋሪ አድርጎት መቆየቱን፣ በአንዳንድ አመራሮች የተስተዋለው ይኸው ችግር ጸጥታውን በወቅቱ ለመቆጣጠር ማነቆ እንደነበርም በውይይት መድረኩ መነሳቱን ለማወቅ ተችሏል። ዘላቂ ላላም እስኪረጋገጥ ድረስ የመተከል ዞን በመከላከያ ኮማንድ ፖስት ስር እንደሚተዳደር ሰሞኑን ተወስኗል።
የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ምክር ቤት አራት አባላት ያለ መከሰስ መብታቸው ተነሳ
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ መጋቢት ሃያ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የግብርና ሚኒስቴር በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች የሚውል አንድ መቶ ስልሳ ነጥብ አንድ ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል። የተደረገው ድጋፍ በክልሉ በተከሰተው ድርቅ እና ጎርፍ አደጋ ሳቢያ ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች የሚውል መሆኑን አቶ ሙስጠፌ ተናግረዋል። በተጨማሪም ለምርጥ ዘርና ለማዳበሪያ እንድሁም ለእንስሳት መኖና መድሃኒት መግዣ የሚውል መሆኑ ተገልጿል። ድጋፉን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ ዶክተር ለሶማሌ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ አስረክበዋል። አቶ ሙስጠፌ ሚኒስቴሩ ችግር ውስጥ ለሚገኙ ዜጎች ላደረገው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
የግብርና ሚኒስቴር ለሶማሌ ክልልአንድ መቶ ስልሳ ነጥብ አንድሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ መጋቢት አራት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በሁለት ሽህ አመተ ምህረት የተቋቋመው ሃገር አቀፍ የፖሊስ ገለልተኛ አማካሪ ምክር ቤት የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የመጀመሪያ ስብሰባውን አካሂዷል። በቀላሉ ህብረተሰቡ ዘንድ ለመድረስ ዩኒቨርሲቲወች ምቹ ስለሆኑ በምክር ቤቱ ስራ አስፈፃሚ ውስጥ በማካተት ሌሎች የሃብረተሰብ ክፍሎችንም በመያዝ የፖሊስ ስራና ህብረተሰቡን በተሻለ ደረጃ ማገናኘት እንደሚቻልም ጠቁመዋል። በስብሰባው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የገለልተኛ ምክር ቤቱን ስራ የሚመሩ ሰባት ስራ አስፈፃሚ አባላት ማቋቋም አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል። ሁሉም ክልሎች እና ኢትዮጵያን በሚወክል መልኩ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመራሮች በስራ አስፈፃሚነት ሲሳተፉ የተሻለ ውጤት ማግኘት እንደሚቻል ተናግረዋል። ዘመናዊ በሆነ መልኩ ማህበረሰብ አቀፍ የፖሊስ አገልግሎት ለማሳደግ ትልቅ እድል የሚፈጥረውን የዜጎች ትስስር የሞባይል መተግበርያም በቅርቡ ተግባራዊ እንደሚሆን መገለጹን ከፌደራል ፖሊስ የተገኘው መረጃ ያመላክታል። የአማካሪ ምክር ቤቱ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት በፌደራል ፖሊስ ሪፎርም የለሙ የቴክኖሎጅ አቅሞችን እንደጎበኙም ተገልጿል።
ሃገር አቀፍ የፖሊስ ገለልተኛ ምክር ቤት የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የመጀመሪያ ስብሰባውን አካሄደ
Write a brief headline summarizing the article below.
የኢትዮዽያ ፕሪምየር ሊግ ሰባትኛ ሳምንት አዳማ ላይ አዳማ ከተማ ከፋሲል ከተማ ያገናኘው ጨዋታ ያለ ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቋል። በአርባ ሶስትኛው ደቂቃ ላይ ኤርሚያስ ሃይሉ ከቀኝ መስመር በጥሩ መንገድ ተከላካዮችን አልፎ ያሻገረውን ኳስ በጥሩ አቋቋም ላይ የነበረው ፊሊፕ ዳውዝ ኳስን ከመሬት ጋር አንጥሮ ቢሞክርም ለጥቂት የወጣበት አጋጣሚ በመጀመርያው አጋማሽ የተመለከትነው ብቸኛው የጎል ሙከራ ነበር። ፌ ዳኛ ቢንያም ወርቅአገኘው ጨዋታውን በመቆጣጠር ፣ ውሳኔወችን በተገቢው ጊዜ በመስጠት በጥሩ ብቃት በዳኘበት ጨዋታ በሙሉ ዘጠና ደቂቃ ጎል አይቆጠር እንጅ የጨዋታው የኳስ ፍሰትም ሆነ አጠቃላይ እንቅስቃሴ መልካም የሚባል ነበር። ሃያ ሰባትኛው ደቂቃ ላይ ሲሳይ ቶሊ ከ ነጥብ አምስት መስመሩ ላይ ኳስ በእጅ በመንካቱ የተሰጠውን ቅጣት ምት ተከትሎ ደጋፊው ዳዊት እስጢፋኖስ ይጠቀምበታል በማለት ተስፋ ቢያደርግም ኳሱ በአዳማ ተከላካዮች ተደርቦ ሊወጣ ችሏል። ዳዊት እስጢፋኖስ በዘንድሮ የፋሲል ቆይታው ለመጀመርያ ጊዜ ሙሉ ዘጠና ደቂቃ ሲጫወት የአዳማው አምበል ሱሌማን መሃመድ ከሚታወቅበት የግራ መስመር ተከላከይነት ሚናው በተለየ መንገድ በሁሉም የሜዳ ክፍል በነፃነት የተጫወተ ሲሆን ባለሜዳወቹ አዳማወችም ሆኑ አፄወች በአራት ሁለት ሶስት አንድ አሰላለፍ ጨዋታውን ጀምረዋል። የጨዋታው የመጀመርያ ሃያ ደቂቃ ይህ ነው ተብሎ የሚጠቀስ የጎል ሙከራ ያልተደረገበት እና የጥንቃቄ አጨዋወት የነበረበት እንድሁም ኳሱ በተወሰነ የሜዳ ክፍል በተለይ በመሃል ሜዳ ላይ ብቻ ተገድቦ ቡድኖቹ የመስመር የማጥቃት ዞንን ሳይጠቀሙበት በመቅረታቸው የጎል ሙከራ እንዳንመለከት አድርጎናል። ምን አልባት በመጀመርያው አጋማሽ ሙከራወችም ሆነ ጎል እንዳይቆጠሩ የተከላካዮቹ ሚና ጠንካራ ቢሆንም በሁለቱም በኩል በአጥቂወችና በአማካዮች መካከል በነበረው ሰፊ ክፍተት ምክንያት አጥቂወቹ በብዛት ተነጥለው ይታዩ ነበር። ኳሱ መሃል ሜዳ ላይ ብቻ ተገድቦ ፣ የተጨዋች ቅያሪ የበዛበት ሆኖ ፣ ተጨዋቾቹ በተለይ ከሰባ አምስትኛው ደቂቃ በኋላ ተዳክመው ፣ የሁለቱም ቡድን ግብ ጠባቂወች ስራ ፈትተው ፣ ጨዋታው ያለ ምንም ጎል ተጠናቋል። ከወትሮው ቁጥሩ ከፍተኛ የሆነ ተመልካች በታደመመበት እና በርካታ የፋሲል ደጋፊወች በተገኙበት የዛሬው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ከመጀመሩ አስቀድሞ በወንድማማችነት መንፈስ በሁለቱ ክለብ በደጋፊወች መካከል የክልላቸውን ባህል የሚያንጸባርቅ አልባሳት በለበሱ እንስት ደጋፊወች አማካኝነት የስጦታ ልውውጥ አድርገዋል። በቀጣይ እየሰራን ችግራችንን ለማስተካከል እንሞክራለን።
ሪፖርት የአዳማ እና ፋሲል ጨዋታ ያለ ጎል ተጠናቋል
Summarize the following news article into a concise headline.
በውጭ አገር ለምትገኙ ለተከበራችሁ የኢትዮጵያውያን ሜድያወች የድህረ ገጽ አዘጋጆች የፓልቶክ ክፍሎች የሬድዮ ፕሮግራም አዘጋጆች የቴሌቭዥን ስርጭት ጣቢያወች ከሁሉ አስቀድመን በየመልኩ በውጭ ለምንኖር ኢትዮጵያውያን ባህላችንን ታሪካችንን ችግሮቻችንና የአገራችንን እሴቶ በየወቅቱ በመከታተል ግንዛቤ እንድናገኝ ለምታደርጉት ጥረት ከልብ የመነጨ ምስጋናችንን እናቀርባለን። የፖለቲካ ሃይልና ባላቤቱ የሆነው ህዝብ የሚያደርገው ትግል ከፍተኛ እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል። በተለይም የሚሊዮኖች ድምጽ ለነፃት ንቅናቄ በሚል በሰለጠነ መልኩ የሚደረገው ትግል የፖለቲካ ባህላችንን መዳበርም ያመለክታል። ውድ ኢትዮጵያውያን ይህ ህዝብ ሰላማዊ በሆነ መንገድ በሰልፍ ወጥቶ ቅሬታውን ለሚመለከተው መንግስት ማቅረቡ በምንም መመዘኛ ቢሆን ትልቅ ውጤትና ድል ነው። ሰሞኑን በአንድነት ፓርቲና ሌሎች ድርጅቶች መሪነት ደፎር መብቱን ለማስከበር ሰልፍ በመውጣት ህዝቡ ወደ ተሻለ የ እምቢተኝነት የትግል ምእራፍ መሸጋገሩን ያሳያል። ከሁሉም በላይ እንደ ማንኛውም አገር ህዝብ የሃይማኖት የብሄረሰብ የቋንቋ ልዩነቶች ቢኖሩም የእኛ የኢትዮጵያውያን ልዩ እሴት ልዩነቶቻችንን አቻችለን በፍቅርና በሰላም መኖራችንና መቻቻላችን ቀዳሚነቱን ስፍራ የሚይዝ ነው። ፖለቲካውን በበላይነት ተቆጣጥሮ እያሽከረከረ የሚገኘው ገዥው ፓርቲ ህወሃትኢህአደግ ጎጅና ከፋፋይ የሆኑ ፖሊሶወቹን እንድቀይር የዜጎችን መብት እንድያከብር ለህዝብ ጥይቄ አዋንታዊ መልስ እንድሰጥ የሚጠይቅ ከፍተኛ የህዝብ ጩሃት ከሁሉም ማእዘናት እየተሰማ ነው። ለዚህም ነው ኢትዮጵያን የማዳን መስዋትነት እያስከፈለ ያለ ትቅል ትግል የሚደረገው። በመሆኑ በበኩላችሁ በምታደርጓቸው ፕሮግራሞች ይህንን ትግል በማገዝ ረገድ ከህዝብ ጎን እንድንቆሙ ጥሪያችንን እናቀርባለን። በሰሜን አሜሪካ የሚሊዮኖች ድምጽ ለነፃነት ግብረ ኋይል።
በውጭ አገር ለምትገኙ ለተከበራችሁ የኢትዮጵያውያን ሜድያወች ከሰሜን አሜሪካ የሚሊዮኖች ድምጽ ለነፃነት ግብረ ኋይል
Generate a news headline for the following article.
ዘ ሃበሻ በገዥው መንግስት ቁጥጥር ስር ያለው የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ካወጣው የሶስት ኤፍኤም ጣቢያወች መካከል አንዱን በአርቲስት ማህደር አሰፋ ሰይፉ ፋንታሁን እና ሰራዊት ፍቅሬ የሚመራው ድርጅት ማሸነፉ ተሰማ። ማህደር አሰፋ እና ሰራዊት ፍቅሬ የጋዜጠኝነት ልምድ የሌላቸው ቢሆንም በሰይፉ ፋንታሁን አመት የስራ ልምድ ተጠቅመው ጨረታውን ማሸነፋቸውን ምንጮቻችን ገልጸዋል። በዚህ ጨረታ ላይ ለመወዳደር ስምንት ሚሊዮን ብር ያስፈልግ የነበረ ሲሆን አላሙድ ገንዘቡን መክፈላቸውን ያስታወቁት ምንጮቻችን በተለይ ይህን የኤፍ ኤም ራድዮ ጨረታ ለማሸነፍ የአመታት የስራ ልምድ ይጠይቃል። ከሸኩ ጋር ከፍተኛ ግንኙነት ያላቸው አርቲስት ማህደር አሰፋ፣ አርቲስት ሰይፉ ፋንታሁን እና አርቲስት ሰራዊት ፍቅሬ በአክሲዮን ድርጅት ሲያቋቁሙ ገንዘቡን ሸኩ ደግፈዋል። የዘ ሃበሻ ምንጮች እንዳሉት ይህን ኤፍ ኤፍም ጣቢያ ሸህ መሃመድ አላሙድ በገንዘብ ደግፈውታል። ለአርቲስት ማህደር አሰፋ ሸህ ሙሃምድ አላሙድ ከሃያ ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጣ ቤት እንደገዙላት በሰፊው ይነገራል።
አላሙድ አርቲስት ማህደር አሰፋን የኤፍኤም ራድዮ ጣቢያ ባለቤት ሊያደርጉ ነው
Create a short title for the given news content.
ሃምሌ ፲፫ አስራ ሶስት ቀን ፳፻፱ አመተ ምህረት ኢሳት ዜና በአምቦ፣ ነቀምቴ፣ ወሊሶ፣ ግንጭ፣ ሻሸመኔ፣ባሌ፣ መንድ ፣ ነጆ፣ ሆለታና ሌሎችም በርካታ ከተሞች ላለፉት ሶስት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የነጋደወች ተቃውሞ፣ ዛሬ ሃሙስ ወደ አድስ አበባ በመሸጋገር፣ በተለያዩ የመድናዋ ክፍሎች የሚገኙ አነስተኛ ነጋደወች የንግድ ድርጅቶቻቸውን በመዝጋት ተቃውሞአቸውን እየገለጹ ነው። በቀጣይ ተቃውሞውን በጋራ የጀመሩትን ወንድሞቻችን ከመቀላቀል ሌላ አማራጭ የለንም ሲሉ በሌሎች የመርካቶ አካባቢ ያሉ ነጋደወች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ሳሪስ ፣ አስኮ፣ ኮልፌ አጠና ተራ፣ ዘነበ ወርቅ፣ ታይዋን ሰፈርና በመሳሰሉ የከተማዋ የንግድ አካባቢወች ነጋደወች ድርጅቶቻቸውን ሲዘጉ፣ በዋናው የገበያ ማእከል ግን ድርጅቶቻቸውን መዝጋት በሚፈልጉ እና በማይፈልጉ ነጋደወች መካከል የእርስ በርስ መጠራጠር በመስፈኑ የአድማውን ጥሪ እስካሁን ተግባራዊ አለማድረጋቸውን አንዳንድ ነጋደወች ገልጸዋል። በመርካቶ ውስጥ ያለውን አድሎአዊ የንግድ አሰራር ሲያስረዱም ኤሌክትሮኒክስ እቃወች በቀጥታ ከሶማሌ አርቲሸክ ፣ወይም በኬንያ ድንበር ከሞያሌ በመከላከያ መኪኖች ተጭኖ በእኩለ ቀን እያየን ከህወሃት ደጋፊ ነጋደወች መጋዘንና ሱቅ ይራገፋል፤ ከነዚህ ገዝተን በሱቆቻችን ያኖርነው ኮንትሮባንድ ተብሎ ይነጠቃል፤ የእነርሱ ሲራገፍም ሆነ ለእኛ ሲሸጥ ጠያቂ የለውም። ተባባሪ ሪፖርተራችን በመርካቶ ውስጥ ተዘዋውሮ ያነጋገራቸው መደብራቸውን ከፍተው ያገኛቸው ሌሎች የንግዱ ማሃበረሰብ አባላት በውስጣችን በተሰገሰጉ ጆሮ ጠቢወች እንደልብ መረጃ መለዋወጥ አዳጋች በመሆኑ እንጅ እኛም በቀጣይ እንደምንቀላቀላቸው ግልጽ ነው። የመንግስት ባለስልጣናት ሳያማክሩን በሃይልና ስልጣናቸው ተመክተው የጣሉብን የገቢ ግምት የማይቃወሙ ቢኖሩ ከባለጊዜወች ጋር የተለየ ሰንሰለት ዘርግተው የሚሰሩ ብቻ ናቸው ፤ እነርሱ ደግሞ በመከላከያ መኪና ኮንትሮባንድ እየመጣ በግልጽ የሚራገፍላቸው እንደመሆኑ ከገቢያቸው አንፃር ምንም ቢጠየቁ አይከብዳቸውም፣ ወይም ባላቸው ሰንሰለት ምንም ላይጠየቁ ይችላሉ ይላሉ። በታይዋን አካባቢ ያላቸውን መደብር የዘጉት ነጋደወች በበኩላቸው ለተቃውሞአቸው አሳማኝ ምላሽ እስከሚያገኙ በአድማው እንደሚገፉበት ይገልፃሉ። የንግድ ድርጅቶችን በመዝጋት የሚደረገው አድማ እስካሁን ወደ ሃይል የተሸጋገረው በጊንጭ ሲሆን፣ የገዥውን ፓርቲ ማስፈራሪያ በመቀበል ስራ ለመጀመር ሙከራ ያደረጉ አንዳንድ አሽከርካሪወች፣ አድማውን ተግባራዊ በማድረግ ላይ ካለው አብዛኛው ነጋደ ጋር ተጋጭተዋል። ወደ ሌሎች ከተሞች ስንሸጋገር ደግሞ እንደ ሰሞኑ ሁሉ በአምቦ ዛሬም የተጠናከረ ተቃውሞ ተካሂዷል። ወታደሮቹ ምንም እንኳ እስካሁን በግለሰቦች ላይ የወሰዱት የሃይል እርምጃ ባይኖርም፣ የአካባቢው ሹሞች የተለያዩ የንግድ ድርጅቶችን እየዞሩ ሲያሽጉ ጥቃት እንዳይደርስባቸው ጥበቃ ሲያካሂዱ ታይተዋል።
የአድስ አበባ ነጋደወች ከእለታዊ የገቢ ግብር ትመና ጋር በተያያዘ የተጀመረው አድማ ተቀላቀሉ
Provide a news headline based on the following text.
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ስማቸውን ከተከሉ ተጫዋቾች መካከል በአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና አንድ የፕሪምየር ሊጉ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ እና አሁን በህይወት የሌለው በረከት ሃጎስ ሮጀር እንድህ ዘክረነዋል። ዘነበ ፍሰሃም በወቅቱ በረከት ሃጎስ አቅም ቢኖረውም በቡድኑ ውስጥ የነበሩት ትልልቅ አጥቂወች ስለነበሩ ሊሰናበት እንደቻለ አውግቶናል። በርካታ የክልል ክለቦችን ባሳተፈው በዚህ የድሬዳዋው ውድድር ላይ ሃዋሳ ከተማ ወደ ሱፐር ሊጉ ካሳደጉት ተጫዋቾች መካከል የአሁኑ አሰልጣኝ በወቅቱ የክለቡ አጥቂወች ዘነበ ፍሰሃ እና ራሱ በረከት ሃጎስ በኢትዮጵያ ቡና ተፈለጉ። ይሁን እና ሁለቱም ተጫዋቾች ወደ ኢትዮጵያ ቡና አምርተው ከክለቡ ጋር ደብረዘይት ላይ ዝግጅት ቢጀምሩም ከወራት ቆይታ በሃላ በረከት ከክለቡ ሲቀነስ ዘነበ ፍሰሃ ግን እዛው ቀርቷል። በድሬዳዋ ካሳዩት እንቅስቃሴ ባሻገር በአድስ አበባ ስታድየም ሃዋሳ ንግድ ባንክን በጥሎ ማለፉ በሚገጥምበትም ወቅት በተጨማሪ ያሳዩት ብቃት አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ሰማኒያ ስምንት ላይ ኢትዮጵያ ቡና በአድስ መልክ ሲቋቋም ለክለቡ ሁለቱም ፊርማቸውን አኑረዋል። ለእግርኳስ በነበረው ጥልቅ ፍቅር የተነሳ ከትምህርቱ ይልቅ ለወደደው እግርኳስ ራሱን የሰጠው የፊት መስመሩ ተጫዋች የትውልድ ከተማውን በመልቀቅም ወደ ወላይታ ተጉዞ ኑሮውን ለማድረግ ቢገደድም አልጋ በአልጋ ነገሮች ሊሆኑለት ባለመቻሉ በድጋሚ እትብቱ ወደ ተቀበረችበት ይርጋለም ዳግም ሊመለስ ችሏል። ከተመለሰ በሃላ ግን ለእግር ኳስ ይበልጥ ራሱን ሰጥቶ ስለነበረ አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ሰማኒያ አምስት ለደቡብ ክልል ምርጥ ተመርጦ ባሳየው አስደናቂ ብቃት የተነሳ በቀጥታ ወደ ሃዋሳ ከተማ አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ሰማኒያ ሰባት ላይ በይፋ ለመቀላቀል ችሏል። ከግብ ጋር የነበረው ቁርኝት እና የአጨራረስ አቅሙን እንድሁም በግንባር የሚያስቆጥራቸው ግቦች ብዙወች አሁንም የሚመሰክሩለት ይህ አጥቂ አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና አንድ ላይ ሃዋሳ ከተማን ጠንካራ ተፎካካሪ በማድረግ ለዋንጫ ቅርብ እንድሆን ከጓደኞቹ ጋር ማድረግ ቢችልም ክለቡ በቅዱስ ጊዮርጊስ ዋንጫውን ተነጥቆ የሊጉን ኮከብ ግብ አግቢነት ግን በግሉ ማሳካት ችሏል። ተጫዋቹ ስምንት ግቦችን አገባ ተብሎ ይሸለም እንጅ አስራ አንድ ጎሎችን አስቆጥሯል፤ በስህተት ነው ቁጥሩ የቀነሰው ሲል ጋዜጠኛ ገነነ መኩሪያ ሊብሮ አውስቶናል አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና አንድ አጨቃጫቂ ጉዳይ ተፈጥሮ ነበር። ተጫዋቹ አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና ሶስት ላይ በገጠመው ህመም የተነሳ ከእግር ኳሱ ከአመት በላይ በህመም ከራቀ በሃላ ብዙ ተስፋ እየተጣለበት የተጠበቀውን ያህል ረጅም አመታት መጫወት ሳይችል ታህሳስ ሃያ ስምንት ቀን አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና አራት ላይ ህይወቱ አልፏል።
የአንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ዘጠና አንድ ፕሪምየር ሊግ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ ሲታወስ
Create a short title for the given news content.
በጃንሜዳ ጊዜያዊ ፖሊስ ጣቢያና ፍርድ ቤት አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን የአድስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ምእመናኑ በጸበል መርጨት ስነ ስርአት ወቅት በሚፈጠር ግፊያ ጉዳት እንዳይደርስበትና ንብረቱ እንዳይሰረቅ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንድያደርግ ነው ያመለከተው። በአሉ እስኪጠናቀቅ ድረስም በጃንሜዳ ዙሪያ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ ክልክል በመሆኑ አማራጭ ቦታወች እንድጠቀሙ ነው ኮሚሽኑ ያመለከተው። የትራፊክ አደጋ እንዳይከሰት ታቦት በሚያልፍበት ወቅት የትራፊክ ፖሊስ አባላት ለሚሰጡት ትእዛዝ ህብረተሰቡና አሽከርካሪወች የተለመደ ትብብራቸውን አጠናክረው እንድቀጥሉ አሳሰቧል። ኮሚሽኑ ለጥምቀት በአል የተለመደ አስፈላጊውን ዝግጅት በማጠናቀቁ ህብረተሰቡ ለጸጥታ ማስከበሩ ትብብሩን አጠናክሮ እንድቀጥልም ነው ጥሪ ያስተላለፈው። የእምነቱ ተከታዮችበአሉ በሰላም እንድጠናቀቅ ከጸጥታ ሃይሎች የተለመደውን ትብብር እንድያደርጉ ኮሚሽኑ ጠይቋል። ኮሚሽኑ የከተራና ጥምቀት በአላት አከባበር አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ፤በአድስ አበባ ከተማ በታቦት ማደሪያ ስፍራወች በተለይም በርካታ የበአሉ ታዳሚወች በሚገኙበት ጃንሜዳ ጊዜያዊ ፖሊስ ጣቢያና ፍርድ ቤት በመክፈት አገልግሎት ለመስጠት ተዘጋጅቷል። ህብረተሰቡ የወንጀል ድርጊቶችን ሲመለከት በ አንድ መቶ ሃያ ስድስት አርባ ሶስት ሰባ ሰባት፣ አንድ መቶ ሃያ ስድስት አርባ ሶስት ሃምሳ ዘጠኝ፣ ስምንት መቶ ሃያ ሰባት አርባ አንድ ሃምሳ አንድ ፣ አንድ መቶ አንድ እና በዘጠኝ መቶ ዘጠና አንድ ነፃ የስልክ መስመር ለፖሊስ ጥቆማ በመስጠት የተለመደ ትብብሩን እንድያደርግ አሳስቧል።
ኮሚሽኑ በጃንሜዳ ጊዜያዊ ፖሊስ ጣቢያና ፍርድ ቤት አገልግሎት እንደሚሰጥ አስታወቀ
Provide a news headline based on the following text.
ከሁለት አመት በፊት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን ወደ ስልጣን ያመጣው ለውጥ ይፋ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ ከፖለቲካው በተጨማሪ ኢኮኖሚያዊ ማሻሻያወችም እንደሚደረጉ ሲነገር ቆይቷል። ይህ የባንኩ ውሳኔ ኢትዮጵያ ጥብቅ የውጭ ምንዛሪ አስተዳደሯን እያላላች ስለመምጣቷ የሚያመላክት ሲሆን፤ ባንኮች በውጭ ምንዛሪ ከአገር ውጭ እንድበደሩ መፍቀዱ ለላኪወች መልካም አጋጣሚን ይዞ የሚመጣ እንደሆነ እየተነገረ ነው። ቢቢሲ በጉዳዩ ላይ ያነጋገራቸው የምጣኔ ሃብት ባለሙያወች የምንዛሪ ስርአት በገበያ ዋጋ መወሰን እንዳለበት ይሚስማሙበት ጉዳይ ሆኖ፤ አካሄዱ ግን ቀስ በቀስ መሆን እንደሚገባው አመልክተዋል። ለዋጋ ግሽበት መጠን አለመቀነስ እንደ ዋነኛ ምክንያት የሚቀመጠው በፍላጎት እና በአቅርቦት መካከል ያለው ልዩነት ሰፊ መሆኑ እንደሆነ የምጣኔ ሃብት ባለሙያወች የሚስማሙበት ሃቅ ነው። ከፍተኛ የሆነ የውጭ ምንዛሪ እጥረት ባለባት ኢትዮጵያ ሌላ የውጭ ምንዛሪ ማግኛ መንገድ መኖሩ ምልካም አጋጣሚ እንደሚሆን በአንዳንድ የምጣኔ ሃብት ባለሙያወች ይታመናል። እነዚህን ማሻሻያወች ተግባራዊ ለማድረግ ያስችላሉ የተባሉ እርምጃወች እየተጠናቀቀ ባለው ሁለት ሽህ የተወሰደ ሲሆን፤ የአገሪቱ ምጣኔ ሃብት ግን ከተለያዩ ፈተናወች አሁንም አልተላቀቀም። በተጠናቀቀው አመት በኢትዮጵያ የምጣኔ ሃብት ገጽታ ላይ ጎልተው ከታዩ ጉዳዮች መካከል ከጊዜ ወደ ጊዜ እጠነከረ የመጣው የዋጋ ግሽበት፣ የብር የምንዛሪ ዋጋ በገበያ ይወሰናል መባል እንድሁም የግል ባንኮች ከውጭ ባንኮች በውጭ ምንዛሪ እንድበደሩ መፈቀዱን መልስ ብለን ለመቃኘት እንሞክራለን። ስለዚህም የብር ዋጋ በገበያ ወደሚተመንበት ስርአት ሲሸጋገር ዋጋው አሁን ካለው እንደሚቀንስ ወይም በብር እና በዶላር መካከል ያለው ልዩነት እንደሚሰፋ ይታመናል። ባንኮች በውጭ ምንዛሪ እንድበደሩ መፈቀዱ ብሄራዊ ባንክ ከሳምንታት በፊት ይፋ ካደረጋቸው መመሪያወች መካከል የግል ባንኮች በራሳቸው ጊዜ በውጭ ምንዛሪ ገንዘብ ይበደሩ የሚለው ይገኝበታል። በሌላ በኩል ደግሞ ባንኮች በውጭ ምንዛሪ የሚበደሩትን ገንዘብ ከእነ ወለዱ በውጭ ምንዛሪ እንደመመለሳቸው የምንዛሪ ተመን መዋዠቅ በአገር ውስጥ ባንኮች ላይ አሉታዊ ጫና ሊፈጥር ይችላል።
በሁለት ሽህ ጎልተው የወጡ ምጣኔ ሃብታዊ ጉዳዮች
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ መስከረም ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዜጎች በሃገራቸው ጉዳይ ላይ እንድወያዩ ለማስቻል እየሰራ መሆኑን የኮሚሽኑ ሰብሳቢ መስፍን አርአያ ፕሮፌሰር ገለጹ። የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሰብሳቢ መስፍን አርአያ ፕሮፌሰር በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ኮሚሽኑ በየደረጃው የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በሃገራቸው ጉዳይ ላይ ሃሳብ እንድሰጡ ለማስቻል እየሰራ ነው። የምክክር ኮሚሽኑ በጋምቤላ ክልል የማጃንግ ዞንከጋምቤላ ከተማ አስተዳደርና ከኢታንግ ልዩ ወረዳ ከተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ጋር በጋምቤላ ከተማ እየመከረ ይገኛል። በመድረኩ ከማጃንግ ዞን ሁለት ወረዳወች እና ከኢታንግ ልዩ ወረዳ እንድሁም ከጋምቤላ ከተማ መስተዳድር አራት መቶ ያህል ተሳታፊወች መገኘታቸውን ከክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ያገኘው መረጃ ያመላክታል። መድረኩ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ወክለው ለሚሳተፉ ተወካዮች በምክክሩ ንቁ ተሳትፎ እንድያደርጉ ለማስቻል ታሳቢ ተደርጎ የተዘጋጀ መሆኑንም ነው የገለጹት። ባለፉት ጊዜያት የመወያየቱ እድል ስላልነበረ በግጭትና በጦርነት በርካታ ጉዳቶች ደርሰዋል ያሉት መስፍን አርአያ ፕሮፌሰር ካለፈው ትምህርት በመውሰድ ችግሮችን በውይይት መፍታት እንደሚገባ ጠቁመዋል። በሚቀጥሉት ሁለት ቀናት ደግሞ ከኑዌርና አኝዋክ ዞን የተመረጡ ተሳታፊወች ጋር ውይይቱና የማህበረሰብ ተወካዮችን የመምረጥ ስራው እንደሚቀጥል ተገልጿል።
ዜጎች በሃገራቸው ጉዳይ ላይ እንድወያዩ ለማስቻል እየተሰራ ነው መስፍን አርአያ ፕሮፌሰር
Generate a news headline for the following article.
ሚሳየሉ ከመካ ስልሳ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት በመቃወሚያ ከሽፏል ከኢራንና ሊባኖስ በየመኑ ፕሬዘደንት ተወግዘዋል የሳውድ መከላከያ ተመሳሳይ ጥቃቶችን ለመከላከል ተዘጋጅቷል የመን ሁቴ አማጽያን ከየመን የሁቲ አማጽያን ይዞታ ከሳአዳ ወደ ቅዱስ መካ የላኩት ምድር ለምድር ተወንጫፊ እስከድ ሚሳኤል መክሸፉን የአረብ ህብረት ጦሩ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። አማጽያኑ ከቅዱስ ከተማዋ መካ የስልሳ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ሚሳየል መተኮሳውና መክሸፉ በሚነገርበት በዚህ ሰአት በሳውድና በህብረት ጦሩ በኩል የሚሰጠው ምላሽ የከበደ እንደሚሆን ይገመታል። ሳውድ መራሹ ጦር በአማጽያኑ ላይ ከበድ ያለ ኪሳራና ጥቃት ቢያደርስም አማጽያኑ ድንበር አሻግረው የሚልኳቸውን ሚሳኤሎች ሙሉ በሙሉ መቆጣጠር አለመቻላቸው ይነገራል። ከድንበር ከተማወች አልፈው ከመካ የቅርብ ርቀት በምትገኘው የጣይፍ ከተማ የቅርብ ርቀት ሚሳየል ባስወነጨፉ በሳምንታት እድሜ ዛሬ መካን ኢላማን ማድረጋች የሰማነው መረጃ አነጋጋሪ መሆኑ አልቀረም። ይህው ትናንት ከቀትር በኋላ በግምት ዘጠኝ በሳውድ መከላከያ ሰራዊት የምድር ጦር መቃወሚያ የከሸፈው ጥቃት ጉዳት አለማድረሱን ሪፖርቱን ይፋ ያደረገው የሳውድ ፕሬስ ኤጀንሲ መግለጫ ያስረዳል። ካሳለፍነው አመት ጀምሮ በየመን የሚገኙትን አማጽያን ለማንበርከክ ሳውድና ሳውድ መራሽ አረብ ሃገራት የአየር ላይ ጥቃታቸውን አጠናክረው መቀጠላቸው ይታወቃል። ከየመን በአምስት መቶ ኪሎ ሜትር ርቀት በምትገኘው ቅዱስ ከተማዋ መካ ያነጣጠረው የሚሳየል ጥቃት ከመካ ስልሳ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ሲደርስ መክሸፉ ተነግሯል። የሳውድ መከላከያ ሰራዊት ተመሳሳይ የሚሳኤል ጥቃትን ከመመከት የሚያስችሉ እጅግ ዘመናዊ የሚሳኤል መከላለከያ በተለያዩ ቦታወች በመትከል ተመሳሳይ ጥቃቶችን ለመከላከል መዘጋጀቱም ታውቋል። ይሁን እንጅ የህብረት ጥቃቱ አብዛኛው የመንን ተቆጣጥረው ያሉትን የሁቲ አማጽያን እና የቀድሞው መሪ የአሊ አብደላህ ሳላህን ደጋፊወች መቆጣጠር አልቻላቸውም። ይህ በእንድህ አንዳለ የሁቲ አማጽያን በሳውድ ድንበር ከተማ በጀዛን በሰነዘሩት ተመሳሳይ ጥቃት የመኖሪያ ቤቶች ጥቃት የደረሰባቸው ቢሆንም በሰው ላይ ጉዳት አለመድረሱ የሳውድ መገናኛ ብዙሃን በመዘገብ ላይ ናቸው ቸር ያሰማን ነቢዩ ሲራክ ጥቅምት ቀን ሁለት ሽህ ዘጠኝ አም።
የመን ሁቴ አማጽያን ወደ መካ የላኩት ሚሳኤል ከሸፈ ሚሳየሉ ከመካ ስልሳ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት በመቃወሚያ ከሽፏል
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ፣ ነሃሴ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የህወሃት አሸባሪ ቡድን በሰሜን ወሎ ዞን ሃብሩ ወረዳ ነዋሪወችን ምንነቱ ያልታወቀ መርፌ ሲወጋ ማየቱን አንድ የአይን እማኝ ገለጸ። በተለያዩ አካባቢወች የአርሶ አደሮችን ቤት በማቃጠልም በጭካኔ ንብረቶችን ሲያወድሙ ተመልክቻለሁ ሲል እማኝነቱን ገልጿል። ከዚህ ባለፈም የኮቪድ መከላከያ ነው በሚል አሸባሪው ቡድን የተለያዩ ሰወችን መርፌ ሲወጋ ተመልክቻለሁ ብሏል መሃመድ። የአሸባሪው ህወሃት ዘራፊወች በገቡባቸው አካባቢወች ሁሉ ቤት ሲያቃጥሉ ንጹሃንን ሲገድሉ ማየቱንም ተናግሯል። በየደረሱባቸው አካባቢወች ሁሉ ዘርፎ የሚፈልገውን ያክል ከጫነ በኋላ ሌላውን በማቃጠል ሲያወድም ተመልክተናል ብሏል። በተመሳሳይ በአፋር ክልል መርፌ ተወግቶ የእርዳታ አህል ያገኘ ጓደኛየ አለ ሲልም መሃመድ ተናግሯል። የአሸባሪው ቡድን ዘራፊወች ለሰው ልጅ ምንም አይነት ርህራሄ የሌላቸው ጨካኞች መሆናቸውን በሚፈጽሟቸው ግድያወች ተመልክተናል ብሏል መሃመድ። አሸባሪ ቡድኑ ሰወችን የሚወጋው መርፌ እስካሁን ምን እንደሆነና ለምን አላማ እንደሆነ ባይታወቅም መርፌ የተወጋ እርዳታ ያገኛል በሚል በርካታ ሰወችን ወግቷል ነው ያለው። ለትግራይ ክልል ነዋሪወች የጥሞና ጊዜ ለመስጠት መንግስት የተናጠል ተኩስ አቁም ቢያደርግም የህወሃት አሸባሪ ቡድን ሰርጎ ገቦች በአማራ እና አፋር ክልሎች ከፍተኛ ማህበራዊ ቀውስና ውድመት እያስከተሉ መሆናቸውን ኢዜአ ዘግቧል። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የህወሃት አሸባሪ ቡድን በሰሜን ወሎ ዞን ነዋሪወችን ምንነቱ ያልታወቀ መርፌ ወግቷል
Write a brief headline summarizing the article below.
ደራሲው መታሰቢያነቱን ለኢትዮጵያ ሰላምና ብልጽግና ህይወታቸውን ሙሉ ለጣሩ ሰወች ባደረገው መጽሃፍ የጀርባ ሽፋን ላይ አስተያየት ከሰጡ ግለሰቦች መካከል አርቲስት ስዩም ተፈራ መጽሃፉን ልብ ሰቃይ ፈጣንና የስለላ ታሪኮች የተሰናሰሉበት በማለት አስተያየቱን ሲሰጥ መጽሃፉን ማንበባቸውን የተናገሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የመቻቻል ፖለቲካን አስፈላጊነት የገለጸ ብለውታል። በሌላም በኩል ሚስጢራዊ ማህተም አእምሮአዊ ልቦለድ መጽሃፍ ማክሰኞ ከቀኑ ሰአት በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመፃህፍት አዳራሽ ይመረቃል። ገጾች ያሉት መጽሃፉ ለሃገር ውስጥ በ ብር በውጭ ሃገራት በ ዶላር ለገበያ ቀርቧል። ገጾች ያሉትን መጽሃፍ ያዘጋጁት ገብረስላሴ አጽብሃ ባዜን ናቸው። የመጽሃፉ ዋጋ ብር ነው።
ምወዳእታ መአልቲ እና ማጆሪስ ለንባብ በቁ ምስጢራዊ ማህተም ማክሰኞ ይመረቃል
Summarize the following news article into a concise headline.
የ አመት ጽኑ እስራት የተፈረደበትና ላለፉት ወራት በቃሊቲ እስር ቤት የሚገኘው፤ ታዋቂው ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፤ በመጭው ጥቅምት ሃያ ሰባት በጠቅላይ ፍርድ ቤት ቀርቦ ይግባኙ እንደሚደመጥ ኢትዮጽያን ሪፖርተር ዘገበ። በሁለት ሽህ አንድ አም በወጣውና አፋኝ እንደሆነ የሚተቸውን ጸረ ሽብር ህጉን በመጣስ የተከሰሰው እስክንድር ነጋ፤ የከፍተኛው ፍርድ ቤት ውሳኔ ያለበትን የህግ ስህተቶችና የማስረጃ ድክመት ጠቅሶ በመሰረተው ይግብኝ፤ በሽብርም ይሁን በአመጽ እንዳልተሳተፈ፤ በሰላማዊ መንገድና ህገመንግስቱን መሰረት አድርጎ ብቻ ይንቀሳቀስ እንደነበር በይግባኙ ላይ አመልክቶል። እስክንድር ነጋ በጠቅላይ ፍርድ ቤት ቀርቦ ይግባኝ ሲል፤ የሚከራከርበት ቀን ጥቅምት ሃያ ሰባት የተወለደበትና አርባ ሶስት ኛ አመቱን የሚያከብርበት ቀን መሆኑን ለማወቅ ተችሎል። ከፍተኛው ፍርድ ቤት ለውሳኔ በሚያመቸው መልኩ የምስክሮችን ቃልና ማስረጃ እየጠየቀ የተሳሳተ ውሳኔ እንዳስተላለፈ የተናገረው እስክንድር ነጋ፤ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያለበቂ ማስረጃ የተፈረደበት ፍርድ እንድቀለብስና በነፃ እንድያሰናብተው ይግባኝ ብሎል። እስክንድር ነጋ ለጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ይግባኝ ቢልም፤ በሃገሪቱ ውስጥ ያለውን የህግ አማራጮች አሟጦ ከመጨረስ አንፃር እንጅ፤ ፍትህ ጠብቆ አይደለም ሲሉ የጠቅላይ ፍርድቤቱን የቀድሞ ውሳኔወች እንደማስረጃ የሚያነሱ ሰወች ይናገራሉ። ልጃቸው ናፍቆት እስክንድር ሁለቱ ባልና ሚስት ታስረው ቃሊቲ በነበሩበት ግዜ ነው ነበር የተወለደው። እስክንድር ለመጨረሻ ግዜ የታሰረው ልጁን ከትምህርት ቤት ወደቤት ሲመልስ ነበር። በአሜሪካን ሃገር ትምህርቱን የተማረውና ከ አመት ቆይታ በኋላ ወደ እናት አገሩ ኢትዮጵያ ተመልሶ በጋዜጠኝነት ሙያ የተሰማራው እስክንድር ነጋ፤ ባለፉት ሃያ አመታት ከስምንት ጊዜ በላይ የታሰረ ሲሆን፤ ባለፈው አመት የ አመት ጽኑ እስራት ተፈርዶበት በቃሊቲ እንደሚገኝ ይታወቃል። እስክንድር ነጋ የፔን አሜሪካ ተሸላሚ ነው። ባለፈው ሳምንት የጠ ፍርድ ቤቱ ሰበር ሰሚ ችሎች፤ ወደ ሃያ ሚሊዮን ብር የሚጠጋ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ጉባኤንና የሴቶች የህግ ባለሙያ ማህበር ገንዘብ እንድታገድና እንድወረስ የበታች ፍርድ ቤቶች የወሰኑትን ውሳኔ መሰረታዊ ህግ ስህተት የለበትም ብሎ ማጽናቱ ይታወሳል።
እስክንድር ነጋ ጥቅምት ሃያ ሰባት ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይቀርባል
Generate a news headline for the following article.
ሃገሬ ሚድያና ኮሚዩኒኬሽን ከጐንደር ከተማ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ጋር በመተባበር ያዘጋጃቸው ጐንደርን ለአገር ቤት እና ጐንደርን ለህፃናት የተሰኙ የቱሪዝም ዳይሬክተሪወች ታትመው ባለፈው ሳምንት ጐንደር ከተማ በሚገኘው ቋራ ሆቴል ተመረቁ። ከዚህ በፊት ጐንደርን ለአገር ቤት የተሰኘ የጐንደር ቱሪዝም ማውጫ በእንግሊዝኛ መውጣቱ የሚታወስ ሲሆን የአገር ውስጥ ጐብኝወችና የጐንደር ከተማ ነዋሪወች ስለጐንደር ቅርሶች ጥሩ ግንዛቤ እንድኖራቸውና ቅርሶቹን እንድንከባከቡ በማሰብ ወደ አማርኛ ተተርጉሞ መቅረቡን የፕሮጀክቱ አስተባባሪ ወይዘሪት ህይወት ሃብታይ ተናግራለች። ማውጫው በዋናነት የጐንደርን ዋና ዋና መስህቦች ያካተተ ሲሆን በተለይም የአፄ ፋሲለደስ ግንቦችን፣ ደብረ ብርሃን ስላሴን፣ የአፄ ፋሲለደስ መዋኛን እንድሁም ጐንደር ያሏትን ፓርኮችና ሙዚየሞች የሚያስቃኝ ነው። ሃገሬ ሚድያና ኮሚዩኒኬሽን በዚህ አመት ብቻ የቱሪዝም ማውጫ ሲያስመርቅ ለሶስተኛ ጊዜ ሲሆን ቀደም ሲል የሰሜን ሸዋ የቱሪዝም ዳይሬክተሪ እና የኢትዮጵያ የተፈጥሮ ፓርኮች ዳይሬክተሪ ን አስመርቋል። በዚሁ እለት ጐንደርን ለህፃናት የተሰኘ መጽሃፍም የተመረቀ ሲሆን ህፃናት የጐንደርን መስህቦች እንድያውቁና በቂ ግንዛቤ እንድያገኙ በሚያስችላቸው መንገድ መዘጋጀቱ ተገልጿል። የምረቃ ስነስርአቱን የኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ደኤታ አቶ ሙሉጌታ ሰይድ ከፍተውታል። ድርጅቱ በየሁለት ወሩ የሚወጣና ቱሪዝም ላይ አተኩሮ የሚሰራ ቱባ የተሰኘ መጽሄት እንደሚያዘጋጅም ይታወቃል።
ጐንደርን ለአገር ቤት እና ጐንደርን ለህፃናት ለንባብ በቁ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ መጋቢት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የሰላም ሚኒስትር አቶ ብናልፍ አንዷለም ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ቦርድ አመራሮች ጋር ተወያዩ። የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ቦርድ አመራሮች በበኩላቸው በኢትዮጵያ እየተስተዋሉ የሚገኙ ችግሮች ሰፊ መሆናቸው ጠቅሰው፥ ለመፍትሄው በጋራ መስራት እና መረባረብ ይገባል ማለታቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ሚኒስትሩ የሃይማኖት ተቋማት ሰላምን በማስፈን ረገድ የማይተካ ሚና እንዳላቸው ገልጸው ፥ ይህን የሰላም ስራ በተሳካ ሁኔታ እንድወጡ መንግስት ከጎናቸው መሆኑን ተናግረዋል። ውይይቱ የሃይማኖት ተቋማት በሰላም ግንባታ ያላቸው ሚና እና የሰላም ተልእኳቸውን እንዳይወጡ በሚያደርጓቸው ተግዳሮቶች ዙሪያ ያተኮረ ነው ተብሏል። ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
አቶ ብናልፍ አንዷለም የሃይማኖት ተቋማት ሰላምን በማስፈን ረገድ የማይተካ ሚና እንዳላቸው ገለጹ
Write a brief headline summarizing the article below.
ከሁለት አመት በሃላ እንደሚጠናቀቅ የተነገረለት የአደይ አበባ ስታድየም የግንባታ ቦታ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ የሰባት ሰወች ህይወት ማለፉን እና ከስላሳ በላይ ሰወች ጉዳት እንደረሰባቸው በእንግሊዘኛ ቋንቋ ዘገባወችን የሚያቀርበው አድስ ስታንዳርድ ዛሬ ዘግቧል። ከአደጋው አንድ ቀን አስቀድሞ ሰኞ ነሃሴ ሰባት የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌድሬሽን ካፍ ፕሬዝደንት አህመድ አህመድ ስለስታድየሙ ግንባታ አጠቃላይ ገለፃ የተደረገላቸው ሲሆን ወደ ስታድየሙ ግን ገብተው አልጎበኙም ነበር። የእሳት አደጋው የተነሳው በጋዝ ፍንዳታ ምክንያት ሲሆን ከአንድ ወር ያህል ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት ዝምታን መምረጣቸው ተነግሯል። በአደጋው ህይወታቸውን ላጡት ወገኖች ለቤተሰቦቻቸው የ ሽህ ብር ካሳ ክፍያ ኩባንያው ለመፈጸም ቢፈልግም ተጎጅወች ይህንን ለመቀበል እንዳልፈቀዱ ተዘግቧል። ከሁለት አመት በሃላ ሲጠናቀቅ ስልሳሽ ተመልካች የመያዝ አቅም እንዳለው የተነገረለት አደይ አበባ ስታድየም ከዚህ ቀደም የአፈር መደርመስ አጋጥሞ የሰው ህይወት መጥፋቱ ይታወሳል። በቻይና ስቴት ኮንስትራክሽን ኤንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን አማካኝነት ግንባታው እየተካሄደ የሚገኘው የአደይ አበባ ስታድየም የሰራተኞች መኖሪያ ላይ ማክሰኞ ነሃሴ ሁለት ከምሽቱ ሁለት፡ በጋዝ ፍንዳታ ምክንያት በደረሰው የእሳት አደጋ የሰባት ሰወች ህይወት ማለፉን ድረገጹ ዘግቧል። ስምንት መቶ ኢትዮጵያዊያን እና ሁለት መቶ ቻይናዊያን በስታድየሙ ግንባታ እየሰሩ ሲገኙ የኢትጵያዊያን መኖሪያ በአማካይ ሃያ ሰወች ዘጠና ሜትር ስኩዌር በምትሆን ቦታ ሲኖሩ በአንጸሩ በቻይናዊያን ሰራተኞች መኖሪያ በአማካይ አራት ሰወች ይገኛሉ። ከአህመድ አህመድ የኢትዮጵያ ጉብኝት ከተጠናቀቀ በሃላ ነው አደጋው ሊደርስ የቻለው። እንዷድስ ስታንዳርድ ዘገባ ከሆነ የቻይናው ኩባንያ ይሁን የመንግስት አካል በአደጋው ዙሪያ ያሉት ነገር የለም። የፎቶ ምንጭ አድስ ስታንዳርድ።
የአደይ አበባ ስታድየም ግንባታ ሰራተኞች ላይ በደረሰ አደጋ የሰው ህይወት ጠፍቷል
Summarize the following news article into a concise headline.
ሲቪል ሶሳይቲን ለሰላም በሚል መሪ ቃል ሃገር አቀፍ የሲቪል ማህበረሰብና ድርጅቶች እንድሁም የብዙሃን የሙያ ማህበራት የምክክር መድረክ በአድስ አበባ እየተካሄደ ነው። የድሞክራሲ ባህል ግንባታን ለማዳበር በተለይም የሲቪል ማህበራት የሰላም አስፈላጊነት ብቻ ሳይሆን ሰላማዊ ግንኙነት የሚገነባበትን መሰረታዊ እሴቶችን በመለየትና በመገንባት እንድሁም በማዳበር በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ በምክክር መድረኩ ላይ የተገኙት የኢፌድሪ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፌሪያት ካሚል አሳሰቡ። በተጨማሪም የሃይማኖት፣ የብሄር እኩልነትንና ተከባብሮ መኖርን በአመክንዮም ሆነ በተግባር በማሳየት በማህበራዊ ሚድያ፣ ትምህርት ቤቶች፣ በዩኒቨርስቲወች እና በወጣቶች ማእከላት ትኩረት ተሰጥቶ ሊሰራ እንደሚገባም ሚኒስትሯ ገልጸዋል። ሰላምን በመጠበቅ የሚፈጠሩ ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ መፍታት በሚቻልበት ዙሪያ የሰላም ሚኒስቴር ከፍሬድሪክ ኤበርት ስቲፍታንግ ጋር በመተባበር አገር አቀፍ የምክክር እየተካሄደ ይገኛል። የሲቪል ማህበራት ዜጎችን ሰለመብቶቻቸውና ሃላፊነታቸው ማስተማር የዜጎችን መብት ማስከበሪያ መሳሪያ በመሆኑ ማህበረሰባዊ ሃላፊነትን በማበረታታት በዜጎች ተነሳሽነት ሊከናወኑ የሚችሉ የጋራ ጉዳዮች ላይ መስራት እንደሚገባ ጥናት ያቀረቡት የህግ ባለሙያ የሆኑት አቶ ቁምላቸው ዳኘ እና የኢትዮጵያ ሲቪል ሶሳይቲ ፕሬዚዳንት አቶ ነጋሽ ተክሉ ጠቁመዋል። በምክክር መድረኩ ላይም የሲቪል ማህበራት በሰላም ግንባታ ዙሪያ ያላቸውን ሚና በተመለከተ ጥናታዊ ጽሁፍ ቀርቧል። የሰላም መደፍረስ መንስኤወችን በመለየት በሃገሪቱ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ሲቪል ማህበራት ሃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባም ገልጸዋል። የምክክር መድረኩ በቀጣይ እስከታችኛው መዋቅር በመውረድ የሲቪል ማህበራቱ ሰለሰላም የሚሰሩበት ይሆናልም ተብሏል።
ሃገር አቀፍ የሲቪል ማህበረሰብና ድርጅቶች የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው
Summarize the following news article into a concise headline.
ሰማያዊ ፓርቲ ከመንግስት የቀረበበትን ውንጀላ ተቃውሟል በአሸባሪው ቡድን ታጣቂወች አሰቃቂ ግድያ የተገጸመባቸው ኢትዮጵያውያን ሰማእታትን ለመዘከርና ሽብርተኝነትን ለማውገዝ ባለፈው ረቡእ መንግስት በጠራው ህዝባዊ ሰልፍ ላይ ተቃዋሚ ከጸጥታ ሃይሎች ጋር የፈጠሩት ግጭት የአለም አቀፍ ሚድጠያወችን ትኩረት ስቧል። የኢትዮጵያውያኑን በ ታጣቂወች የመገደል አሰቃቂ ትእይንት በተደጋጋሚ በምስል አስደግፎ ሲያቀርብ የነበረው ዩሮ ኒውስ ረቡእ እለት ምሽት ጀምሮ ሰልፉ ሲጀመር የነበረውን ሁኔታና በሰልፉ ማጠናቀቂያ ላይ ፖሊስ ከሰልፈኛው ጋር የተጋጨበትን ትእይንት አሳይቷል። በእለቱም ያህል የአመራር አባላቱ ከሰልፉ በፊት እና በኋላ ተደብድበው መታሰራቸውን ፓርቲው አስታውቆ በየፖሊስ ጣቢያውም በመቶወች የሚቆጠሩ ዜጎች መታሰራቸውን ለማረጋገጥ ችያለሁ ብሏል። በእለቱ በአልጀዚራ በተላለፈ ዘገባ ህዝቡ በከፍተኛ ጩሃትና ቁጣ መንግስትን የሚተቹ መፈክሮችን እያሰማ ባለበት በጸጥታ ሃይሎች የተወሰደው እርምጃ ታይቷል። የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ሚኒስትር አቶ ሬድዋን ሁሴን ሰልፉ ከተከናወነ ከሰአታት በኋላ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ የታሰበው ሰልፍ በስኬት መጠናቀቁን ጠቁመው አንዳንድ ህገ ወጦች በሰልፉ ላይ ረብሻ ማስነሳታቸውንና ከዚህ ጀርባም የሰማያዊ ፓርቲ እጅ እንዳለበት ተናግረዋል። በሰላማዊ ሰልፉ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ሽብርተኝነትን የሚያወግዘውን ንግግር እያደረጉ ሳለም ከፍተኛ ጩሃትና ተቃውሞ የተስተጋባ ሲሆን አንዳንዶችም ከፖሊስ ጋር ግጭት ፈጥረዋል። ለረቡእ እለቱ ሰላማዊ ሰልፍ ትኩረት ሰጥቶ የዘገበው ቢቢሲ በበኩሉ ሰልፈኛው ያሰማውን ተቃውሞና በመጨረሻም ፖሊስ የሃይል እርምጃ ሲወስድ የሚያሳይ ዘገባ አስተላልፏል። መንግስት ተቃውሞውን አደራጅቷል ሲል የወነጀለው ሰማያዊ ፓርቲ ረቡእ እለት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ መንግስት የጠራውን ሰልፍ በመደገፍ አባላቱና ደጋፊወቹ በሰልፉ ላይ እንድገኙ ጥሪ ማስተላለፉንና ጥሪውን ተከትሎ እንደማንኛውም ዜጋ በሰልፉ ላይ የሄዱ የፓርቲው አመራሮችና አባላት ገና ወደ መስቀል አደባባይ ከመድረሳቸው በፊት እየታደኑ መታሰራቸውን አስታውቋል። በእለቱ ሪፖርተራችን በመስቀል አደባባይ ተገኝቶ እንደተመለከተው በተለይ በቅዱስ ዮሴፍ ትቤት አካባቢ በቡድን የተደራጁ ወጣቶች በከፍተኛ ጩሃት መንግስትን የሚያወግዙ መፈክሮች እያሰሙ ሲቃወሙ እንደነበር ለመታዘብ ተችሏል። ሁለት የፓርቲው እጩ የምርጫ ተወዳዳሪወችም ፖሊስ ጣቢያ ለታሰሩት የፓርቲው አመራሮች እራት ለማድረስና ለመጠየቅ በሄዱበት ወቅት መታሰራቸውን ፓርቲው አስታውቋል።
የረቡእ እለቱ ሰልፍ በአለም አቀፍ ሚድያወች ትኩረት ተሰጥቶታል
Provide a news headline based on the following text.
ወያኔ ብአደንና ኦህደድ የሚባሉ አገልጋዮቸን ፈጥሮ ፣ ኢትዮጵያውያንን በጎሳ አከፋፍሎና ለአገዛዙ እንድመቸው አድርጎ አደላድሎ ለ አመታት የተዋጋለትን አላማውን ተግባራዊ ከማድረግ አልፎ ሃያ አራ አመታት በስልጣን መቆየት በመቻሉ ሊደነቅ ይገባል። ለወያኔ አገልጋይነት ያደሩት ወገኖች ሃያ አራት አመት ሙሉ ሰጥ ለጥ ብለው የመገዛታቸው ምክንያትም ሆነ ተቃዋሚው ይህን ያህል አመት ትንሽ አንኳን ለውጥ አለማምጣቱ ሊያስመርረው ሊስያቆጨውና በእልህ ሊያነሳሳው ያለመቻሉ ነገር ይህ የማይመለከታቸው ጥቂቶች ቢኖሩም ለፍች ያስቸገረ እንቆቅልሽ ሆኗል ማለት ይቻላል። ህውሃት በሚያሳያቸው መንገድ እየተጓዙ የህውሃትንም ምክር ይሁን ትእዛዝ እጠቀበሉ ፈተናውን ሊያልፉት አደጋውን ሊወጡት እንደማይችሉ የተገነዘቡ ሰወች ከብአደንም ከኦህደድም ፈተናውን የማለፊያ መንገድ እየፈለጉ እንደሆነ እየተሰማ ነው። ራቁቱን ለተወለደ ልጅ ጥብቆ መች አነሰው አንደሚባለው በህውሃት ትግል በተገኘ ድል በተመሰረተ መንግስት ውስጥ በችሮታችን የሰጠናችሁ ቢበዛባችሁ አንጅ አያንሳችሁም ነው መልእክቱ። ምክንያት ሆኖኝ ይህን ያነሳሁት ብአደንና ኦሃደድ ለጠቅላይ ምኒስትርነትም ሆነ ለሌሎች ወሳኝ የስልጣን ቦታወች እንድሁም ለጀነራልት የሚበቃ ሰውም ሆነ ለዚህ አንድታጩ የሚያበቃቸው ድርጅታዊ ቁመና ባይኖራቸውምና ይህንኑ አምነው ቢቀበሉም ለጠቅላይ ማኒስትሩ አማካሪ የሚሆን ከእያንዳንዳቸው አንድ አንድ ሰው እንኳን መጥፋቱ አስገርሞኝ ወያኔም የንቀት ደረጃ ጥያቄ ሆኖብኝ ነው። እነዚህ የራሳቸው ህልውና የሌላቸው በወያኔ ፈቃድ የሚኖሩና በትእዛዝ የሚሰሩና የሚናገሩ ሰወች የሚመሯቸውን ድርጅቶች አንደ ድርጅት ተቀብለው በአባልነት አለያም በደጋፊነት ተሰልፈው በተዋረድ ውርደትን አሜን ብለው ንቀትን ተቀብለው እየኖሩ ያሉ ሰወች ምክንያትም አጠያያቂ ነው። ለሁሉም ግዜ አለው እንደሚባለው የእነዚህ ሁለት ድርጅቶች ሰወች የተሰጣቸውን እየተቀበሉ የታዘዙትን እየፈጸሙ በሉ የሚባሉትንም እየተናገሩ ሃያ አራት አመታት ቢዘልቁም አሁን ጊዜ ትልቅ ፈተና ጋርጦባቸዋል። ብዙ አሳይቶንና አሰምቶን ባለፈውና በታረክ ውስጥ ልዩ ምእራፍ በያዘው ምርጫ ዘጠና ሰባት ከተካሄዱ የክርክር መድረኮች በአንዱ ኦህደድ እወክለዋሁ አንደሚለው የቆዳ ስፋትና የህዝብ ብዛት ተገቢ የስልጣን ቦታ አልያዘም። ከፕሮፓጋንዳው በስተጀርባ ያለውን ለዚህ ሰጥ ለጥ ብሎ መገዛት ያባቃቸው ምክንያት በመጠኑ የሚታወቅ ቢሆን ሃያ አራት አመት ሙሉ ያለምንም ኮሽታ ለማገልገላቸው ይልቁንም በአደባባይ በግልጽ የሚነሱ ጥያቄወች ምሳሌ የጀነራልነቱ የማይሞቅ የማይበርዳው የሆነበትን ምክንያት የሚያውቁት እነርሱ ናቸው። ይህም ካልሆነ በየግል ውሳኔ በቃን ብለው ነፃነታቸውን በመሻት የሚታገሉትንና ታሪክ ለክብር ያጫቸውን በአንፃሩም ሎሌነቱ ተመችቶኛል የማይገባኝን ያገኘሁት በህውሃት ነው ብለው በአገልጋይነታቸው በመቀጠል ከውርደት አትውጡ ያላቸውን ለማየት አንበቃ ይሆናል።
የብአደንና የኦህደድ አገልጋይነት እስክምን ድረስ ይገረም አለሙ
Generate a news headline for the following article.
አድስ አበባ፣ ነሃሴ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኦሮሚያ ክልል እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኢትዮጵያ ከ አመት በታች ክልሎች እና ክለቦች ሻምፒዮን ሆነዋል። እንድሁም በክለቦች ሻምፒዮና መርሃ ግብር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅዱስ ጊዮርጊስን በመለያ ምት አራት ለ ሁለት በመርታት የዋንጫ ባለቤትና ሻምፒዮን ሆኗል። በክልሎች ሻምፒዮና መካከል በተደረገ የፍፃሜ ጨዋታ ኦሮሚያ ክልል ደቡብ ክልልን ሁለት ለ በሆነ ውጤት መርታቱን ተከትሎ ሻምፒዮን ሆኗል። በክልሎች ሻምፒዮና ደግሞ ኦሮሚያ ክልል የወርቅ እና የዋንጫ፣ ደቡብ ክልል የብር እንድሁም አማራ ክልል የነሃስ እና የጸባይ ዋንጫ ተሸላሚ ሆነዋል። የማሸነፊያ ጎሎቹን ዮሴፍ ዳንኤል እና ጁንድ ሃጅ ናቸው ያስቆጠሩት። በክለቦች ሻምፒዮና ዘርፍ በተካሄደው የሽልማት ስነ ስርአት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወርቅ እና የዋንጫ፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ የብር እንድሁም ወላይታ ድቻ የነሃስ እና የጸባይ ዋንጫ ተሸላሚ ሆነዋል። በተጨማሪም የኦሮሚያ ክልል ልዩ ተሸላሚ ሆኗል። ለአዘጋጁ ሲዳማ ክልል ደግሞ የዋንጫ ሽልማት ተበርክቷል። ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
ኦሮሚያ ክልል እና ንግድ ባንክ የኢትዮጵያ ከ አመት በታች ሻምፒዮን ሆኑ
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ የካቲት ስድስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በደቡብ ሱዳን ጁባ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ በሃገር ውስጥ በጀግንነት እየተፋለመ ለሚገኘው የመከላከያ ሰራዊታችን ስላሳ ሁለት ሽህ አራት መቶ አስር ዶላር ድጋፍ አደረገ። በያምቢዩ እና ታምቡራ የደቡብ ሱዳን ግዛቶች ሰላም አስከባሪ ሻለቃው አመርቂ የግዳጅ አፈፃጸም በማስመዝገብ የአካባቢውን ህብረተሰብ ሰላም በአስተማማኝ ማስጠበቅ ችሏል ያሉት ደግሞ በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ወታደራዊ አታሸ ብርጋደል ጀኔራልኔራል ዳዊት ወልደሰንበት ናቸው። በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በተደረገው የድጋፍ ርክክብ በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ነቢል መህድ ፥ ሰላም አስከባሪ ሻለቃው የኢትዮጵያን ህዝብና መንግስት የሚያኮራ ተልእኮ እየፈጸመ የህዝብን ሰላም ከማስጠበቅ ባሻገር በሃገር ቤት እየተፋለመ ለሚገኘው ጀግናው ሰራዊት የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉ ለሃገሩ ያለውን ያልተቆጠበ ፍቅር የሚያሰይ ነው ብለዋል። የ ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ከፍያለው ረጋሳ በበኩላቸው ፥ ግዳጃችንን በአኩሪ ሁኔታ ከመፈጸም ባሻገር በሃገር ውስጥ ከሽብርተኛ ሃይሎች ጋር እየተፋለመ ለሚገኘው ሰራዊታችን ድጋፍ ማድረግ በመቻላችን ደስተኞች ነን ማለታቸውን ከመከላከያ ሰራዊት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ወታደራዊ አታሸው ፥ ሻለቃው ሃገሩንና ወገኑን በተልእኮው ከማኩራት በተጨማሪ ለሃገር ቤት ሰራዊት ድጋፍ ማድረጉ የኢትዮጵያ አለኝታነቱን የሚያሳይ ስለመሆኑም ተናግረዋል። ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
በጁባ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ ለመከላከያ ሰራዊት ከስላሳ ሁለት ሽህ ዶላር በላይ ድጋፍ አደረገ
Generate a news headline for the following article.
ከአለማችን ታላላቅ የሙዚቃ ሽልማቶች አንዱ የሆነው የቢልቦርድ የሙዚቃ ሽልማት ባለፈው ረቡእ ምሽት በላስ ቬጋስ በደማቅ ስነስርአት የተከናወነ ሲሆን በምርጥ አርቲስት ዘርፍ ታዋቂው ራፐር ድሬክ አሸናፊ ሆኗል። በምርጥ ሴት አርቲስት ዘርፍ አሪያና ግራንደ አሸናፊ ስትሆን በምርጥ ካንትሪ አርቲስት ዘርፍ ሉክ ኮምብስ በምርጥ ሮክ አርቲስት ዘርፍ ኢማጅን ድራጎንስ ለሽልማት በቅተዋል። በዘንድሮው የቢልቦርድ ሽልማት ምርጥ አርቲስትን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች ተሸላሚ የሆነውና አጠቃላይ ያገኛቸውን የቢልቦርድ ሽልማቶች ቁጥር ያደረሰው ታዋቂው ድምፃዊ ድሬክ በቢልቦርድ ታሪክ ብዛት ያላቸው ሽልማቶችን በማግኘት ታሪክ ሰርቷል። ታዋቂዋ ድምፃዊት ካርድ ቢ በ ዘርፎች ታጭታ የነበረ ቢሆንም በ ዘርፎች ለማሸነፍ መቻሏ ተነግሯል። ቴለር ስዊፍት ሚ የተሰኘ የሙዚቃ ስራዋን በማቀንቀን በከፈተችው የዘንድሮው ቢልቦርድ የሙዚቃ ሽልማት ላይ ማሪያ ኬሪ አርያና ግራንደና ማዶናን ጨምሮ የአለማችን ኮከብ ድምፃውያን ስራወቻቸውን ያቀረቡ ሲሆን የመድረኩ መሪም ኬሌ ካርልሰን ነበር።
የ ቢልቦርድ የሙዚቃ ሽልማት ተከናወነ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ጥቅምት ሰባት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የደቡብ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው አንድ ሽህ አራት መቶ ዘጠና ስድስትኛውን የመውሊድ በአልን በማስመልከት ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ። ዘንድሮ የተከበሩ ህዝባዊም ሆነ ሃይማኖታዊ በአላት በውስብስብ ሃገራዊ ችግሮች ውስጥ ሆነን ነው ያሉት ርእሰ መስተዳድሩ ፥ያጋጠመንን ችግር በመወጣት የጀመርነውን የብልጽግና ጉዞ እውን እናደርጋለን ሲሉ በመግለጫቸው አመልክተዋል። በአሁኑ ሰአት የሃገርን ህልውና ለማስጠበቅ በርካታ ሙስሊም ወንድሞቻችን በጦር ግንባር ላይ ሆነው ከሌሎች የሃይማኖት ተከታይ ወገኖቻቸው ጋር ሆነው የህይወት መስዋእትነት እየከፈሉ መሆኑንም ርእሰ መስተዳድሩ ገልጸዋል። አሸባሪው ትህነግ በከፈተብን ወረራ በርካታ ዜጎቻችን ከቤት ንብረታቸው በመፈናቀል በማይመች ሁኔታ ላይ ሆነው በአልን ለማክበር የተገደዱበት ወቅት ላይ መሆናቸውን ያስታወሱት ርእሰ መስተዳድሩ፥ ከፊት ለፊታችን የተደቀነብንን ፈተና በጽናት በማለፍ ነገ አድስ የተስፋ ብርሃን እናያለን ብለዋል። ርእሰ መስተዳድሩ በእንኳን አደረሳችሁ መልእክታቸው፥ ነብዩ መሃመድ በእስልምና ሃይማኖት በነበራቸው አስተምህሮት የሰው ልጆች ያለ ዘርና ሃይማኖት ልዩነት የምድር ፍጡራን ሁሉ እኩል መሆናቸውን ሲያስተምሩ እንደነበር ተናግረዋል። ዛሬ በፈተና ላይ ሆነን የምናከብረው በአል ነገ በታላቅ ደስታና ተድላ ላይ ሆነን እንደምናከብር ሙሉ እምነት አለኝ ብለዋል። በህዝብ ይሁንታና ፍላጎት የተመሰረተው መንግስት ወደ ስራ በገባበት ማግስት የሚከበረው የመውሊድ በአል በአድስ አስተሳሰብ እና በአድስ መንፈስ ህዝባችንን ለማገልገል በላቀ ቁርጠኝነት የምንሰራበት ጊዜ ላይ እንገኛለንም ብለዋ። በተለይ በሃገራችን በተከፈተው ጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን በመደገፍ ሊሆን ይገባልም ብለዋል። ህዝበ ሙስሊሙ በአሉን ሲያከብር እንደ ከዚህ ቀደሙ የተቸገሩ ወገኖችን በመርዳት በመደጋገፍና በመተሳሰብ በአሉን ማክበር እንዳለበትም ገልጸዋል። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን አምስት ስምንት መቶ ሰባ ስድስት ስምንት መቶ አርባ ሁለት ነጥብ ሶስት ሶስት ሚሊዮን አርባ ስምንት ሽህ ሶስት መቶ አርባ ስምንት ሃያ ስምንት አስር አምስት ሃምሳ አምስት።
ህዝበ ሙስሊሙ በአል ሲያከብር በጦርነት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖችን በመደገፍ ሊሆን ይገባል አቶ ርስቱ ይርዳው
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ ፣ጥቅምት ሃያ አምስት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ሰራዊቱ በሰፈረባቸው ካምፖች የተከፈተበትን የከሃድወች ጥቃት በብቃት መክቶ ወደ ጸረ ማጥቃት እርምጃ መሸጋገሩን የኢፌደሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። የኢፌደሪ መከላከያ ሰራዊትና የአማራ የጸጥታ ሃይል ተቀናጅተው በሰሜን ጎንደር ዞን ቀራቅር በተባለ ቦታ የእብሪተኛው ቡድን የሰነዘረውን የማጥቃት ውጊያ በብቃት በመመከት በዚህ ሃይል ላይ ከፍተኛ ሰብአዊና ማቴሪያላዊ ኪሳራ አድርሶበታል። ሰራዊቱ በዛሬው እለት ከሰአት በኋላ በወሰደው ቅንጅታዊ የማጥቃት እርምጃ ከቀራቅር በቅርብ ርቀት ላይ በሚገኘው ከፍተኛ ቦታ ላይ የነበረውን የእብሪተኛው አጥፊ ቡድን ሃይል በከፍተኛ ሁኔታ በማጥቃት ቦታውን ቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል። ሰራዊቱ ተኩስ በተከፈተበት ካምፖች ሁሉ በጠንካራ መከላከል ውጊያ የከሃድውን ሃይል በጀግንነት መክቶ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰበት ይገኛል። ጀግናው ሰራዊት በወሰደው የማጥቃት እርምጃ በዚህ ነብሰ በላ ቡድን ሃይል ላይ ከፍተኛ ሰብአዊ ኪሳራ በማድረስ የቡድንና የነብስ ወከፍ መሳሪያወችንም ማርኳል።
ሰራዊቱ በሰፈረባቸው ካምፖች የተከፈተበትን የከሃድወች ጥቃት በብቃት መክቶ ወደ ጸረ ማጥቃት እርምጃ ተሸጋግሯል መከላከያ ሚኒስቴር
Summarize the following news article into a concise headline.
የአሜሪካ የበሽታወች መቆጣጠር እና መከላከል ማእከል ሲድሲ የኮሮናቫይረስ ክትባት የተከተቡ ሰወች ወደቀደመ ህይወታቸው መመለስ ይችላሉ የሚል መመሪያ አውጥቷል። በተለይም የጆንሰን ጆንሰን የአንድ ጊዜ ክትባት እውቅና ማግኘቱ አቅርቦቱን ጨምሮታል ተብሏል። በዚህም መሰረት ክትባቱን የተከተቡ ሰወች ጭምብል ማስክ ሳያደርጉ በቤት ውስጥ መሰብሰብ ይችላሉ ተብሏል። መመሪያው የኮሮናቫይረስ ክትባትን የወሰዱ ሰወች ማድረግ ይችላሉ ብሎ ካስቀመጣቸው መካከል፦ ከኮቪድ በኋላ ሊኖር የሚችለውን አለም ማየት ጀምረናል። ነገር ግን በኮሮናቫይረስ ክፉኛ በተመታችው አሜሪካ ኮቪድ የማህበረሰቡ የጤና ጠንቅ መሆኑ ቀጥሏል። የበለጠ ዜጎቻችን በተከተቡ ቁጥር ማከናወን የምንችላቸውን ተግባራትም ይጨምራሉ በማለት የዋይት ሃውስ ከፍተኛ አማካሪ አንድ ስላቪት ለጋዜጠኞች ተናግረዋል። ከዚህም በተጨማሪ መመሪያው ያልተከተቡና ለኮሮናቫይረስ በበለጠ ተጋላጭ ከሆኑ ማህበረሰቦችም በተለይ አካላዊ ርቀትን መጠበቅ እንደሚያስፈልግ አስቀምጧል። ሲድሲ እንዳስታወቀው የመጨረሻውን ክትባት ከተከተቡ ከሁለት ሳምንት በኋላ ከኮሮናቫይረስ ስጋት ነፃ ናቸው ብሏል። ነገር ግን አሁንም ቢሆን ክትባቱን የተከተቡ ሰወች ህዝባዊ በሆነ ቦታ ላይ ጭምብል ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፤ እንድሁም አካላዊ ርቀት መጠበቅ፣ ህዝባዊ ስብሰባወችን ማስወገድና የተጣሉ የጉዞ ገደቦችን መከተል ይኖርባቸዋል ተብሏል። አገሪቱ እስካሁን ድረስ ሃያ ዘጠኝ ሚሊዮን ዜጎቿ በኮሮናቫይረስ መያዛቸውን ያስታወቀች ሲሆን አምስት መቶ ሃያ አምስት ሽህ ዜጎቿንም አጥታለች።
ኮሮናቫይረስ፡ አሜሪካ የተከተቡ ዜጎቿ ጭምብል ሳያደርጉ መሰባሰብ ይችላሉ አለች
Generate a news headline for the following article.
በመጭው ጥቅምት ወር በደቡብ ኮሪያ ሴኡል ከተማ ሊካሄድ የነበረው የብሄራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴወች ማህበር ጠቅላላ ጉባኤ በኮሮና ቫይረስ ስጋት መራዘሙ ታውቋል። የደቡብ ኮሪያ ስፖርትና ኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ሊ ኪ ሁንግ በጠቅላላ ጉባኤው የሚሳተፉ የተለያዩ አገራት የስፖርት ልኡካን ቡድን አባላት የጤናና ደህንነት ሁኔታን ከግምት በማስገባት ሁሉም ባለድርሻ አካላት በተስማሙት መሰረት ስብሰባው እንድራዘም መደረጉን ገልጸዋል። አለም አሁን የገጠማት ችግር የኦሊምፒክ እንቅስቃሴን ያስቆማል የሚል እምነት የለንም ያሉት ፕሬዚዳንቱ በቀጣይ የአለማችን ስፖርት እጣፋንታ ላይ የሚወስኑ የሁለት መቶ ስድስት አገራት ብሄራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴወችን ልኡካ ቡድን አባላት ለመቀበልና የተሳካ ጠቅላላ ጉባኤ ለማድረግ እንደሚዘጋጁም ቃል ገብተዋል። ባለፈው ወር ለሁለተኛ ጊዜ የሚካሄደው የብሄራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴወች የባህር ዳርቻ የስፖርት ውድድሮች በኮሮና ቫይረስ ስጋት እኤአ እስከ ሁለት ሽህ ሃያ ሶስት እንድራዘም መወሰኑ አይዘነጋም። የብሄራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴወቹ እንድሁም ጠቅላላ ጉባኤውን የምታዘጋጀው ደቡብ ኮሪያ የስፖርትና ኦሊምፒክ ኮሚቴ በጋራ በሰጡት መግለጫ ጠቅላላ ጉባኤው የተራዘመው በሁሉም ባለድርሻ አካላት ፍላጎት መሆኑ ታውቋል። ማህበሩ ባለፈው አመት ኳታር ዶሃ ላይ ባደረገው ጠቅላላ ጉባኤ የማህበሩ ፕሬዚዳንት ሸክ አህመድ አል ሳባህ የፍርድ ሂደት መቋጫ እስኪያገኝ ድረስ ሮቢን ሚሸል የማህበሩ ፕሬዚዳንት ተወካይ ሆነው እንድያገለግሉ መወሰኑ ይታወቃል። ይህንን ከግምት ያስገቡት የቶኪዮ ኦሊምፒክ ዋና ስራ አስፈፃሚ ቶሽሮ ሙቶ ኦሊምፒኩ የቫይረሱን ስጋት ለማምለጥ በአስራ ስድስት ወራት ቢራዘምም ከቫይረሱ ተጽእኖ ሊያመልጥ እንደማይችል ሰሞኑን በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ማመልከታቸው ይታወሳል። ኦሊምፒኩን ጨምሮ በርካቶቹ አለም አቀፍ የስፖርት ውድድሮችና ጉባኤወች ወደ ቀጣይ አመት የተሸጋገሩት የኮሮና ቫይረስ ስርጭት በቁጥጥር ስር ይውላል በሚል ተስፋ ነው። ጠቅላላ ጉባኤው በተያዘለት ጊዜ ባለመካሄዱ ቅር ተሰኝተናል፣ ይሁን እንጅ አለም አሁን ካለችበት ወቅታዊ ችግር አኳያ ጠቅላላ ጉባኤውን ማራዘማችን ትክክለኛ ውሳኔ ነው በማለት የማህበሩ ፕሬዚዳንት ተወካይ ሮቢን ሚሸል ለአለም መገናኛ ብዙሃን በተሰራጨው መግለጫ ሃሳባቸውን አስቀምጠዋል። አድስ ዘመን ግንቦት ሁለት ሽህ።
የብሄራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴወች ማህበር ጠቅላላ ጉባኤ ተራዘመ
Create a short title for the given news content.
የእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ደቪድ ካሜሮን በመጋቢት ወር ሶስተኛ ሳምንት ኢትዮጵያን ለመጎብኘት ያደረጉት ፕሮግራም ዋነኛ ትኩረቱ፣ በሁለቱ አገሮች የጸጥታና የደሃንነት ጉዳዮች ላይ ትብብር እንደሚሆን ድፕሎማቲክ ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ። ይኼ ጫናም እንግሊዝ ለኢትዮጵያ የደሃንነት ተቋማት የምታደርገውን ድጋፍ እንድታቋርጥ የሚጠይቅ ሲሆን፣ የእንግሊዝ መንግስትም ከስድስት ወራት በፊት ይህንን እርምጃ ሊወስድ እንደሚችል ገልጾ ነበር። የተለያዩ አለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን የደቪድ ካሜሮን ጉብኝትን የግንቦት ሰባት አመራር ከነበሩትና በኢትዮጵያ መንግስት ቁጥጥር ስር ከሚገኙት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ጋር አገናኝተው ዘግበዋል። ኢትዮጵያና እንግሊዝ ለአመታት የዘለቀ የጸጥታና የደሃንነት ጉዳዮች ትብብር እንዳላቸው ያስታወሱት ምንጮች፣ የኢትዮጵያ የደሃንነት ተቋማት ከፍተኛ ሃላፊወች በእንግሊዝ መንግስት ሙሉ ወጭ በደሃንነት ዘርፍ የማስተርስ ድግሪ ትምህርት በእንግሊዝ እንደሚከታተሉም ለሪፖርተር ገልጸዋል። አቶ አንዳርጋቸው የእንግሊዝ ዜግነት ያላቸው ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በእሳቸው ላይ በወሰደችው እርምጃ የእንግሊዝ መንግስት ዝምታን መምረጡ፣ በተለያዩ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾችና የአውሮፓ ሃብረት ፓርላማ ትችት አስከትሎበታል። አለም አቀፍ የሰብአዊ መብት አቀንቃኞች በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ በሚፈጥሩት ግፊት አንዳንድ አገሮች ቃል የገቡትን የልማት ፋይናንስ ሲያዘገዩ ወይም የፖለቲካ ጫና ለመፍጠር ሲሞክሩ፣ እንግሊዝ አቋሟን ቀይራ እንደማታውቅ ጠቁመዋል። የደቪድ ካሜሮን ጉብኝት ከደሃንነት ጉዳዮች በተጨማሪ፣ እንግሊዝ ለኢትዮጵያ በምታቀርበው የልማት ፋይናንስ ዙሪያ ውይይት እንደሚደረግ ምንጮች አረጋግጠዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሚመሩት የእንግሊዝ ከፍተኛ ባለስልጣናት ልኡክ ውስጥ የአገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ የአለም አቀፍ ልማትና ትብብር ሚኒስትር፣ እንድሁም የእንግሊዝ የአገር ውስጥ ደሃንነት ሃላፊ እንደሚገኙበት ምንጮች ገልጸዋል። ኢትዮጵያ ከውጭ መንግስታት ከምታገኘው የልማት ፋይናንስ በመጠንም ሆነ በጥራት እንግሊዝ ቀዳሚዋ መሆኗን የሚናገሩት ምንጮች፣ በአመት ከሶስት መቶ ሃምሳ ሚሊዮን ዶላር በላይ እርዳታ እንደምታገኝ ገልጸዋል። አንድ አመት በማይሞላ ጊዜ ውስጥ የአለም ሃያላን የሆኑት የአሜሪካና የእንግሊዝ መሪወች ኢትዮጵያን መጎብኘት፣ ኢትዮጵያ በተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ ያልሆነ አባል ለመሆን ያደረባትን ከፍተኛ ፖለቲካዊ ጉጉት እንድሳካ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ሲሉ ምንጮቹ ጠቅሰዋል።
የደቪድ ካሜሮን የኢትዮጵያ ጉብኝት በደሃንነት ጉዳዮች ላይ እንደሚያተኩር ተጠቆመ
Summarize the following news article into a concise headline.
በአገሪቱ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የግል ባንኮች በዚህ አመት ካፒታላቸውን ማሳደግ እንደሚጠበቅባቸውና ለዚህም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ መመርያ እንደሚያወጣ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ካፒታሉን ለማሳደግ ግን የተለያዩ አማራጮች እንደሚታዩ ተጠቆመ። ባለሙያወቹ ጨምረው እንደገለጹት፣ ዛሬ ላይ ባንኮች እየሰሩበት ያሉት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ መመርያ ከዚሁ የባንኮች ካፒታል ጋር የተያያዘ በመሆኑ፣ ካፒታላቸውን ባሳደጉ ቁጥር የሚሰጡት የብድር መጠንና ሌሎች አገልግሎቶቻቸው ከፍ የሚል መሆኑንም ታሳቢ ማድረግ አለባቸው። አሁን ባንኮቹ አላቸው ተብሎ የሚጠቀሰው ከአርባ ቢሊዮን ብር በታች የሆነ ካፒታል መጠን፣ ከሌሎች የአፍሪካ አገሮች ባንኮች ጋር ሲተያይ እንኳን የአንድ የሁለት ባንኮች የተከፈለ ካፒታል መጠን በመሆኑ ዝቅተኛ ስለመሆኑ የጠቆሙት ባለሙያው፣ ብሄራዊ ባንክ ካፒታል ለማሳደግ ሊወስድ የሚገባው እርምጃ ይህንንም ታሳቢ ያደረገ መሆን ገባዋል ይላሉ። ይህንንም በማድረግ ጠንከር ያሉ እውነተኛ ባንክ ሆነው ተወዳዳሪ ባንክ ሆነው ለመቀጠል ወደሚያስችለቸው አንድ ምእራፍ መሸጋገር እንዳለባቸው ያመለከቱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ካፒታላቸውን ማሳደግ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንደሚኖረው መጥቀሳቸው ይታወሳል። ዛሬ ላይ ያሉት ቱ የግል ባንኮች በአጠቃላይ ያላቸው የተከፈለ ካፒታል መጠን ሲሰላ ከአርባ ቢሊዮን ብር ያነሰ ከመሆኑ አንፃር፣ ባንኮቹ ሊኖርባቸው የሚችለውን ስጋት ለመቀነስ ካፒታል የማሳደጉ ጠቀሜታ ለእነርሱም ቢሆን ጠቃሚ በመሆኑ፣ በመንግስት መመርያ በቻ ሳይሆን በራሳቸው መተግበርና ያለባቸው ስለመሆኑ ከባለሙያወቹ ማብራሪያ ለመረዳት ተችሏል። መረጃወች እንደሚያሳዩት በተለይ የግል ባንኮቹ ከጥቂቶቹ በቀር የተከፈለ ካፒታል መጠናቸው ከሁለት ቢሊዮን ብር ያነሰ በመሆኑ፣ ይህንን ከፍ በማድረግ፣ እንድሁም አዳድሶቹም ባንኮች የመነሻ ካፒታላቸውን ወይም የመቋቋሚያ ካፒታላቸውን ከፍ ማድረግ ካልተቻለ፣ ያሉት ባንኮች ሳይጠናከሩ ሌሎች ትንንሽ ባንኮችን እየፈጠሩ መሄድ ይሆናልና ጠንካራ ካፒታል ይዘው እንድንቀሳቀሱ ማድረግ ለባንኮቹ ጭምር ጠቀሜታ አለው ብለዋል። ነባር ባንኮች ባለፉት ሃያ አመታት በኢትዮጵያ ፋይናንስ ኢንዱስትሪ ውስጥ ሲሰሩ የቆዩ የግል ባንኮች ጥራት ላይ በመስራት፣ ካፒታላቸውን ከፍ እንድያደርጉ ይደረጋል፤ ያሉት ዶክተር አብይ፣ ካፒታላቸውን በተለያየ መንገድ ማሳደግ የሚችሉ መሆኑንም ጠቁመዋል። ነገ ተወዳዳሪ ሆኖ ለመቅረብም አሁን ካፒታል እያሳደጉ መምጣት የግድ መሆኑንም የሚያብራሩት ባለሙያወቹ ከትናንት በስቲያ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደገለጹትም፣ ካፒታል እያሳደጉ ካልሄዱ ባንኮቻችን ሊበሉ ይችላሉ ማለታቸውም የካፒታል ማሳደግ አስፈላጊነትን የሚጠቁምና ለባንኮች ማስጠንቀቂያ ይሆናል የሚል አመለካከታቸውንም ባለሙያወቹ ሳይጠቁሙ አላለፉም። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚህ ዙሪያ መቋጫ ያደረጉት ሃሳብ የባንክ ቁጥር መበራከት ብቻ ሳይሆን፣ የአንዱ ባንክ የካፒታል አቅምና የመስራት አቅም ወሳኝ በመሆኑ፣ ካፒታላቸውን በተለያዩ መንገዶች ከፍ እንድያደርጉና ተለቅ ተለቅ ያሉ ባንኮች እንድፈጠሩ ተጨማሪ ስራወች ይሰራሉ የሚል ነው። ጎህ ባንክ ደግሞ የምስረታ ጉባኤውን አካሂዶ ባንኩ በተከፈለ አምስት መቶ ስላሳ ሚሊዮን ብር እንድቋቋም የተወሰነ ከመሆኑ ሌላ እስካሁን በአምስት መቶ ሚሊዮን ብር ካፒታሉ መመርያ ከወጣ ጊዜ ወድህ ወደ ስራ የገባ ባንክ የሌለ መሆኑን ያሳያል።
ባንኮች ካፒታላቸውን ማሳደግ ወይም መዋሃድ ግድ እንደሚላቸው ተጠቆመ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ መስከረም ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በአድስ አበባ ከተማ በመጠጥ ንግድ ሽፋን የጦር መሳሪያ ሲነግድ የነበረ ተጠርጣሪ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን የአድስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። በተጠርጣሪው መኖሪያ ቤት በተደረገ ፍተሻ የተለያዩ የጦር መሳሪያወች እና ተተኳሽ ጥይቶችን ጨምሮ ሰማኒያ ሽህ ሃሰተኛ ብር ተይዟል ተብሏል። በዚህም በግለሰቡ ጠላ መሸጫ ቤት በህግ አግባብ በተደረገ ብርበራ ሁለት ጠብመንጃ እና ሁለት መቶ ስላሳ አምስት ጥይቶች እንደተያዙ ተገልጿል። ግለሰቡ መጠጥ እንደሚሸጥ በማስመሰል የተለያዩ የጦር መሳሪያወችን በድብቅ እንደሚሸጥ በፖሊስ በተደረገ ጥናት እና ከህብረተሰቡ በተገኘ ጥቆማ መረጋገጡ ተጠቅሷል። ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር የዋለው በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ መብራት ሃይል አካባቢ መሆኑን የአድስ አበባ ከተማ ፖሊስ መረጃ ያመላክታል። በተጠርጣሪ ግለሰቡ ላይም ምርመራ እየተጣራ መሆኑ ተገልጾ ህብረተሰቡ ከጸጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ወንጀሎችን ለመከላከል እያደረገ ያለውን ድጋፍ አጠናክሮ እንድቀጥል ጥሪ ቀርቧል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
በንግድ ሽፋን የጦር መሳሪያ ሲነግድ የነበረ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ አስታወቀ
Write a brief headline summarizing the article below.
ኢሳት ቤልጀም ብራስልስ ውስጥ መቀመጫውን ያደረገውን የግጭት ተንታኝ ቡድን ወይም በእንግሊዝኛው በመጥቀስ እንደዘገበው የደርግን አገዛዝ በማስወገድ ኢትዮጵያን ላለፉት አመታት በሃይል የገዙት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በ አመታቸው ከዚህ አለም በሞት ተለይተዋል። በአሁኑ ሰአት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሙተዋል የሚለውን ዜና ተከትሎ ብዙ ኢትዮጵያዊ የፖለቲካ ተንታኞች በስልጣን ላይ ያለው ፓርቲ የሚፈጠረውን ክፍተት ለመሙላት አቅም እንደሌለው እየጠቆሙ ሲሆን በርግጥም በፓርቲው መንደር መደናገጥና ውዥንብር እየተስተዋለ ነው። ለረጅም ግዜ የጠቅላይ ሚኒስትሩን መታመም ሲያስተባብል የቆየውና በቅርቡ መታመማቸው በለሆሳስ ይፋ ያደረገው የኢትዮጵያ መንግስት አሁንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ደህና ናቸው በቅርቡ ወደ ስራቸው ይመለሳሉ እያለ ሲሆን ይህም አንዳንድ ኢትዮጵያውያንን በጠቅላይ ሚኒስትሩ ደህንነት ግራ እንድጋቡ አድርጓል። እንደሚታወቀው ግንቦት በዋሽንግተን ሬገን ህንፃ ከባድ የሚባል ተቃውሞ ከገጠማቸው በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ላለፉት ቀናቶች ከአይን ተሰውረው የነበር ሲሆን ይህንን ተከትሎ የተለያዩ ሚድያወች ተቋማት እና ግለሰቦች ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጠና ታመው በሞት አፋፍ ላይ እንደሆኑና በህክምና ላይ እንደሚገኙ ሲጠቀሱ ነበር። በዚህ የኢሳት ዘገባ እንደተገለጸው የጠቅላይ ሚኒስትሩን ሞት ተከትሎ በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ የሚያጠነጥኑ ብዙ ሚድያወች በጠቅላይ ሚኒስትሩ የህይወት ጉዞ ላይ የሚያትቱ ፕሮግራሞችን እያዘጋጁ ይገኛል። እነዚህ ተንታኞች አያይዘው በሃገሪቱ ውስጥ ያለውን የበሰበሰ አንባገነናዊ ስርአት ለመለወጥ አመችው ጊዜ አሁን ነው ስለሆነም ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲወች ልዩነታቸውን በማስወገድ ህዝቡን አስተባብረው ለተሻለ ለውጥ ማንቀሳቀስ አለባቸው እያሉ ይገኛል። የተለያዩ ድፕሎማቶች የመሞታቸውን እውነት ይፋ እያደረጉ እንደሆነም አያይዞ ጠቅሷል። ኢሳት ሬድዮ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ሞት አስመልክቶ በሰኞ ፕሮግራሙ ልዩ ዝግጅት ያስተላለፈ ሲሆን በፕሮግራሙ ላይ ጋዜጠኛ አበበ ገላውን አነጋግሯል። ህዝቡም ከምንግዜውም በላይ በንቃት መሳተፍ እንዳለበት በአጽኖት ያስረዳሉ። አበበም ዋናው ነገር የአቶ መለስ ዜናዊ የአካል ሞት የስርአታቸውን ማክተም የሚያበስር ስለሆነ ከዚህ በኋላ የሚኖረው መጭው የኢትዮጵያ የፖለቲካ እጣ ተመሳሳይ እንዳይሆን ሁላችንም አስተዋጽኦ ልናደርግበት የሚገባ ጊዜ ላይ ነው የምንገኘው ሲል ተናግሯል።
ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከዚህ አለም በሞት እንደተለዩ ተገለጸ
Create a short title for the given news content.
በትግራይ ክልል ምእራብ ዞን ቆራሪት በምትባል ከተማ በተቀሰቀሰ አድስ ተቃውሞ ላለፉት ሁለት ቀናት መንገድ ዝግ ሆኖ መቆየቱ ተነግሯል። መንግስት ከገጠር ወደ ከተማ ሲያስገባን ቃሉን ይጠብቃል ብለን አምነን ነበረ፤ ነገር ግን እስካሁን ካሳው አልተሰጠንም፤ ካሳው ይሰጠን ሲሉ ጥያቄያቸው ይህ እንደሆነ አስረድተዋል። የከተማው መስተዳደር እና ምክር ቤት እንደ አድስ እየተዋቀረ ባለባት ቆራሪት ከተማ ከአመራሮቹ አንዱ አቶ ኪዳነማሪያም አባይ፤ ከህዝቡ የቀረበላቸውን ጥያቄ ትክክል መሆኑን አምነው፤ አንዳንድ ሰወች ግን የህዝቡን ጥያቄ ተገን በማድረግ ድንጋይ እንድወረወር፤ መንገድ እንድዘጋና ስራወች እንድስተጓጎሉ አድርገዋል ብለዋል። እነሱን መክረን እንመልሳቸዋልን ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። አንዳንዶቹ ጥያቄያቸው የተመለሰላቸው ሲሆን አንዳንዶቹ ደግሞ እስካሁን ድረስ የመሬት ካሳ እንዳልተከፈላቸው ይናገራሉ። እነዚህን አርሶ አደሮችን አሁን ከተማዋ ወደምትገኝበት ቦታ ተወስደው ቆራሪት የሚባል ከተማ ተመሰረተች። ነገር ግን አርሶ አደሮቹ ለነበራቸው የእርሻ መሬት እንድሁም የከብቶች መዋያ ላለፉት ሰባት አመታት የመሬት ካሳ ሲጠይቁ ቆይተዋል። የከተማዋ ነዋሪወቹ በተቃውሞው ላይ የመሬት ካሳ ይከፈለን፣ ለከብቶች መዋያ ቦታ ይሰጠን፣ የመሬት ይዞታ ባለቤትነት ይረጋገጥልን፣ በከተማዋ የመሬት ጉዳይ ጽህፈት ቤትት ይዋቀርልን የሚሉ ጥያቄወችን አንስተዋል። ቢቢሲ ያነጋገራቸው የከተማዋ ነዋሪወች አቶ ደስታ ሃጎስ እና መምህር ገብረዋህድ፤ የመሬት ካሳው ጥያቄው ስለቆየብን ተቸግረናል፤ የምንበላው አጥተናል። ከሰሞኑ ሲያነሱት የነበረው ጥያቄም የመሬት ካሳ ይሰጠን የሚል ሲሆን፤ የመሬት ባለቤትነት ጥያቄያቸው እንድመለስ፤ መሬታቸው ወደ ልጆቻቸው በውርስ መልክ በማስተላለፍ የባለቤትነት ማረጋገጫ እንድሰጣቸው ጠይቀዋል።
በምእራብ ትግራይ በመሬት ካሳ ጉዳይ ለተቃውሞ የወጡ አርባ አምስት ሰወች ታሰሩ
Summarize the following news article into a concise headline.
በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች፣ ወጣቶችና ማሃበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ከሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር የቀረበለትን የሶስት ወራት የእቅድ አፈፃጸም ሪፖርት ከደረጃ በታች ነው በሚል ጠንካራ ትችት ገጠመው። የቋሚ ኮሚቴው ንኡስ ሰብሳቢ ወይዘሮ ፈቲሃ አህመድ እንዳሉት፣ ለምክር ቤቱ የቀረበው የአፈፃጸም ሪፖርት አንዳንዱ ካለፉት አመታት የተቀዳና በትክክል ምን አይነት ስራ እንደተሰራ በግልጽ የማያሳይ፣ በሚኒስቴሩ በኩልም ተገቢው ውይይት ያልተደረገበትና በይድረስ ይድረስ ተዘጋጅቶ የመጣ ነው። ቋሚ ኮሚቴው ባለፈው ሳምንት በሚኒስቴሩ ተዘጋጅቶ ለግምገማ የቀረበለትን አጠቃላይ የሁለት ሽህ አመተ ምህረት የሩብ አመት ሪፖርት ለመገምገም የማይመችና ተቋሙ ያከናዋናቸውን ተግባራት በግልጽ የማያሳይ፣ ከክልሎችና ተጠሪ ተቋማት ጋር በቅንጅት ያልተሰራ ከመሆኑም በላይ የምክር ቤቱን የአሰራር ስርአት ጠብቆ ያልቀረበ ስድ ንባብ ነው በማለት፣ ሪፖርቱ በድጋሚ ውይይት ተደርጎበትና ተስተካክሎ እንድመጣ በማለት ሳይቀበለው ቀርቷል። አንዳንድ መስሪያ ቤቶች አንድ አይነት ስራ እየሰሩ፣ ነገር ግን ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ይዘውት የሚመጡት ሪፖርት በግልጽ ተለያይቶ እንደሚያገኙት የጠቆሙት የቋሚ ኮሚቴው ዋና ሰብሳቢ ወይዘሮ አበባ ዮሴፍ፣ ለግምገማ የሚመጡ የሪፖርት ጥንቅሮች ተገቢውን ግምገማና ክትትል ተደርጎባቸው መቅረብ እንዳለባቸው አመልክተዋል። ወይዘሮ አበባ አክለውም አንድ ሪፖርት ወደ ምክር ቤት ሲመጣ የሆነ አካልን ለማስደሰት ታስቦ ሳይሆን፣ የተቋቋመለትን አላማ መሰረት አድርጎና የህዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተደረጉ ጥረቶችን ማሳየት መሆን አለበት ብለዋል። ሚኒስቴሩ በአጠቃላይ የሚያደርጋቸው የስራ እንቅስቃሴወች አካታችነት የጎደላቸው፣ ክልሎችን ያላማከለ፣ የወጣትና የአካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚነት በሚገባ ያልዳሰሰ፣ በህፃናት የጉልበት ብዝበዛና ህገወጥ ዝውውር ላይ የተሰራውን ስራ በሚገባ ያላመለከተ፣ የሴቶችን ተጠቃሚነት ያላረጋገጠና መሰል ነቀፌታወችን ያስተናገደው ሪፖርቱ ከዝግጅቱ ጀምሮ የተቋሙ ስራ አስፈፃሚወች ሳይገመግሙ እንደላኩት ተመልክቷል። በመድረኩ ከተለያዩ ተቋማት ወጣቶችን፣ ሴቶችን፣ ህፃናትና የአካል ጉዳተኞችን ወክለው ከተገኙት መካከል ስለወጣቶች ተጠቃሚነት ሲናገር የተደመጠ ወጣት፣ ሚኒስቴሩ ምንም እንኳን ወጣቶችን አካቶ እንድሰራ የተቋቋመ ቢሆንም፣ ከወጣቶች ጋር እያደረገ ያለው እንቅስቃሴና ድጋፍ እዚህ ግባ የማይባል ነው ብሏል። የወጣቶችን ድምጽ ሊያስተጋባ የሚችል ወጣት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ ባለመኖሩ፣ ወጣቶች እንደ አገር ከሚይዙት የህዝብ ቁጥር አንፃር እየተደረገ ያለው ድጋፍ አነስተኛ ነው ሲልም አስረድቷል። ከጥቂት ወራት በፊት አድስ ሚኒስትር የተመደበለት ሚኒስቴሩ ውስጡ የቆዩ አመራሮችን የያዘ ቢሆንም፣ በአዳድሶቹና በነባሮቹ አመራሮች መካከል ባለመናበብ ምክንያት ያጋጠመ ችግር እንደሆነ ወይዘሮ ፈቲሃ አክለው ገልጸዋል። ሰብሳቢዋ አክለውም፣ እንደ አገር ዘጠና በመቶ የሚሆነውን የሃብረተሰብ ክፍል የያዘው ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ይህንኑ አካል ተጠቃሚ ማድረግ ካልቻለና የህዝቡን ችግር በሚገባ ካልፈታ፣ አገሪቱ የምታስበውን የሰላምና የደሞክራሲ ግንባታና እድገት ማምጣት እንደማይቻል ገልጸዋል።
የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስቴር የሶስት ወራት ሪፖርት ጠንካራ ትችት ገጠመው
Provide a news headline based on the following text.
በደቡብ አፍሪካ በተደረሰው የሰላም ስምምነት መሰረት የህወሃት ታጣቂወችን ሙሉ በሙሉ ትጥቅ የማስፈታት ሂደቱ ጫፍ ሲደርስ፣ በህወሃት ላይ የተጣለው የሽብርኝነት ፍረጃ እንደሚነሳ፣ እንድሁም በህወሃት ከፍተኛ አመራሮች ላይ የተከፈተው የወንጀል ክስም እንደሚቋረጥ ተገለጸ። ይህ የሚደረገው ሰላም ለማምጣት ሲባል እንደሆነ የተናገሩት ሬድዋን አምባሳደር ፣ ሽብርተኛ ተብሎ ከተፈረጀና የወንጀል ክስ ከተመሰረተበት አካል ጋር ቁጭ ብሎ መነጋገር ስለማይቻል፣ ክስ መቋረጥና የሽብርተኝነት ፍረጃው መነሳት እንዳለበት ገልጸዋል። ከህወሃት ጋር የተደረሰውን የሰላም ስምምነት አስመልክቶ ባለፈው ሳምንት ለተቃዋሚ ፓርቲወች አመራሮች ገለፃ ያደረጉት የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሄራዊ ደሃንነት ጉዳዮች አማካሪ ሬድዋን ሁሴን አምባሳደር ፣ የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ለማዝለቅ በቀጣይ ከሚከናወኑ ተግባራት መካከል አንዱ፣ በህወሃት ላይ የተጣለውን የሽብርተኝነት ፍረጃ ማንሳትና ክስ ማቋረጥ እንደሚሆን ተናግረዋል። ሬድዋን አምባሳደር ይህንኑ መረጃ አርብ ታሃሳስ ሃያ አንድ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከህወሃት ጋር የተደረሰውን የሰላም ስምምነትና አፈፃጸሙን በተመለከተ ገለፃ ባደረጉበት ወቅት መናገራቸውን፣ የምክር ቤቱ ምንጮች ለሪፖርተር ገልጸዋል። ባለፈው አርብ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በተደረገው ገለፃ ላይ ከሬድዋን አምባሳደር በተጨማሪ፣ የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎና የፍትህ ሚኒስትሩ ጌድዮን ጢሞቴወስ ዶክተር ተገኝተው እንደነበር ምንጮች ጠቁመዋል። ከዚህ በተጨማሪም የፌደራል ፖሊስና የመከላከያ ሰራዊት አባላት ትግራይ ክልል ዋና ከተማ መቀሌን ጨምሮ በተለያዩ አካባቢወች ሰላም ለማስከበርና የፌደራል ተቋማትን ለመጠበቅ መሰማራታቸውም ተገልጿል። በአሁኑ ወቅትም የፌደራል ፖሊስ ከመቀሌ ከተማ በተጨማሪ፣ በአድግራትና በተከዜ አካባቢወች፣ እንድሁም ከማይጨው እስከ መቀሌ ባሉ ከተሞች እንደተሰማራ ታውቋል። ሬድዋን አምባሳደር ለተፎካካሪ ፓርቲወች አመራሮች ገለፃ ባደረጉበት ወቅት፣ የትጥቅ መፍታት ሂደቱ ጫፍ ሲደርስ ለፖለቲካ ሂደቱ በር መክፈት ስለሚያስፈልግ፣ ፓርላማው የሽብር ፍረጃውን ሊያነሳ ይችላል። ወደ ፖለቲካ ውይይት ሲገባ ትኩረት ከሚደረግባቸው ጉዳዮች መካከል ዋነኞቹ የሽግግር መንግስት እንደት ይቋቋማልና ምርጫ መቸ ይካሄዳል የሚሉት እንደሆኑም ገልጸዋል። ሬድዋን አምባሳደር ለተፎካካሪ ፓርቲወች አመራሮች ገለፃ ባደረጉበት ወቅት፣ የጸጥታን ማረጋገጥ ስራ ከህወሃት ጋር በጋራ የሚሰራ መሆኑን የጠቆሙ ሲሆን፣ ለዚህም ከህወሃት በኩል ለጸጥታ ስራ የተመረጡና የሰለጠኑ ሃይሎች ተሳታፊ እንደሚሆኑ አስረድተው ነበር።
ህወሃትን ትጥቅ የማስፈታት ሂደት ሲጠናቀቅ የሽብርተኝነት ፍረጃው ተነስቶ ክስ እንደሚቋረጥ ተነገረ
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ጥቅምት ሃያ አምስት፣ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ድኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከደንማርክ አምባሳደር ኪራ ስሚዝ ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነት እና በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። በውይይቱ ላይ ኢትዮጵያ አሁን ላይ ላጋጠማት ችግር ዋና ተጠያቂው ህወሃት መሆኑን አምባሳደር ሬድዋን አብራርተዋል። አምባሳደር ሬድዋን አለም አቀፉ ማህበረሰብ የህወሃትን የሃሰት መረጃ ከመስማት ታእቅቦ መሬት ላይ ያለውን እውነታ መመርመር እንዳለበትም አጽንኦት ሰጥተዋል። በኢትዮጵያ የደንማርክ አምባሳደር ኪራ ስሚዝ በበኩላቸው ደንማርክ ከኢትዮጵያ ጋር ረጅም ጊዜ የዘለቀ የድፕሎማሲ ግንኙነት እንዳላት ጠቁመው ሃገራቸው ለኢትዮጵያ የልማት ፕሮጀክቶች ድጋፍ እያደረገች መሆኗንም ጠቅሰዋል። በተዛቡ መረጃወች ላይ ተመስርተው በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ያልተገባ ጫና እየፈጠሩ ያሉ አካላት እውነታውን በመረዳት አካሄዳቸውን ቆም ብለው መፈተሽ እንዳለባቸውም ተናግረዋል። ኢትዮጵያ ያጋጠማትን ችግር ለመፍታት ዘርፈ ብዙ እንቅስቃሴ እያደረገች መሆኗንም አብራርተዋል። አሁን ላይ በኢትዮጵያ በተፈጠረው ቀውስ በርካታ ለችግር የተጋለጡ ዜጎች ሰብአዊ እርዳታ እንድደርሳቸው ለማድረግ መስራት እንደሚገባ ማንሳታቸውን ከውጭ ጉዳዩ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። አካባቢወን ይጠብቁ ወደ ግንባር ይዝመቱ መከላከያን ይደግፉ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
አለም አቀፉ ማህበረሰብ ህወሃት እየፈጸመ ያለውን ሽብር ሊያወግዝ ይገባል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ የካቲት ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በሁለት ሽህ በጀት አመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት አንድ ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ግምት ያላቸው ገቢ ምርቶችን በሃገር ውስጥ ምርት መተካት መቻሉን ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ። ዶክተር አያና አክለውም፤ በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ተዘግተው ከነበሩ አራት መቶ አርባ ስድስት አምራች ኢንዱስትሪወች ውስጥ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በተሰራ ቅንጅታዊ ስራ ሶስት መቶ ዘጠና የሚሆኑትን ወደ ስራ መመለስ መቻሉንም ጠቁመዋል። በሁለት ሽህ በጀት አመት ስልሳ ቢሊየን ብር ብድር ቀርቦ የነበረ ሲሆን በያዝነው በጀት አመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ሃያ ሶስት ነጥብ ሰባት ቢሊዮን ብር ለከፍተኛ አምራቾች ቀርቧል ማለታቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ለዘርፉ በተደረጉ ድጋፎች በሁለት ሽህ በጀት አመት አምስት መቶ አርባ አራት ሽህ ኪሎ ዋት ሃይል የቀረበ መሆኑን ጠቅሰው፤ በሁለት ሽህ በጀት አመት የመጀመሪያ ግማሽ አመት ሁለት መቶ ዘጠና አንድ ሽህ ኪሎ ዋት የመብራት ሃይል ማቅረብ ተችሏል ብለዋል። የኢትዮጵያ ታምርት ፕሮጀክት ጽህፈት ቤትት አስተባባሪ አያና ዘውደ ዶክተር ንቅናቄው በፈጠረው ቅንጅታዊ አሰራር የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ከድህነት በዘላቂነት መላቀቂያ ቁልፍ መሆኑን በመገንዘብ መሰራቱን ገልጸዋል። በመሆኑም በየደረጃው ያለው አመራር አስፈላጊውን ድጋፍ በማድረጉ በዘርፉ አበረታች ለውጥ እያስመዘገበ መሆኑ ተገልጿል። የአምራቾች የማምረት አቅም በመሻሻሉም በስድስት ወራት ዘጠኝ መቶ ዘጠና አራት ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ግምት ያላቸው ገቢ ምርቶችን በሃገር ውስጥ ምርት በመተካት የውጭ ምንዛሬ ወጭን ማዳን ተችሏል ብለዋል።
አንድ ቢሊየን ዶላር ግምት ያላቸው ገቢ ምርቶች በሃገር ውስጥ ምርት መተካት መቻሉ ተገለጸ
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፡ በአገሪቱ የጸረ ሙስና ትግል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሚና አሁን ካለው በላቀ ደረጃ ማደግ እንዳለበት የፌደራል ስነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ። ምክር ቤቱም የህዝቡን ድጋፍ የሚጠይቁ ችግሮች በማንሳት ኢትዮጵያ የፈረመቻቸውን የተባበሩት መንግስታት የጸረ ሙስና ስምምነቶች መሰረት አድርጎ ተገቢውን መረጃ በመስጠት፣ በሙሉ አቅም በመሳተፍና ተቋማት ግደታቸውን እንደ አገር ለመወጣት የሚያስችል አሰራር መፍጠር እንደሚኖርበት ኮሚሽነሩ ተናግረዋል። የክስ ምርመራ ስራችን በጸረ ሙስና ካልተደገፈ ውጤታማ ይሆናል ብለን አንገምትም ያሉት አቶ አየልኝ፤ ሁሉም ተቋማት የሚሰጣቸውን ድጋፍና እገዛ ተቀብለው የሚሰሩበት፣ ካልሰሩ ደግሞ የሚያስጠይቃቸው እንድሆን በምክር ቤቱ ግልጽ አቅጣጫ መቀመጥ እንዳለበት ገልጸዋል። ይህም የሆነው ኮሚሽኑ ገለልተኛ ሆኖ አጠቃላይ በተቋማት የሚታየው የስነ ምግባርና የሙስና ሁኔታ ላይ እያስተማረና ርምጃ መውሰድ በሚገባው ላይ ርምጃ እያስወሰደ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጋር ቢሰራ ሰፊ ህዝብ ማንቀሳቀስ ይችላል በሚል እምነት መሆኑን አብራርተዋል። ምክር ቤቱ የኮሚሽኑ አዋጆች ተስተካክለው በሚመጡበት ወቅት በዝርዝር ተመልክቶ በተሟላ ሁኔታ ስራውን ማከናወን የሚችልበት ሁኔታ መፈጠር እንዳለበት የተናገሩት አፈጉባኤው፤ ኮሚሽኑን ብቻ ሳይሆን በጋራ የሚሰሩ ተቋማትን ማጠናከር አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል። ምክር ቤቱ ጸረ ሙስና ኮሚሽንን ጨምሮ የፍትህ አካላትን በማደራጀት የጸረ ሙስና ትግሉን የሚያጠናክሩበት ሁኔታ እንዳለ የገለጹት ኮሚሽነሩ፤ በዚህ ረገድ የተጀመረ ሂደት ቢኖርም የጸረ ሙስና ፖሊሲና ስትራቴጅ ሁሉንም ተቋማት የሚመለከት ስለሆነ ምክር ቤቱ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ አቅጣጫ በማስቀመጥ ተቋማት በሃላፊነት መንፈስ እንድሳተፉ የበኩሉን ድጋፍ እንድያደርግ ጠይቀዋል። የፌደራል ስነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አየልኝ ሙሏለም ኮሚሽኑ ከህዝብ ተወካዮች የመንግስት ተጠሪ ጽህፈት ቤት ጋር በመተባበር ለምክር ቤቱ አመራሮችና አባላት ትናንት ስልጠና በሰጠበት ወቅት እንደገለጹት፤ የጸረ ሙስና ተቋሙ አቅምና ጉልበት የፓርላማ አባላቱና ህዝቡ በመሆናቸው ሙስናን ለመዋጋት በሚደረገው ጥረት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከት ይኖርባቸዋል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ በበኩላቸው፤ ከሁለት ሽህ አመተ ምህረት ጀምሮ የስነ ምግባርና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ተጠሪነቱ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንድሆን መደረጉን አስታውሰዋል። ይህንን ታሳቢ ያደረገ ስራም ከምክር ቤቱ እንደሚጠበቅ አስቀምጠዋል። አድስ ዘመን ሰኔ ሁለት ሽህ።
በጸረ ሙስና ትግሉ የምክር ቤት አባላት ሚና ሊያድግይገባል ተባለ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ህዳር ሃያ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በህንዱ ግዙፍ መድሃኒት አምራች ዙቪየስ ላይፍሳይንስ የመድሃኒት አምራች ድርጅት ስራ አስኪያጅ የተመራ ልኡክ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከፍተኛ የስራ ሃላፊወች ጋር ተወያየ። የልኡካን ቡድኑ ወደ ኢትዮጵያ ከመምጣቱ በፊት በበይነ መረብ ከኮሚሽነር ለሊሴ ነሜ፣ ከምክትል ኮሚሽነር ዳንኤል ተሬሳ እንድሁም ከአምባሳደር ደሚቱ ሃምቢሳ ጋር በኢትዮጵያ የፋርማሱቲካል ሴክተር ኢንቨስት ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መምከራቸው ይታወሳል። ከውይይታቸው በኋለም የልኡካን ቡድኑ የቂሊንጦ ኢንደስትሪ ፓርክን ጎብኝቷል። ውይይታቸውም በቀጣይ የኢንቨስትመንት ቅደም ተከተላቸው እና እቅዶቻቸው ላይ ያተኮረ መሆኑን ከኮሚሽኑ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። አካባቢወን ይጠብቁ ወደ ግንባር ይዝመቱ መከላከያን ይደግፉ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የህንዱ ግዙፍ የመድሃኒት አምራች ድርጅት በኢትዮጵያ ኢንቨስት ለማድረግ ጉብኝት አደረገ
Provide a news headline based on the following text.
ስድስት መቶ ሃያ ዘጠኝ ኢድቶርያል ኢትዮጵያውያን በወገኖቻቸው ላይ እየተፈጸመ ያለውን ጭፍጨፋ በመቃወምና ያለቁት ወጎኖቻቸውን በሃዘን ለማሰብ ከኢትዮጵያ ህዝብ የወጡ አርቲስቶችን በአድስ አመት በአላት ላይ ዳንኪራ እንዳይረግጡ ትብብር ጠይቀዋል። እነዚህ በክፉ ቀን ከኢትዮያ ህዝብ ጋር ያልቆሙ፣ ያልተባበሩ፣ የኢትዮጵያን ህዝብ ሃዘን ያልተካፈሉ ይልቁንም ከገዳዮች ጋር በመሆን ዳንኪራ የረገጡ አርቲስቶች የህዝብን ሃያልነት እንድገነዘቡ ያስፈልጋል። ከእንግድህ እነዚህ ለግል ጥቅማቸው ብቻ የቆሙና ለኢትዮጵያ ህዝብ ያላቸውን ንቀት በእጅጉ ያሳዩ አርቲስቶች ስራወቻቸውን እነ በረከተ ስሞኦን እና አባይ ጸሃየ ይግዟቸው። ሌሎች አርቲስቶች የህወሃት የጦር አበጋዞችን በመፍራትም ይሁን ለኢትዮጵያ ህዝብ ባላቸው ንቀት የተነሳ ከህዝብ የቀረበላቸውን የትብብር ጥያቄ ሳይቀበሉ ቀርተዋል። ይንን ተከትሎ በርካታ አርቲስቶች የህዝብ ልጆች መሆናቸውን በማረጋገጥና የህዝቡን የልብ ትርታ በማዳመጥ በጎ ምላሽ ሰጥተዋል። አያይዘውም የማይተባበሩ ከሆነ ወደፊት ዝግጅቶቻቸውን ላይ እንደማይገኙና ስራወቻቸውንም እንዳማይገዙ አሳስበዋል። ለዚህም ከህዝቡ አድናቆት ተችሯቸዋል፣ ይገባቸዋል እንላለን። በአስር ሽወች የሚቆጠሩ የዘረኛው የህወሃት ወታደሮች በፈጸሙት ጭፍጨፋ ውዶቻቸውን ያጡ ኢትዮጵያውያን እናቶች፣ አባቶች፣ እህቶችና ወንድሞች በሃዘን ተኮራምተው ባሉበት ሁኔታ ለባለጊዜወች፣ ገዳዮች እና አስገዳዮች ዳንኪራ ረግጠዋል። ኢትዮጵያውያን ይህን ጉዳይ በቁም ነገር ሊያዩት ይገባልም እንላለን። ዳንኪራወቻቸውንም እነ ጌታቸው ረዳ ይታደሙላቸው ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር ድል የህዝብ ነው።
ህዝብ ያቀረበላቸውን ትብብር ያልተቀበሉ አርቲስቶች ቦይኮት ሊደረጉ ይገባል ኢድቶርያል
Create a short title for the given news content.
ከዳዊት ገሰሰ ኢትዮጵያውያን ብዙ ጮኽን ያዳመጠን ግን የለም፡ ፡ ለሰው ጩኽን፤ ለፈጣሪ ጩኽን፤ ለመሬትም ጮህን፤ አንዳች ምላሽ በመሻት፤ ጩኽታችን ግን ለሰማይና ለምድርም ጮህን፤ ጩኸታችን ግን የቁራ ጩኽት ሆኖ ቀረ። ከችግርና ከረሃብ ብዛት የተነሳ በለሊት ተነስተው ወደ በረሃ እየሄዱ ስራ ስሮችን ያኝኩ ነበር። በጽኑ ዘረኝነት፥ በስደት፥ ከስፍራ በማፈናቀል ሁሉ፥ በእስር ቤት ሁሉ ያሉ ይጮሃል፥የእስራኤላዊያንን ነፃነት የሰጠ እግዚአብሄር ለኢትዮጵያዊያንም ነፃነታችንን እንድንጎናጸፍ ይረዳናል። የኛ ሲቃይም ከላይ ከተጠቀሰው ከኢዮብ ሲቃይና መከራ ቢበልጥ እንጅ አያንስም ችግራችን በዝቷል፤ ሸክማችን ከብዷል፤ እንድቀልልን ለማን አቤት እንበል የኢትዮጵያዊያን መከራ በወያኔ ገዥወቻቸው ወያኔወችም የኢትዮጵያን ልጆች በመከራ ገዟቸው። ምንም እንኳን እረኛ ቢያኮርፍ ምሳው እራት ይሆነዋል እንድሉ አኩራፊ ቢያኮርፍ ከራሱ በላይ የሚጎዳው ባይኖርም የችግሩ ክረት ፈጣሪን እስከ መውቀስ ቢያደርሰው ቢያንስ ሊያስነውረው የሚገባ አይመስለኝም። በግልጽ የሚታየውን ችግራችንን፣ ከፊታችን ሳይቀር የሚነበበው ጉስቁልናችን፣ ሚሊዮኖችን ምርኮኝ ያደረገ ርሃባችን፣ ጸሃይ የሞቀው የርስበርስ ፍጅታችንን ደመናን ቀርቶ የጎጇችንን ጣሪያ ማለፍ የተሳነው ምህላና ጸሎታችን ብዙወች በየቀኑ ሽቅብ የምንረጨው እንባችን፤ ሁሉም በማንም ዘንድ ተሰሚነት አላገኘም። ተንኮለኞች ያጠመዱትን ወጥመድ የደገሱልን መከራና የሰቆቃ ድግስ ከዘመናት በፊት በሴራ መክረው ያወጁብን የጥፋት ዘመን በብሄርና በጎሳ ከፋፍለው የኢትዮጵያን አንድነት ለመነጣጠል በመካከላችን የከተቱብን የተኩላ መንጋ ሁሉም እንዳሰቡት ሆኖ ትንቢታቸው ሲይዝላቸውና ምኞታቸው ሲሳካላቸው በስቃያችን ይደሰታሉ። እኔ ለኢትዮጵያ የጉብኝት ዘመን እንደደረሰ አምናለሁ፥እስከዛው በአንድነታችን ጸንተን ጨኸታችንን ወደ ነፃነት እንቀይረዋለን። ተጸይፈውኝ ከእኔ ይርቃሉ ያለ አንዳች ፍርሃት እፊቴ ምራቃቸውን ይተፋሉ እግዚአብሄር ሃይሌን አድክሞ ስላዋረደኝ እነርሱም ልጓሙ እንደወለቀለት ፈረስ በላየ ይፈነጩብኛል። ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር ዳዊት ገሰሰ ከኖርዌይ አራት።
የወያኔ ሴራና ግፍ ለማን አቤት እንበል ከዳዊት ገሰሰ
Generate a news headline for the following article.
የመጀመሪያው ይፋዊ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ልኡክ ዛሬ ማክሰኞ ጥቅምት አስር ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት እኩለ ቀን ላይ እስራኤል ደርሷል። ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ የአሜሪካ የገንዘብ ሚኒስትር ስቴፈን ሚኑችን እና የዩኤኢ ባለስልጣናት የሶስትዮሽ ውይይት እዚያው በአውሮፕላን ማረፊያው በማድረግ ላይ ናቸው። በኤቲሃድ አየር መንገድ የተጓዙት የልኡኩ አባላት ቴል አቪቭ ቤን ጉሪዮን አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ አቀባበል አድርገውላቸዋል። የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የገንዘብ ጉዳዮች ሚኒስትር ደኤታ ኦባይድ ሃሚድ አል ጣይር ፣ የኢኮኖሚ ሚኒስትሩ አብድዱላ ቢን ታውቅ አል ማሪ በዩኤኢው ልኡክ የተካተቱ ባለስልጣናት ናቸው። በትናንትናው እለት የመጀመሪያው የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች የመንገደኞች አውሮፕላን ወደ እስራኤል ቴል አቪቭ መብረሩ ይታወቃል። በውይይታቸው በአቪየሽን ፣ በኢንቨስትመንት ፣ ነፃ የመግቢያ ቪዛወች ፣ በሳይንስ እና ቴክኖሎጅ እንድሁም በሌሎች ጉዳዮች ላይ መክረው ስምምነቶችን እንደሚፈራረሙ ተገልጿል። ውይይቱ በአውሮፕላን ማረፊያው የሚደረገው በኮሮናቫይረስ ስጋት ምክንያት ነው። ትናንት ወደ እስራኤል በረራ ያደረገው የዩኤኢ ሁለተኛው ትልቁ አየር መንገድ ኤቲሃድ ዛሬ ደግሞ የሃገሪቱን የመጀመሪያ ይፋዊ ልኡክ ይዞ በሯል።
ዩኤኢ እና እስራኤል የየተለያዩ ስምምነቶችን ይፈራረማሉ
Provide a news headline based on the following text.
የደቡበ ሱዳን ስደተኞች እየሞቱ መሆናቸው ተገልጿል ኢትዮጵያ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢወች አስጠልላቸው የሚገኙ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞች የእርዳታ እህል በመቋረጡ፣ ህይወታቸው አደጋ ላይ መሆኑንና ለአገርም የደሃንነት ስጋት መደቀኑ ተነገረ። ኮሚሽኑ ከስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ተቋም አገኘሁት ባለው መረጃ በምግብ እጥረት ምክንያት በጋምቤላ ብቻ ስላሳ ሰወች መሞታቸውን፣ አምስት አመት ያልሞላቸው ህፃናት ለከፋ ህመም መጋለጣቸውን አስታውቋል። የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ በአካል ንጉሴ፣ ኢትዮጵያ ስደተኞችን ተቀብላ ስታስተናግድ የአለም አቀፉን ህግ መሰረት በማድረግ ከለላና ጥበቃ የምታደርግ ቢሆንም፣ ከቅርብ ጊዜ ወድህ ለስደተኞች የሚቀርበው እርዳታ በመቆሙ ቀውስ ተፈጥሯል ብለዋል። የምግብ አቅርቦቱ እንደገና እንድጀመር የኢትዮጵያ መንግስት እየተነጋገርኩበት ነው ቢልም፣ እርዳታው እየቀረበ ባለመሆኑ በኢትዮጵያ የተጠለሉ የውጭ አገሮች ስደተኞች በምግብ እጦት እየሞቱና ህመም ላይ መውደቃቸውን፣ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት አስታውቋል። በጋምቤላ ክልል ከግንቦት ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ወር ጀምሮ እርዳታ ያላገኙ ስደተኞች በምግብ እጥረት የተነሳ በሚመጣ ረሃብ ለሞትና ለከፋ ህመም እየተጋለጡ መሆናቸውን፣ አካሄድኩት ባለው ክትትል አረጋግጫለሁ ብሏል። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኢሰመኮ በተመሳሳይ ከሰሞኑ ባወጣው መግለጫ፣ በኢትዮጵያ የሰብአዊ እርዳታ ለተረጅወች እየቀረበ ባለመሆኑ ወደ አራት መቶ የሚጠጉ በጋምቤላ ክልል ውስጥ በካምፕ የሚገኙ ስደተኞች ህይወት አደጋ ውስጥ መውደቁን ገልጾ አፋጣኝ እርምጃ እንድወሰድ ጠይቋል። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን የጋምቤላ ክልል ቢሮ ሃላፊ አቶ አቤል አዳነ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በጋምቤላ የሚኖሩ ስደተኞች በአብዛኛው ከጎረቤት አገር ደቡብ ሱዳን የተሰደዱ ናቸው። ኮሚሽኑ በጋምቤላ ከሚገኙ በሶስት መጠለያ ካምፖች ክትትል ያደረገ መሆኑን የገለጹት አቶ አቤል፣ በርካታ ስደተኞች አደጋ ላይ በመሆናቸው የሚመለከታቸው የመንግስት አካላትም ሆኑ አለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅቶች አፋጣኝ መፍትሄ እንድሰጡ አሳስበዋል። በተከሰተው የምግብ እጥረት የተነሳ ከስደተኞች መጠለያ ካምፕ ወጥተው ወደ ማሃበረሰቡ በሚገቡበት ወቅት ለሰላም ችግር መንስኤ መሆናቸው በኮሚሽኑ ሪፖርት የተገለጸ ሲሆን፣ ከመጠለያ ወጥተው በምግብ ስርቆት በመሰማራታቸውና ከቆሻሻ ላይ ምግብ ለማንሳት ሲጥሩ ህይወታቸው ያለፉ መኖራቸውንም አስታውቋል። ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ስደተኞች መካከል ከዘጠኝ መቶ በላይ የሚሆኑት በመጠለያ ካምፕ ውስጥ መሆናቸውን ይነገራል።
በኢትዮጵያ ለአራት ወራት እርዳታ ያልቀረበላቸው ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞች ህይወት አደጋ ላይ መሆኑ ተነገረ
Summarize the following news article into a concise headline.
የሂደት ጉዳይ ነው እንጅ ኢትዮጵያ ተገልላ አይደለም ንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ቻይና ወደ አገሯ ምርቶችን ለሚያስገቡ ያላደጉ አገሮች እ ኤ አ ከታሃሳስ አንድ ቀን ሁለት ሽህ ሃያ ሁለት እንድጠቀሙበት ባቀረበችው የታሪፍ ነፃ የገበያ እድል አስር አገሮች ሲመረጡ፣ ኢትዮጵያ ተዘጋጅቶ መቅረብ የነበረበትን ሰነድ በማዘግየቷ ምክንያት ሳትካተት መቅረቷ ታወቀ። በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የንግድ ግንኙነትና ድርድር ዳይሬክተር አቶ ሙሴ ምንዳየ ለሪፖርተር ሲገልጹ፣ ኢትዮጵያ የዚህ ነፃ ታሪፍ ተጠቃሚ እንደምትሆንና የሂደት ጉዳይ እንጅ እድሉ አምልጧት እንዳልሆነ ተናግረዋል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና ኤምባሲው በጉዳዩ ላይ አብረው እየሰሩ እንደሆነ የጠቀሱት ምንጮች፣ የሰነዱ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በኩል ጸድቆ እንደተሰጣቸውም ኢትዮጵያ ልትካተት እንደምትችል ተናግረዋል። ከኤምባሲውም ጋር በተደጋጋሚ እየተገናኙ እንደሚሰሩ፣ የምርቶቹን ዝርዝርም ተቀብለው ኢትዮጵያ ልትልካቸው የምትችላቸውን ዝርዝር ምርቶች ከቻይንኛ ወደ አማርኛ ለማስተርጎም እየሰሩ እንደሆነ አክለው ገልፃዋል። የተለያዩ ምንጮች ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በቻይና በኩል ነፃ ታሪፍ የተፈቀደላቸው ዝርዝር ምርቶችን ለንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በቻይና ኤምባሲ በኩል ቀርቦ የነበረ ሲሆን፣ ኤምባሲው ግን በአፋጣኝ መልስ አላገኘም። ከኤዥያ አፍጋኒታን፣ እንድሁም ዘጠኝ የአፍሪካ አገሮች የተካተቱበት አስሩ የተመረጡት አገሮች ዘጠና ስምንት በመቶ የሆኑ ገቢ ቀረጥ የሚጣልባቸውን ምርቶችን ወደ ቻይና ከተጠቀሰው ቀን ጀምሮ ማስገባት እንደሚችሉ፣ የቻይና መንግስት አስታውቆ ነበር። ወደ ቀጣይ ምእራፍ ለመሸጋገርና ኢትዮጵያን ቀጣይ ተጠቃሚ አገር ለማድረግ የሚኒስቴሩ መልስ እየተጠበቀ ነው፤ ሲሉ ምንጮች ተናግረዋል። ይህም የቻይና መንግስት፣ የአለም አቀፉ ምጣኔ ሃብትን ለማበረታታት በሚል የወሰነው ፖሊሲ፣ ሌሎች ያላደጉ አገሮችንም ሊያካትት እንደሚችል ተገልጾ ነበር። ከበርካታ ወራት በፊት ቻይና ኢትዮጵያን በፖሊሲው አንደኛዋ ተጠቃሚ አገር እንደምትሆን አረጋግጣም ነበር፤ ሲሉ አክለዋል። ኢትዮጵያ ወደ ቻይና ከምትልካቸው አብዛኛወቹ ምርቶች የግብርና ውጤቶች እንደመሆናቸውና ቻይናም የግብርና ምርቶችን ካለፈው አመት ጀምሮ ከአፍሪካ ሲሄዱ በዚህ ፖሊሲ እንድጠቀሙ መፍቀዷ የሚታወስ ነው።
በሰነድ መዘግየት ምክንያት ኢትዮጵያ ቻይና ላላደጉ አገሮች በሰጠችው ከታሪፍ ነፃ እድል ሳትካተት ቀረች
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ ፣ ሚያዚያ ሶስት ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኢትዮጵያ ባለፉት ሃያ አራት ሰአታት የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው ሶስት መቶ አርባ አምስት ግለሰቦች መካከል አራቱ የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው መረጋገጡን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በሌላ ዜና ቫይረሱ እንዳለባቸው ተረጋግጦ ክትትል እያደረጉ ከሚገኙ ግለሰቦች መካከል ተጨማሪ ስድስት ሰወች ከበሽታው ማገገማቸውን ሚኒስትሯ ይፋ አድርገዋል። ከእነዚህም መካከል አንድ የስላሳ አመት ሴትና አንድ የሃያ ዘጠኝ አመት ወንድ ኢትዮጵያዊያን ከዱባይ መጥተው በለይቶ ማቆያ ክትትል ሲያደርጉ የነበሩ መሆኑን ሚኒስትሯ ገልጸዋል። ግለሰቡ የውጭ አገር የጉዞ ታሪክ የሌለው ሲሆን፤ በህመሙ ከተያዘ ሰው ጋር ንክኪ እንዳለውና እንደሌለው እየተጣራ መሆኑን ተናግረዋል። ቫይረሱ ተገኝቶባቸው ክትትል እያደረጉ ከሚገኙት መካከል አስር ግለሰቦች አገግመዋል። ሌላኛው ግለሰብ የአርባ ሁለት አመት እድሜ ያለው ኢትዮጵያዊ ነው ብለዋል። ይህን ተከትሎም በአጠቃላይ ከህመሙ ያገገሙ ሰወች ቁጥር ወደ አስር ከፍ ብሏል። አንድ የስላሳ ሶስት አመት ሴት ኢትዮጵያዊት ደግሞ የአሜሪካ አገር የጉዞ ታሪክ ያላት ናት። ሁለቱ ወንድ ሁለቱ ደግሞ ሴቶች ሲሆኑ ሶስቱ የጉዞ ታሪክ ያላቸው ናቸው። በጽኑ ህሙማን ክፍል ክትትል ሲያደርጉ የነበሩት የስልሳ አምስት አመት ኢትዮጵያዊት ትናንት ህይወታቸው ማለፉን አስታውሰው፤ አሁን ላይ በጽኑ ህሙማን ክፍል ክትትል የሚደረግላቸው ህሙማን አለመኖራቸውን ማስታወቃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።
በኢትዮጵያ ተጨማሪ አራት ግለሰቦች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው፤ ከህመሙ ያገገሙ ሰወች ቁጥር ደግሞ አስር ደርሷል
Provide a news headline based on the following text.
አድስ አበባ፣ ጥር ስድስት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአሜሪካ እና ካናዳ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በበይነ መረብ ተወያይቷል። በውይይቱም በተለያዩ የአለማችን አካባቢወች የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሃገራዊ ምክክሩ ሂደት ሊኖራቸው ስለሚገባ ተሳትፎ እና ሊያደርጉ ስለሚገባቸው ድጋፍ ምክክር ተደርጓል። የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በወቅቱ እንዳሉት ባልተግባባንባቸው ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ ተመካክሮ መግባባት ለሃገራችን አስፈላጊ ነው። በውጭ ሃገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውን ለዚህ የበኩላቸውን ገንቢ አስተዋጽኦ ማድረግ እንደሚገባቸው መግለፃቸውንም የኮሚሽኑ መረጃ ያመላክታል። ስለ ሃገራዊ ምክክር መሰረታዊ ጽንሰ ሃሳብ፣ ኮሚሽኑ ስለሚከተለው የአሰራር ስርአትና እስካሁን ስላከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራትም ገለፃ ሰጥተዋል። ኮሚሽኑ በአሜሪካ እና በካናዳ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር በትብብር ስለሚሰራባቸው መንገዶች የተለያዩ ምክረ ሃሳቦች ከተሳታፊወች መቅረባቸውም ተጠቅሷል።
ኮሚሽኑ በአሜሪካና ካናዳ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ተወያየ
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ታሃሳስ ስምንት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ሰሜን ኮሪያ አህጉር አቋራጭ ባላስቲክ ሚሳኤል ማስወንጨፏ ተሰምቷል። ፒዮንግያንግ ሚሳኤሉን ያስወነጨፈችው ደቡብ ኮሪያና አሜሪካ በቅርቡ ከሰሜን ኮሪያ የሚቃጣን የኒውክሌር ጥቃት መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መምከራቸውን ተከትሎ ነው ተብሏል። ከፒዮንግያንግ አቅራቢያ ወደ ሰሜን ምስራቅ ባህር የተወነጨፈው ሚሳኤል በደቡብ ኮሪያ ምድር አንድሽህ ኪሎ ሜትር መጓዙን የሃገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። የደቡብ ኮሪያ ብሄራዊ የደህንነት ምክር ቤት የአሁኑ የሚሳኤል ሙከራ በኮሪያ ልሳነ ምድር ያለውን አለመረጋጋት ከማባባሱ ባለፈ አለም አቀፍ ክልከላወችን የተላለፈ ነው ሲል ወንጅሏል። በደቡብ ኮሪያ እና በአሜሪካ የተጀመረውን የኒውክሌር መከላከል ዘመቻ ይበልጥ ማዘመን እና ማጠናከር እንደሚያስፈልግም ምክር ቤቱ አሳስቧል። ይህም የጃፓንን ሁሉም አካባቢወች እና የአሜሪካን ዋና ዋና ግዛቶች ማካለል እንደሚያስችል ነው የተገለጸው። ባለስቲክ ሚሳኤሉ ሽህ ኪሎ ሜትር ወይም ዘጠኝ ሽህ ሶስት መቶ ማይል ርቀት የመጓዝ አቅም እንዳለው ተመላክቷል። ሰሜን ኮሪያ አህጉር አቋራጭ ባላስቲክ ሚሳኤሉን ያስወነጨፈችው የአጭር ርቀት ሚሳኤል ባስወነጨፈች በሰአታት ልዩነት ውስጥ መሆኑንም ሬውተርስ ዘግቧል።
ሰሜን ኮሪያ አህጉር አቋራጭ ባለስቲክ ሚሳኤል አስወነጨፈች
Create a short title for the given news content.
እኤአ በጥቅምት ሁለት ሽህ አመተ ምህረት በሚኒስትሮች ምክር ቤት እውቅና የተቋቋመው የኢትዮጵያ ህዋ ሳይንስ እና ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት፣ ላለፉት ሶስት አመታት የኢትዮጵያን ብልጽግና በሚያግዙ ስራወች ሲወጥን እና ሲሞክር እንደ ሰነበተ ሃላፊወቹ ይናገራሉ። የብዙወችን ትኩረት ከሳበው ሳተላይት ወደ ጠፈር የማምጠቅ እቅዱ ወድያ ፣ ተቋሙ የሳተላይት መቀበያ፣የአቅርቦ ማሳያ ጣቢያወች ግንባታ እና የመረጃ ማሰባሰብ ስራወችን ሲያከናውን እንደሰነበተ ተሰምቷል። ከቻይና መንግስት ጋር በትብብር የሚሰራው የሳተላይት መርሃ ግብሩ በያዝነው መስከረም ሁለት ሽህ ፣በሃገሪቱ ታሪክ የመጀመሪያ የሚሆነውን መንኮራኩር ወደ ጠፈር ያመጥቃል ተብሎ እቅድ ተይዞለት ነበር። ሆኖም ይሄ እቅድ ለተጨማሪ አራት ወራት እንድዘገይ መደረጉን የተቋሙ ሃላፊ ዶክተር ሰለሞን በላይ ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል። ሃላፊው የማስወንጨፍ መርሃ ግብሩ እንድዘገይ የተደረገበትን ምክንያት እና ሌሎች ተያያዥ የሆኑ ማብራሪያወችን የሰጡበትን ቆይታ ከስር ይገኛል።
ኢትዮጵያ ሳተላይት ወደ ጠፈር የምታመጥቅበትን ጊዜ አዘገየች
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ ጥር ሃያ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በህዳሴ ግድብ ዙሪያ በዋሽንግተን ድሲ እየተወያዩ ነው። የህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላልና አለቃቀቅ የስምምነት ረቂቅ ከዚህ ቀደም በቴክኒክ ደረጃ በተደረጉ ድርድሮች የተገኘ ውጤትን መሰረት አድርጎ መዘጋጀቱን የውሃ፣ መስኖና ኢነርጅ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ስለሽ በቀለ ጠቅሰዋል። በዚህም በህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላልና አለቃቀቅ የስምምነት ረቂቅ ላይ ውይይት እየተደረገ እንደሚገኝ በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ በፌስቡክ ገፃቸው አስታውቀዋል። ሶስቱ ሃገራት በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ከአስር ቀን በፊት በዋሽንግተን ድሲ ያካሄዱት ውይይት በጥሩ ውጤት መጠናቀቁ ይታወሳል። የመጀመሪያው ቀን ውይይት የአሜሪካ የገንዘብ ሚኒስትር እና የአለም ባንክ ተወካዮች በታዛቢነት በተገኙበት ነው የተካሄደው። በውይይቱ ላይ የኢፌደሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸውን ጨምሮ የግብጽ እና የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ የውሃ ሚኒስትሮች፣ የውሃ ዘርፍ እና የህግ ባለሙያወች ዋሽንግተን ድሲ ተገኝተዋል። ይህን ተከትሎም የሶስቱ ሃገራት የቴክኒክ እና የህግ ባለሙያወች የተሳተፉበት በግድቡ የውሃ አሞላልና አለቃቀቅ ላይ የመጨረሻ የስምምነት ረቂቅ ለማዘጋጀት ባሳለፍነው ሳምንት በሱዳን ካርቱም መገናኘታቸው አይዘነጋም።
የኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብጽ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በህዳሴ ግድብ ዙሪያ በዋሽንግተን እየተወያዩ ነው
Write a brief headline summarizing the article below.
ኢሳት ድሲጥቅምት በጋምቤላ እየተፈጸመ ያለውን የሰብአዊ መብት ጥሰት በመቃወምና የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድን የለውጥ እንቅስቃሴ የሚያደናቅፉ አመራሮች ከስልጣን እንድወርዱ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ነገ በሚኒሶታ ተጠራ። የጋምቤላን ሁኔታ መንግስት ትኩረት እንድሰጠው ጫና ለመፍጠር ታስቦ በተጠራው የተቃውሞ ሰልፍ ላይ በሚኒሶታና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እንድገኙ ጥሪ ተደርጓል። በነገው እለት በሴን ፖል የሚኒሶታ ግዛት ምክር ቤት ህንፃ የሚደረገው የተቃውሞ ሰልፍ በጋምቤላ እየተካሄደ ያለው እስርና አፈና እንድቆም የሚጠይቅ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል። ጋምቤላን እየመሩ የሚገኙት ባለስልጣናት የተጀመረውን የለውጥ ሂደት የሚያደናቅፉ በመሆናቸው ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አፋጣኝ ርምጃ እንድወስዱ በነገው ሰልፍ እንደሚጠየቅ አዘጋጆቹ ለኢሳት ገልጸዋል። ከሚኒሶታ በኋላ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በሚገኝበት ዋሽንገተን ድሲ ተመሳሳይ የተቃውሞ ሰልፍ እንደሚካሄድም ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የጋምቤላ ጉዳይ ትኩረት እንድሰጠው የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ተጠራ
Create a short title for the given news content.
ነሃሴ ፲፱ አስራ ዘጠኝ ቀን ፳፻፯ አመተ ምህረት ኢሳት ዜና በኢትዮጵያዋ የድንበር ከተማዋ መተማ አሁንም ኢትዮጵያዊያን መሰደዳቸውን አላቋረጡም ሲል ዘጋርድያን ዘገብዋል። መንግስት ጥበቃውን አጠናክሮ በአካባቢው ብዙ ሰራዊት ቢያሰማራም በቀን ከአንድ መቶ እስከአንድ መቶ ሃምሳ የሚሆኑ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞ ድንበር አቋርጠው ይሰደዳሉ። ከተማዋ መንግስት በወሰደው የጥበቃ ማጠናከር ሳቢያ ገቢዋ መቀዝቀዙንም ፣ ሰማኒያ የሚሆነው የከተማዋ ገቢ የሚገኘውም ከህገወጥ ስደተኞች መሆኑንም ዘጋርድያን አትቷል። መንግስት ጥበቃውን ያጠናከርኩት ኢትዮጵያውያን ሊቢያ ውስጥ በአይሲስ ከተገደሉ በኋላ ነው ቢልም፣ የአካባቢው ሰወች ግን ጥበቃው የተጠናከረው ወጣቱ የመንግስት ተቃዋሚወችን ለመቀላለቀል በገፍ ወደ ኤርትራ እየፈለሰ መሆኑን ተከትሎ ነው ይላሉ። መተማ ከተማ ወደ መቶ ሽህ የሚገመት ነዋሪወች ያላት ስትሆን የኢትዮጵያ፣ ኤርትራና ሶማሌ ስደተኞች መተላለፊያ ናት። ከዚህ ቀደም በቀን ከሁለት መቶ ሃምሳ በላይ ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ይሰደዱ ነበር። ምንም እንኳ የድንበር ጥበቃው ተጠናክሮ ቢቀጥልም፣ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች አስፈላጊውን ጥንቃቄ እያደረጉ በትጥቅ ትግል ስርአቱን ለማስወገድ የሚታገሉ ሃይሎችን እየተቀላቀሉ ነው።
ኢትዮጵያዊያን አሁንም በመተማ በኩል መፍለሳቸውን አላቋረጡም
Create a short title for the given news content.
አድስ አበባ ፣ነሃሴ ሃያ አራት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ለባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ላፕቶፕ ኮምፒውተሮችን እና አይፓዶችን ድጋፍ አድርጓል። በቻይና ኤምባሲ የባህል አታሸ ች ዥዋወይ በበኩላቸው በሁለቱ ወዳጅ ሃገራት መካከል የቆየ ግንኙነትና ትብብር እንዳለ አስታውሰው ይህን ትብብር አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ገልጸዋል። የቻይና ኤምባሲ ከዚህ በፊትም መጽሃፍትንና የኮቪድ መከላከያ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ በስጦታ ማበርከቱን እንድሁም ለባለሙያወች ተከታታይ ስልጠና እየሰጠ መሆኑን ተናግረዋል። በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ አቶ ሃብታሙ ሲሳይ ሁለቱ ሃገራት የቆየ ወዳጅነት እና ከሃምሳ አመት በላይ ያስቆጠረ ድፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዳላቸው አውስተዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የቻይና ኤምባሲ ለባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የላፕቶፕ ኮምፒውተሮችን ድጋፍ አደረገ
Write a brief headline summarizing the article below.
መምህር አበበ አካሉ ይባላል። ለምሳሌ ከንቲባዋ የለገጣፎ አካባቢ ተወላጅ አይደለችም ከለገጠፎ ምክር ቤትም አይደለም የመጣችው ይህ በራሱ ህገ ወጥ ነው። ብዙወቹ በእጅ በጅ ሙስና የተጨመላለቁ ናቸው መረጃ የሚፈልግ አካል ካለ እኔ ጋር ማግኘት ይችላል። የሚያሳዝነው ደግሞ የኦደፓ ባለሳጣናት ቤታቸውን ማፍረሳቸው ሳያንስ በተጠለሉበት ቦታ እርዳታ እንዳያገኙ እየተደረጉና ከተጠለሉበት የእምነት ቦታ እንድወጡ እያደረጉ ነው። በተለያየ ግዜ ለእስር እና እንግልት ተዳርጓል በ በተዘጋጀው የሰፊው ምህዳር ውይይት ላይ ተገኝቶ ታጋይነቱንና ሃቀኝነቱን ያሳየ ብርቱ ሰው ነው። እነዚያ የተፈናቀሉ ህዝቦች በመድሃኒያለም በገብርኤልና በማርያም ቤተ ክርስቲያን ተጠልለው ነው ያሉት። መምህር አበበ አካሉ ምን አለኛ አመት ሙሉ ስንታገለው የነበረው ህወሃት እንኳን በሎደር ቤት አላፈረሰም ያሁኑ የለውጥ መሪ ተብየ መንግስት ግን ተጎጅወች የቤታቸውን ፍራሽ ቆርቆሮ እንኳን እንዳይሸጡ አድርጎ ምንም ሃላፊነት በማይታይበት መንገድ በሎደር አፍርሷል። ኛየለገጣፎ ህዝብ የቤት ባለቤት እንድሆን ላለፉት አመታት ታግለናል። ኛዜጎችን ህገ ወጥ ናችሁ ብለው የሚያፈናቅሉት ባለስልጣናት አይደለም ህጋዊ ሰብአዊ እንኳን አይደሉም። ኦደፓ ጤናማ መሆን ከፈለገ መግለጫውን ማድረግ አለበት።
ከንቲባዋ ከለገጠፎ ምክር ቤትም አይደለም የመጣችው ይህ በራሱ ህገ ወጥ ነው አበበ አካሉ
Summarize the following news article into a concise headline.
የአለማቀፉ የእግርኳስ አስተዳዳሪ አካል ፊፋ በየወሩ በሚያወጣው የፊፋ ኮካ ኮላ የሃገራት ደረጃ ኢትዮጵያ አንድ መቶ ሃያ ሶስትኛ ደረጃን ይዛለች። የሁለት ሽህ የአፍሪካ ዋንጫ አዘጋጅዋ ጋቦን ሰማኒያ ዘጠኝኛ እንድሁም በፋይናንስ እጥረት ምክንያት ራሷን ከአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ውጭ ያደረገችው ቻድ ዘጠና ስምንትኛ ደረጃን ይዛለች። ባለፈው ወር ከፍተኛ መሻሻል አሳይታ የነበረችው ዩጋንዳ ከአለም ሰባ ሶስትኛ ደረጃ ላይ ስትቀመጥ የቻን አዘጋጅ የነበረችው ሯንዳ ሰማኒያ ስምንትኛ ሆናለች። በማርች ወር አንድ መቶ ሃያኛ የነበረችው ኢትዮጵያ ከባለፈው ወር ሶስት ደረጃወችን ወርዳ አንድ መቶ ሃያ ሶስትኛ ሆናናለች። ሃገራቱ የሚበልጡት ቶንጋን ብቻ ሲሆን ኤርትራ እና ሶማልያ በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታወች ላይ ተሳታፊ አይደሉም። በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ በአልጀሪያ ብሊዳ ላይ የሰባት አንድ ሽንፈትን እንድሁም አድስ አበባ ላይ የሶስት ሶስት አቻ ውጤትን ኢትዮጵያ በመጋቢት ወር ያስመዘገበችው ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሃገራት መካከል ስላሳ ስምንትኛ ደረጃን ይዛለች። ያለፈው ወር በሰንጠረዡ አናት የነበረችው ኬፕ ቬርድ በሞሮኮ በታከታታይ በደረሰባት ሽንፈት ምክንያት ወደ ስድስተኛ ተንሸራታለች። አልጀሪያ የአፍሪካ መሪነትን ከኬፕ ቬርድ ስትቀበል ግብጽ ጥሩ መሻሻል ያሳየች ሃገር ሆናለች። ምስራቅ አፍሪካዊያኑ ሶማልያ፣ ኤርትራ እና ጅቡቲ ደግሞ የመጨረሻወቹን ደረጃወች ይዘዋል። ቻድ እና ጊኒ ቢሳው አስገራሚ በሚባል መልኩ ከፍተኛ የደረጃ መሻሻል ያሳዩ ሃገራት ናቸው።
ኢትዮጵያ ፊፋ የሃገራት ወርሃዊ ደረጃ አንድ መቶ ሃያ ሶስትኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ ጥር ሃያ ሰባት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ለድሬዳዋ ከተማ የገንደ ሮቃ አካባቢ ነዋሪወች የጅብ መንጋ ስጋት እያሳደረባቸው መምጣቱ ተሰምቷል። ምግብ ፍለጋ የሚወጣው የጅብ መንጋ ባለፈው ቅዳሜ ለአንድ ሶስት አመት ህፃን ህልፈት ምክንያት ሆኗል ነው የተባለው። በአካባቢው የጅብ መንጋ ከጎሬው እየወጣ ነዋሪወችን እንደሚተናኮል ነው የተገለጸው። ከምድር ባቡር ድርጅት የፍሳሽ ቱቦወች፣ ከሰባተኛ ጦር ካምፕና ከጉምሩክ የሚጣሉ ተረፈ ምርቶች የጅብ መንጋው በአካባቢው እንድበራከት ምክንያት መሆኑም ተገልጿል። በአንድ ወር ገዜ ውስጥ ብቻም ለአራተኛ ጊዜ መተናኮሉንም ነው የነዋሪወቹ ሚናገሩት። ከቀድሞው ምድር ባቡር ድርጅት፣ ከጉምሩክና ከምስራቅ አየር ሃይል በተለምዶ ሰባተኛ ከሚባለው የጦር ካምፕ የሚዋሰነው ገንደ ሮቃ የሚባለው መንደር ከጊዜ ወደ ጊዜ በጥሻ እየተዋጠ በመምጣቱ የጅብ መንጋ የሚርመሰመስበት ስፍራ መሆኑን ነዋሪወቹ ይናገራሉ። መሰል ተመሳሳይ ጥፋት እንዳይከሰትም መንግስት አፋጣኝ መፍትሄ እንድፈልግለት ነዋሪወቹ መጠየቃቸውን የኢዜአ ዘገባ ያመላክታል።
ለድሬዳዋ ከተማ ነዋሪወች ስጋት እየሆነ የመጣው የጅብ መንጋ
Summarize the following news article into a concise headline.
የኢንቨስትመንት ዘርፉን ውጤታማ ለማድረግና የውጭ ባለሃብቶችን ለመሳብ የሚያስችል ስራወችን በጋራ ለመስራት የሚያስችል የቢዝነስ ፎረም በአድስ አበባ እየተካሄደ ነው። በኢትዮጵያ የኢትዮጵያና የተባበሩት አራብ ኢምሬቶች አምባሳደር ሙሃመድ ሳሌም አል ረሽድ በበኩላቸው ፤ የቢዝነስ ፎረሙ የንግድ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከርና ልምድና ተሞክሮወችን ለመውሰድ ጥሩ አማራጭ ነው ብለዋል። ምርቶችን በአይነትና በጥራት ማሳደግና እሴት መጨመርም የተሻለ ገቢን ከማስገኘት ባለፈ በርካታ ባለሃብቶች በኢንቨስትመንት ሂደቱ ላይ እንድሳተፉ እገዛው ላቅ ያለ መሆኑን ሚኒስትር ድኤታው አንስተዋል። ሚኒስቴር ድኤታው አክለውም በኢትዮጵያ በኩል የንግድ ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ ምርትን እሴት ጨምሮ ለመላክ ትኩረት ተሰጥቶ እንደሚሰራም ነው የገለጹት። በተጨማሪም ቀጥተኛ የውጭ ኢንቨስትመንትን ለማጠናከርና በሃገራቱ የሚገኙ ባለሃብቶች የልምድ ልውውጥ እንድያካሂዱ በር የሚከፍት ነው ብለዋል። የዱባይ የድስፖራ ቢዝነስ ልኡክ ከኢትዮጵያ ባለሃብቶች ጋር እያካሄደ ያለው ምክክር የኢትዮጵያና የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የንግድ ትስስርን በማጠናከር በጋራ ለመስራት እንደሚያስችላቸው የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ድኤታ አቶ ምስጋኑ አረጋ ገልጸዋል። በዚህ ረገድ ከተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች ሃገሪቱ ልምድ ልምድ ለመቅሰም ዝግጁ ናት ብለዋል። ወደ ብልጽግና የሚያመራውን ድልድይ መገንባት በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ የሚገኘው ይህ ፎረም ፤ የሃገራቱ ባለሃብቶች እንድተዋወቁና ልምድ እንድለዋወጡ በማድረግ የኢንቨስትመንት አማራጮችን ለማስተዋወቅ ይረዳል ተብሏል።
የንግድ ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ እሴት መጨመር ላይ ትኩረት ይደረጋል ተባለ
Generate a news headline for the following article.
ሰኔ ሃያ ስምንት ቀን አመተ ምህረትኢሳት ዜና የማእከላዊ ስታትስቲክስ ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ወይዘሮ ሳሚያ ዘካሪያ የኢትዮጵያ ህዝብ ብዛት ነጥብ ሚሊዮን መድረሱን የገለጹ ሲሆን ከዚህ አሃዝ ውስጥ ነጥብ በመቶ የሚሆነው ህዝብ በገጠር የሚኖር ነው። የአም የህዝብ ብዛት ከአምናው ጋር ሲነፃጸር የ ሚሊዮን ሰወች ጭማሪ አሳይቷል። የወንዶች ቁጥር ከሴቶች ቁጥር በ ሽ ልቆ መገኘቱም ተመልክቷል። የኢህአደግ መንግስት ኢትዮጵያ በፍጥነት እያደገች ነው በማለት ቢናገርም በገጠር የሚኖው ህዝብ አሃዝ በአፄ ሃይለስላሴ ዘመን እና በደርግ ዘመን ከነበረው ሰፊ ልዩነት የለውም። በ አመተ ምህረት የተደረገው የህዝብ ቆጠራ መረጃ እንደሚተነብየው ከሆነ በ አመተ ምህረት አጠቃላይ የኢትዮጵያ ህዝብ ነጥብ ሚሊዮን ይደርሳል ተብሎ ነው የተገመተው።
በመቶ የሚሆነው የኢትዮጵያ ህዝብ በገጠር ነዋሪ ነው
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ሃምሌ አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢሲ የአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር እጣ የሚያወጣባቸውን ቤቶች የሚያስተዳድረው የቴክኖሎጅ ሲስተም ታዛቢወች እና የሚመለከታቸው የመንግስት አካላት በተገኙበት ተከፍቷል። በዛሬው እለትም የዘርፉ ባለሙያወች ፣ ገለልተኛ አካላት እንድሁም ከተመዝጋቢወች የተወከሉ ታዛቢወችና የመንግስት የስራ ሃላፊወች በተገኙበት በይፋ ተከፍቶ ለእጣው ዝግጁ ተደርጓል። ግልጽነትንና ተጠያቂነትን ለማስፈን እንደሚያግዝ የታመነበት ይህ የቴክኖሎጅ ሲስተም ለአራት ዙር ሙከራ የተደረገበት ሲሆን፥ አምስተኛውና የመጨረሻው ዙር የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ሙከራው ተካሂዶ ለእጣ ማውጣት ፕሮግራሙ ዝግጁ እንድሆን መደረጉ ተገልጿል። መተግበርያው በአድስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርሲቲ የበለጸገና ከሚመለከታቸው የመንግስት እና በግል ተቋማት ጭምር ታይቶ የተረጋገጠ መሆኑን ከከንቲባ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል።
የአድስ አበባ ከተማ አስተዳደር እጣ የሚያወጣባቸውን ቤቶች የሚያስተዳድረው የቴክኖሎጅ ሲስተም ተከፈተ
Generate a news headline for the following article.
በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል እና የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሁለት ሃኪሞችና ሃያ ተለማማጅ ሃኪሞች ኢንተርኖች በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተገለጸ። አንድ ጭምብልን በአማካይ ከሃያ አራት ሰአታት በላይ ነው የምንጠቀምበት ሲል የመከላከያ ቁሶች በበቂ ሁኔታ እንደሌሉ ከተለማማጅ ሃኪሞቹ መካከል አንዱ ተናግሯል። በቫይረሱ የተያዙት ተለማማጅ ሃኪሞች በኮሮናቫይረስ ህክምና ማእከል ውስጥ የሚሰሩ እንዳልሆኑ ገልጸው፤ በቫይረሱ ሊያዙ የቻሉት በስራ ቦታ አሊያም በግል በሚያደርጉት እንቅስቃሴ ወቅት ሊሆን እንደሚችል፤ ነገር ግን በሃኪሞቹ ላይ ከፍተኛ የሆነ የጥንቃቄ ጉድለት እንደሚስተዋል ተናግረዋል። ዶክተር አሸናፊ ከዚህ ቀደም በሆስፒታሉ የኮቪድ ህክምና ማእከል ውስጥ የሚሰሩ አንድ ሃኪምና አንድ የጽዳት ሰራተኛ በቫይረሱ መያዛቸውን አስታውሰው፤ ሌላ ተጨማሪ በቫይረሱ የተያዙ ባለሙያወች እንዳልነበሩ ገልጸዋል። ይህንንም ተከትሎ ሁሉም ተለማማጅ ሃኪሞች ስራ እንዳይገቡ እንደተነገራቸውና ሃሙስ ጀምሮ ስራ አለመግባታቸውን ያነጋገርነው ስሙ አዳይጠቀስ የጠየቀ አንድ ተለማማጅ ሃኪም ለቢበሲ ገልጿል። በሽታው እንደተገኘባቸው ካወቁ ሃኪሞች መካከል ቢቢሲ ያናገራቸው ባለሙያወች ለቫይረሱ ሊጋለጡ የቻሉት ወደ ሆስፒታሉ የሚመጡ ታካሚወች በቅድሚያ ከእነርሱ ጋር እንደሚገናኝና በእነርሱ ከታዩ በኋላ ወደ ሌሎች ምርመራወች እንደሚላኩ ገልጸው፤ ይህ የስራቸው ሁኔታ ሳይሆን እንዳልቀረ ይገምታሉ። መግዛት የማይችሉትን ግን ካለጓንት በባዶ እጃችን እናክማለን፤ የግድ ጓንት የሚያስፈልገው ህክምና ካለም ከሌላ ክፍል እንበደራለን ስትል ያለውን ሁኔታ ታስረዳለች። በሆስፒታሉ ውስጥ በኮቪድ ህክምና ማእከል ሳይሆን በመደበኛ የህክምና አገልግሎት ክፍል ውስጥ እንደምትሰራ የገለጸችው ሃኪም እንዳለችው በሽታው እንዳለባቸው ሳይታወቅ የሚመጡ ሰወች ሊኖሩ ስለሚችሉ፤ ለበሽታው የተጋለጥነው ምናልባት ከዚያም ሊሆን ይችላል ስትል ግምቷን አስቀምጣለች። የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብልን በተመለከተ ግን ሆስፒታሉ በተለማማጅ ሃኪሞቹ ተወካዮች አማካይነት ኤን ዘጠና አምስት የተሰኘው ጭምብል ሳይቀር እንደሚሰጣቸው ጠቅሰው አይሰጠንም የሚሉ ካሉ ቅሬታ ማቅረብ ይችላሉ ብለዋል። በኢትዮጵያ ውስጥም ወረርሽኙ መኖሩ ከታወቀ በኋላ ባሉት ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በተለያዩ ክልሎች በሚገኙ የጤና ተቋማት ውስጥ የጤና አገልግሎት የሚሰጡ ሰራተኞች ላይ ቫይረሱ እንደተገኘ ተነግሯል።
ኮሮናቫይረስ፡ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ከሃያ በላይ ተለማማጅ ሃኪሞች በኮሮናቫይረስ ተያዙ
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ ሚያዝያ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ኢትዮጵያውያን ለችግሮቻቸው በጥበብ እልባት ከማምጣት አንፃር የከፍተኛ ልምድ ባለቤት ናቸው ሲሉ የአፍሪካ ህብረት ከሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ መሃማት ተናገሩ። ኢትዮጵያውያን የጦርነትን አስከፊነት እና የሰላምን ጥቅም በሚገባ ያውቁታል ያሉት ሙሳ ፋኪ መሃማት ለችግሮቻቸው በጥበብ እልባት ከማምጣት አንፃርም የከፍተኛ ልምድ ባለቤት ናቸው ነው ያሉት። የአፍሪካ አህጉር ከመሰል ግጭቶች ልትጸዳ ይገባል ያሉት ሙሳ ፋኪ ሱዳናውያንም ከዚህ ትልቅ ትምህርት በመውሰድ ግጭትን በማስወገድ ችግሮቻቸውን በሰከነ መንገድ ሊፈቱ እንደሚገባ መልእክታቸውን አስተላልፈዋል። በስነ ስርአቱ ላይ ንግግር ያደረጉት የአፍሪካ ህብረት ከሚሽን ሊቀ መንበር በክርስትናና በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ታላቅ ስፍራ ባላቸው በትንሳኤ እና በኢድ አልፈጥር በአላት ማግስት ይህን ለመሰለ የሰላም ጉዳይ መሰባሰባችን ትልቅ ትርጉም አለው ብለዋል። ለዚህም ያላቸው የትብብር ጥንካሬና የአመራር ብቃት ናቸው ሲሉ ገልጸዋል። አፍሪካውያን ከነበረው ክስተት በሁለት መንገድ ተምረናል ያሉት ሊቀመንበሩ ከጦርነቱ ጥፋቱን ከስምምነቱ ደግሞ መፍትሄ መኖሩን ነው ብለዋል። በአድስ አበባ ከተማ ወዳጅነት አደባባይ ጦርነት ይብቃ፤ ሰላም እናጽና በሚል መሪ ሃሳብ የምስጋና እና የእውቅና ስነ ስርአት ተካሂዷል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ኢንስታግራም፦ ቲክቶክ፦ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
ኢትዮጵያውያን ለችግሮቻቸው በጥበብ እልባት ከማምጣት አንፃር የከፍተኛ ልምድ ባለቤት ናቸው ሙሳ ፋኪ መሃማት
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ታህሳስ ሃያ አንድ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ የአድስ አበባ አካባቢ ጥበቃ በአድስ አበባ ከተማ የአካባቢ ብክለትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የሚሰሩ አምስት መቶ ሃምሳ አራት ወጣቶችን ወደ ስራ ማስገባቱ ተገለጸ። ወጣቶቹ በተለይ ኢንዱስትሪወች እና ሌሎች አገልግሎት ሰጭ ተቋማት የሚያስከትሉትን የአካባቢ ብክለት ለመከላከል የመፍትሄ ሃሳቦችን የማቅረብ ብሎም ተቋማቱን የመከታተልና የመቆጣጠር ተግባር ያከናውናሉ ተብሏል። ስልጠናውን የወሰዱ ወጣቶች ከኮሚሽኑ ጋር በጋራ ውል በመፈጸም በየወረዳቸው በኢንተርፕራይዝ በመደራጀት የአካባቢ ብክለት ቁጥጥር ያከናውናሉ። ለመጀመሪያ ዙር ሰልጣኞች ከተማ አስተዳደሩ ከስላሳ ሚሊየን ብር በላይ በጀት በመመደብ ስልጠና እንደሰጠም አውስተዋል። የአድስ አበባ ከተማ አካባቢ ጥበቃና አረንጓደ ልማት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሲሳይ ጌታቸው፥ በመድናዋ የሚታየውን የአካባቢ ብክለት ለመከላከልና ለመቆጣጠር ወጣቶችን አሰልጥኖ ማሰማራት ማስፈለጉን ተናግረዋል። የወጣቶቹ የስራ ተሞክሮ እየታየ ሌሎች ወጣቶችንም አሰልጥኖ ወደ ስራ የማስገባት እቅድ መያዙን ጠቁመዋል። ወጣቶቹን ወደ ስራ ለማስገባት የአምስት ቀን ስልጠና ሰጥቶ መጨረሱን የአድስ አበባ ከተማ አካባቢ ጥበቃና አረንጓደ ልማት ኮሚሽን አስታውቋል። ወጣቶቹም የተለያዩ ተቋማት የሚያስከትሉትን የድምጽ፣ የፍሳሽ እና የደረቅ ቆሻሻ ብክለት መንስኤወችን በመለየት የመፍትሄ ሃሳብ ያቀርባሉ ብለዋል። ተቋማቱን የመከታተልና የመቆጣጠር ተግባርን ጨምረው እንደሚያከናውኑም አብራርተዋል። በመሰረት ውባየከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃወችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገፃችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
የከተማ አስተዳደሩ የአካባቢ ብክለትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የሚሰሩ አምስት መቶ ሃምሳ አራት ወጣቶችን ወደ ስራ አስገባ
Create a short title for the given news content.
በወንደወሰን ጥበቡ ኢትዮአድስ ስፖርት ዛሬ እሁድ ዩናይትድ አርሰናልን በፕሪሚየር ሊጉ ገጥሞ ለ በሆነ ውጤት ሲያሸንፍ ብዙወች በጨዋታው ላይ ግቦችን በማስቆጠርና አንድ ደግሞ አመቻችቶ የነበረው ረሽፎርድ ላይ ትኩረታቸውን አድርገው ነበር። በ ጨዋታወች ላይ ተሰልፎ ግቦችን ከመረብ በማዋሃድ የኮክብነት ተስፋ ያለው ተጫዋች መሆኑንም አሳይቷል። በ የውድድር ዘመን ከሌስተር ሲቲ ጋር በተደረገው የኤፍኤ ወጣቶች ዋንጫ ላይ በድንገት መሰለፍ በመቻሉ የመጀመሪያውን ትልቅ ጨዋታ አድርጓል። በ ጨዋታወች ላይ ግቦችን ከመረብ ላይ ማሳረፍ መቻሉና በሚየደርጋቸው የግብ ሙከራ ጥረቶች በታድጊወች ማሰልጠኛ ውስጥ የክለቡ መልማዮችን ቀልብ መያዝም ችሏል። በወጣቶች የኤፍኤው ዋንጫ ላይ በቶተንሃም ላይ ያስቆጠረው ድንቅ ቅጣት ምት ተጫዋቹ በቆሙ ኳሶች ላይ ያለውን ብቃት ማሳየት የቻለም ነበር። ታድያ የጨዋታው ኮከብ ይህ ታዳጊ ተጫዋች ማን ነውስምማርክስ ራሽፎርድየልደት ቀንጥቅምት እኤአየትውልድ ስፍራ ማንቸስተርየጨዋታ ስፍራው አጥቂዩናይትድ ተቀላቀለ ሃምሌ ረሽፎርድ ግሩም በሆነ ሁኔታና ሚዛናዊኑን ጠብቆ መጫወት የሚችል እንድሁም ኳስን በሃይል አክርሮ መምታት የሚችል ታዳጊ ተጫዋች ነው። ከ አመት እድሜ በታች ቡድን ውስጥ በመደበኛነት ግብ ማስቆጠሩን ቀጥሎበትም በዋርን ጆይሱ ከ አመት በታች የዩናይትድ ቡድን ውስጥ የመጫወት እድል አግኝቷል። ይህን ቡድንም በአውሮፓ ህብረት የእግር ኳስ ማህበር የወጣቶች ሊግ መድረክ ላይ ከኒኪ በት የአምበልነት የክርን ማእረጉን ተቀብሎ ቡድኑን በአምበልነትና በፊት ተጫዋችነት መርቷል። ከዩናይትድ ጋር በ በሚልክ ካፕ ጨዋታ ላይ ከተሳተፈ በኋላም ድሜትሪ ሚሸል በጉዳት ምክኒያት መሰለፍ ባልቻለባቸው ጨዋታወች ላይ የዩናይትድ ታዳጊ ቡድን ዋና አጥቂ ሆነ። እንድሁም በኤፍኤው የወጣቶች ዋንጫ ውድድር ላይ ጉልህ የሆነ ቁልፍ ሚናም ነበረው።
አርሰናል ላይ ዛሬ ሁለቱን ጎል ያገባው ማርከስ ራሽፎርድ ማን ነው
Write a brief headline summarizing the article below.
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የዳይሬክተሮች ቦርድ አቶ ወንድማገኝ ነገራን የምርት ገበያው ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው እንድያገለግሉ ሾመ። የምርት ገበያው የቀድሞው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ኤርሚያስ እሸቱ በፈቃዳቸው ሃላፊነታቸውን ከለቀቁ በኋላ የምርት ገበያው ቦርድ አቶ በላይ ጎርፉን ተጠባባቂ ስራ አስፈፃሚ አድርጎ በመሾም አድስ ስራ አስፈፃሚ በማፈላለግ ላይ እንደነበር ይታወሳል። አቶ ወንድማገኝ ይበልጥ የሚታወቁት ግን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ እስካገዳቸው ጊዜ ድረስ የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ፕሬዚዳንት በመሆን ማገልገላቸው ነው። አቶ ወንድማገኝ የምርት ገበያው ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ከመሾማቸው በፊት በአቶ ለማ መገርሳ በተዋቀረው የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልል ካቢኔ አባልና የንግድና ግብይት ልማት ቢሮ ሃላፊ ሆነው ሲሰሩ ቆይተዋል። መግለጫው አድሱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ከምርት ገበያው አባላት ተገበያዮችና ሰራተኞች ጋር ሰኞ ጥቅምት ቀን አመተ ምህረት መተዋወቃቸውንና በግብይት መድረኩ ላይ ተገኝተው ውል በማዋዋል ግብይት ማስጀመራቸውንም ጠቁሟል። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጅማ ድስትሪክት ስራ አስኪያጅ በነበሩበት ወቅት ድስትሪክቱ ከነበረበት ደካማ አሰራር አላቀው ባመጡት ለውጥ ባንኩ ካሉት ጠንካራ ቅርንጫፎች አንዱ እንድሆን በማስቻላቸው በዚህ ስኬታቸውም ምርጥ የድስትሪክት ስራ አስኪያጅ ተብለው እውቅና የተሰጣቸው መሆኑንና በቀጥታ የባንኩ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ለመሾም በቅተው እንደነበር ምርት ገበያው ገልጿል። እንድሁም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው በሰሩበት ወቅት የቅርንጫፎችን ብዛት በማስፋፋት የባንኩ የቴክኖሎጅ አጠቃቀም እንድያድግ የገበያ ድርሻው እንድጨምርና የለውጥ ስራ አመራር እንድስፋፋ ተጠቃሽ አስተዋጽኦ እንዳበረከቱ ምርት ገበያው አስረድቷል። በዚሁ መሰረት ለሃላፊነት ቦታው ካጫቸው ተሿሚወች መካከል አቶ ወንድማገኝን በመምረጥ ባለፈው ሳምንት ሹመቱን ማጽደቁ ለማወቅ ተችሏል። በኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ፕሬዚዳንትነታቸው ወቅት የባንኩን ትርፋማነት በማሳደግ ባንኩ ያለበትን ደረጃ ከፍ በማድረግ የደንበኞችን ቁጥር በከፍተኛ መጠን በመጨመርና የመሳሰሉትን ውጤት በማስገኘት ተጠቃሽ ስራ ማከናወናቸውን አድሱ ሹመትን በተመለከተ ምርት ገበያው ያሰራጨው መግለጫ ያመለክታል። በዚህ መሰረት ተጠባባቂ ዋና ስራ አስፈፃሚ በመሆን ሲሰሩ የቆዩትን አቶ በላይ ጎርፉ በቀድሞው ሃላፊነታቸው የግብይትና ገበያ ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መርጊያ ባይሳ የመጋዘንና የጥራት ኦፕሬሽን ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው እንድያገለግሉ ተሹመዋል።
የኢትዮጵያ ምርት ገበያ አድስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ተሾመለት
Write a brief headline summarizing the article below.
የስጋና የሰብል ምርቶችን የኬሚካል ቅሪት የሚፈትሽ ቴክኖሎጅ አስተዋውቋል በአገሪቱ ከሚገኙት ሁለት የጥራት ፍተሻ አገልግሎት ከሚሰጡ የግልና የመንግስት ተቋማት አንዱና ብቸኛው የግል ላቦራቶር በአገሪቱ የታሸጉ የውሃ ምርቶች ከግማሽ በላይ ናሙናወች ወደ ውጭ ተልከው ይመረመሩ የነበረበትን አሰራር በማስቀረት ሙሉ ለሙሉ በአገር ውስጥ ለማካሄድ የሚቻልበትን የላቦራቶሪ ቴክኖሎጅ ለማስገባት መዘጋጀቱን አስታውቋል። አብዛኞቹ የጥራት ፍተሻወች በብቸኝነት የሚያከናውናቸው እንደመሆናቸው፣ አዳድሶችንም ለማካተት በርካታ ቴክኖሎጅወችን በመግዛት አገልግሎቱን እያስፋፋ እንደሚገኝ ያስታወቀው ብሌስ ላቦራቶሪ፣ ውሃን ሙሉ በሙሉ በአገር ውስጥ ለመተፈሽ ከሚያስችሉ የጥራት መፈተሻወች በተጓዳኝ በርካታ ግዥወችን በመፈጸም አዳድስ የላቦራቶሪ መሳሪያወችን በማስገባት ላይ እንደሚገኝ የኩባንያው ሃላፊወች አስታውቀዋል። ምንም እንኳ ዘመናዊ የጥራት ደረጃወችን የሚያረጋግጡ ቴክኖሎጅወችን በመጠቀም በተለይ ምግብና የምግብ ግብአቶችን የጥራት ደረጃ ለማረጋገጥ እየሰራ ቢሆንም፣ በሃብረተሰቡም ሆነ በኩባንያወች ዘንድ ለጥራት የሚሰጠው ዝቅተኛ ግምት በሚፈለገው ደረጃ የጥራት ስራወች እንዳይስፋፉ ማድረጉን የብሌስ ላቦራቶሪ ሃላፊወች ይናገራሉ። በኢትዮጵያ ደረጃወች ኤጀንሲ በተሰጠው የሶስተኛ ወገን የምርቶች የጥራት ማረጋገጫ ሰርቲፊኬት እየሰጠ የሚገኘው ብሌስ ላቦራቶሪ፣ በተለይ በምግብና ምግብ ነክ በሆኑ ምርቶች ላይ እንደ አፍላቶክሲን፣ ኦክራቶክሲን የተሰኙትን ጨምሮ ኦርጋኖክሎሪንና ኦርጋኖፖስፈረስ ይዘቶችን በመተፈሽ ለተጠቃሚወች የጥራት ደረጃቸውን የጠበቁ ምርቶችን የማረጋገጥ አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኝ ሃላፊዋ ከባልደረቦቻቸው ጋር በመሆን አብራርተዋል። ከኢትዮጵያ የጥራት ደረጃቸው ሳይፈተሽ እየተላኩ ከሚገኙ ምርቶች መካከል በርበሬና ለውዝ ከፍተኛ የአፍላቶክሲን ወይም የፈንገስ ሻጋታ ክምችት እየተገኘባቸው በተደጋጋሚ ውድቅ እየተደረጉ ሲሆን፣ በቡና ውስጥም ኦክራቶክሲን የተሰኘ ለጤና አስጊ የኬሚካል ይዘት እየተገኘበት ለውጭ ገበያ የሚቀርበት አጋጣሚ እየታየ እንደሚገኝ የብሌስ ላቦራቶሪ ውጤት እያረጋገጠ ይገኛል። የህሊና ገንቢ ምግቦች አምራች ድርጅት እህት ኩባንያ የሆነው ብሌስ አግሪ ፉድ ላቦራቶሪ፣ ለእህት ኩባንያው በሚሰጠው ያልተቋረጠ የጥራት ፍተሻና ማረጋገጥ ስራ በአመቱ ከ ሚሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ ገቢ ማስገኘት የቻለ ተቋም እንደመሆኑ፣ ተገቢውን ድጋፍ ሊያገኝ አለመቻሉ አሁን ከሚገኝበት ደረጃም በላይ የማደግ አቅሙ ላይ ጫና እንዳሳደረበት ይናገራሉ። ለአብነትም ለህዝቡ ልዩ ልዩ ሸቀጦችን ከሚያቀርቡ ሱፐር ማርኬቶችና ሌሎችም የገበያ ማእከላት ውስጥ የሚቀርቡለትን ምርቶች የጥራት ደረጃቸውን በብሌስ ላቦራቶሪ በኩል በማስፈተሽ ለገበያ የሚያቀርበው ሸዋ ሱፐር ማርኬት እንደሆነ ተናግረዋል። የጸረ ተባይ ኬሚካሎችንና በስጋ ውስጥ የሚገኘውን የእንስሳት መድሃኒቶችን ቅሪት መጠን በመፈተሽ ተፈላጊውን የጥራት ደረጃ ማሟላት አለማሟላታቸውን የሚፈትሸው ላቦራቶሪው፣ የህፃናት ወተት ውስጥ የሚገኘውን የአፍላቶክሲን መጠን፣ ወደ ውጭ በሚላኩ እንደ ቡና፣ በርበሬ፣ ለውዝና ማርን ጨምሮ በተለያዩ ለውጭ ገበያ በሚቀርቡ ቅባት እህሎችና ቅመማ ቅመሞች ላይ የጥራት ፍተሻ ያካሂዳል። የታክስ ማበረታቻ የማይሰጠው ይህ ዘርፍ፣ ለጥራት ከሚጫወተው ሚና አኳያ በተለይም ወደ ውጭ የሚላኩ ልዩ ልዩ የግብርናና የምግብ ሸቀጦችን ጥራት በመፈተሽና በማረጋገጥ ረገድ ከሚጫወተው ሚና አኳያ የሚያገኘው ድጋፍ እንደሌለ ሃላፊዋ ገልጸው፣ ይብሱኑ በገበያው በእኩል አይን እንደማይታይ፣ የፍትሃዊነት ችግር እንደሚያጋጥመው ገልጸዋል። ለውጭ ከሚቀርቡ ምርቶች ባሻገር ለአገር ውስጥ የሚውሉ ምርቶችም ተመሳሳይ የጥራት ፍተሻ ቢካሄድባቸው በርካታ ለጤና ጠንቅ ሊሆኑ ከሚችሉ ምርቶች ህዝቡን መታደግ እንደሚቻል፣ አምራቹም ለጤና ጠንቅ የሆኑ ምርቶችን ከማምረት የሚድንበትን የጥራት አመራረት ስልት እንድከተል ማድረግ እንደሚቻል የብሌስ ሃላፊወች ይመክራሉ።
ብቸኛው የግል ላቦራቶሪ የታሸጉ የመጠጥ ውሃወችን ሙሉ በሙሉ በአገር ውስጥ ለመፈተሽ መዘጋጀቱን አስታወቀ
Create a short title for the given news content.
በሰሜን ናይጀሪያ በምትገኘው ካዱና ከተማ ውስጥ ታስረው ወሲባዊ ጥቃት እና እንግልት ሲደርስባቸው ነበር የተባሉ አምስት መቶ የሚደርሱ ወንዶች ነፃ መውጣታቸውን ፖሊስ አስታወቀ። ከታጋቾቹ አንዱ የሆነው ቤል ሃምዛ በዚህ ህንፃ ውስጥ ለሶስት ወር እግሬን ታስሬ ቆይቻለሁ፤ የእስልምና ትምህርት ቤት ነው ይላሉ፤ ነገር ግን ከህንፃው ለመውጣት የሚሞክር ሰው ጣሪያ ላይ ተሰቅሎ ከባድ ቅጣት ይቀጣል ብሏል። መሃመድ አሊ፡ የአልሲሲን ገመና አደባባይ ያሰጣው ግብፃዊ ሙጋቤ በተወለዱበት ከተማ ሊቀበሩ ነው አንጎላዊያኑ በደቡብ ኮሪያ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ ዘጠኝ ወራትን አስቆጠሩ የካዱና ከተማ ፖሊስ ሃላፊ አሊ ጃንጋ ለቢቢሲ እንደተናገሩት፤ ስለ ህንፃው ጥቆማ ከደረሳቸው በኋላ ወንዶቹን ነፃ ማውጣት ችለዋል። ህንፃው የእስልምና ትምህርት መስጫ ነው የሚል ሽፋን ተሰጥቶት ነበር አንዳንዶቹ ታዳጊወች ለፖሊስ እንደተናገሩት፤ ቤተሰቦቻቸው ወደ ህንፃው የወሰዷቸው የእስልምና ትምህርት የሚሰጥበት ቦታ ነው ብለው በማመን ነበር። ህንፃው ሰወች የሚሰቃዩበት፣ የባርነት ቤት ነበር ሲሉ ሃላፊው ተናግረዋል። በህንፃው ውስጥ ታግተው የነበሩት ወንዶች ለአመታት ወሲባዊ ጥቃት ይፈጸምባቸው፣ ምግብም ይከለከሉ እንደነበረም ገልጸዋል። ህንፃው የእስልምና ትምህርት መስጫ ነው የሚል ሽፋን ተሰጥቶት ነበር ተብሏል። አንድ ወላጅ ልጆቻችን እንድህ ያለ ስቃይ እንደሚደርስባቸው አናውቅም ነበር ሲሉ ለሮይተርስ ተናግረዋል። በአካባቢው የእስልምና ትምህርት ከሚሰጥባቸው ትምህርት ቤቶች በጥቂቱ ውስጥ ታዳጊወች እንደሚበዘበዙ፣ እንድለምኑ እንደሚገደዱም ይነገራል። ነፃ የወጡት ወንዶች በጊዜያዊ መጠለያ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ ሲሆን፤ የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑን የከተማዋ ባለስልጣኖች ለቢቢሲ ገልጸዋል።
ናይጀሪያ፡ አምስት መቶ የሚጠጉ ወንዶች ታጉረውበት ከነበረው ህንፃ ነፃ ወጡ
Provide a news headline based on the following text.
የእውቁ ድምፃዊ ካህሳይ በረኸ ዘፈኖችን ያካተተው ሪተርን ኦፍ ዘ ሌጀንድ የተሰኘ የሙዚቃ ሲድ ነገ ከምሽቱ ፡ ጀምሮ በኪውን ኦፍ ሸባ ዋሽንግተን ሬስቶንት ይመረቃል። አርቲስቱ የኢትዮ ኤርትራን እርቅ ምክንያት በማድረግ ከድምፃዊ ሰለሞን ባይሌ ጋር ፍቅር አሸነፈ የተሰኘ ዘፈን በጋራ ያቀነቀነ ሲሆን ስለ እናቱ ያቀነቀነው አደይ ፣ ራሂላ ፣ እና ሌሎችም ይበልጥ ይታወቃል። ድምፃዊው በጤና ችግር የተነሳ ከመድረክ ጠፍቶ የቆየ ሲሆን በህክምና ጤናው መመለሱን ምክንያት በማድረግ፣ ይሄንን አስርኛ አልበሙን ሪተርን ኦፍ ዘ ሌጀንድ ሲል መሰየሙን አስታውቋል። በምረቃ ስነስርአቱ ላይ ለመታደም መግቢያው አልበሙን በሁለት መቶ ብር መግዛት ሲሆን ከአድስ አበባ አስመራ ደርሶ መልስ የአውሮፕላን ትኬትና ፎቶግራፍ ለጨረታ እንደሚቀርብ ለማወቅ ተችሏል። በምረቃው ላይ ድምፃዊውና ሌሎች ድምፃዊያን ስራቸውን የሚያቀርቡ ሲሆን አርቲስት ካህሳይ በረኸ፣ አልበሙን አስመልክቶ ንግግር እንደሚያደርግም ታውቋል። አስርኛ አልበሙ ከያዛቸው ዘፈኖች መካከል ዘጠኙን ከበፊት ዘፈኖቹ ወስዶ ከውጭ ሙዚቀኞች ጋር በዘመናዊ መንገድ እንደገና አሻሽሎ መስራቱንና ስድስቱ አዳድስ መሆናቸውን ድምፃዊ ካህሳይ በረኸ ለአድስ አድማስ ገልጿል።
ሪተርን ኦፍ ዘ ሌጀንድ አልበም እሁድ ይመረቃል
Create a short title for the given news content.
የታሊባን ቃል አቀባይመሪያችን አልሞተም አሁንም እየመራን ነው ብሏል የአፍጋኒስታን የደህንነት ባለስልጣናት የታሊባኑ መሪ ሙላህ ሞሃመድ ኦማር ከሁለት አመታት በፊት መሞቱን አረጋግጠናል ሲሉ መናገራቸውንና የቡድኑ ቃል አቀባይ በበኩላቸው መሪያችን በህይወት አለ አሁንም እየመራን ነው ሲሉ ማስተባበላቸውን ስካይ ኒውስ ዘገበ። የታሊባኑ መሪ ሙላህ ሞሃመድ ኦማር ልጅ ሙላህ ያቆብ አባቱ ከአመታት በፊት እንደሞተ ማመኑን የጠቆመው ዘገባው ተቀማጭነቱ በፓኪስታን የሆነ አንድ አፍጋኒስታናዊ የታሊባን ከፍተኛ የጦር መሪም ሙላህ ሞሃመድ ኦማር ከአመታት በፊት በተፈጥሯዊ ሞት ከዚህ አለም መለየቱን ለሮይተርስ መናገሩን ገልጧል። ሙላህ ሞሃመድ ኦማር ለመጨረሻ ጊዜ በአደባባይ የታየው እኤአ በ እንደነበር ያስታወሰው ዘገባው ግለሰቡ ሞቷል ተብሎ ሲነገር ይህ ለአራተኛ ጊዜ መሆኑንና አሜሪካም በዚህ ሳምንት የወጣውን መረጃ ትክክለኛ ነው ብላ መቀበሏን ገልጧል። የአፍጋኒስታን ብሄራዊ የደህንነት ዳይሬክቶሬት ቃል አቀባይ አብዱል ሃሲብ ሳድቅ እንዳሉት ሙላህ ሞሃመድ ኦማር በጸና ታሞ በነበረበት በካራች ከተማ ውስጥ የሚገኝ ሆስፒታል በሚያዝያ ወር ህይወቱ እንዳለፈ አረጋግጧል። ታሊባንን የመምራት ሃላፊነቱን ልጅየው ሙላህ ያቆብ እንደተረከበ እየተነገረ ሲሆንየታሊባን ቃል አቀባይ ቃሪ የሱፍ አህመድ በበኩሉመረጃው መሰረተ ቢስ ሃሜት ነው ሲል ማስተባበሉ ተዘግቧል። እኔ እስከማውቀው ድረስ ሙላህ ሞሃመድ ኦማር አሁንም በህይወት አለቡድኑን የመምራት ሃላፊነቱንም በአግባቡ እየተወጣ ይገኛል ብሏል ቃል አቀባዩ።
የታሊባኑ መሪ ሙላህ ሞሃመድ ኦማር ሞቷል ተባለ
Provide a news headline based on the following text.
ኢሳት ጥር ጠቅላይ አቃቤ ህግ በቂሊንጦ እስር ቤት የእሳት ቃጠሎ አደጋ እንድደርስ አድርገዋል ተብለው የተከሰሱ እስረኛ ተከሳሾች የክስ ሂደታቸው በዝግ ችሎት እንድታይ ጠየቀ። ይሁንና ጠቅላይ አቃቤ ህግ ለችሎት ማቅረብ የጀመራቸው የሰው ምስክሮች ዛቻና ማስፈራራት እየደረሰባቸው ነው ሲሉ ጉዳዩ በዝግ ችሎት እንድታይ ለፍርድ ቤት ጥያቄን ማቅረቡ ታውቋል። የቂሊንጦ እስር ቤት ለእሳቱ መንስኤ በእስር ቤቱ የሚገኙ ተከሳሾች ናቸው ሲል መገለጹ የሚታወስ ሲሆን ጠቅላይ አቃቤ ህግ በእነዚሁ እስረኞች ላይ ክሱን በቅርቡ መመሰረቱ ይታወሳል። የቀረበውን ይህንኑ ጥያቄ ተከትሎ ተከሳሾችና የተከሳሽ ጠበቆች ለፍርድ ቤቱ ጥያቄን ለማቅረብ ቢሞክሩም ፍርድ ቤቱ ጥያቄያቸውን አንቀበልም በጽህፈት ቤት በኩል አቅርቡ የሚል መልስ መስጠቱ ጋዜጣው በዘገባው አስነብቧል። ጠቅላይ አቃቤ ህግ እስረኛ ተከሳሾችን ለእሳት ቃጠሎና ለሞቱ ሰወች ተጠያቂ ናቸው ቢልም የአይን እማኞችና የእስር ቤቱ አንድ ጠባቂ በእለቱ የመንግስት የጸጥታ ሃይሎች በከፈቱት የተኩስ እርምጃ በርካታ እስረኞች መሞታቸውን ለመገናኛ ብዙሃን ሲገልጹ ቆይተዋል። ጥያቄውን ለፍርድ ቤት ያቀረበው ጠቅላይ አቃቤ ህግ በተከሳሾች ላይ ምስክርነት መስጠት የጀመሩ ግለሰቦች ዛቻና ማስፈራሪያ እየደረሰባቸው ነው ሲል ቅሬታውን እንዳቀረበ ሪፖርተር ጋዜጣ ዘግቧል። ባለፈው አመት ነሃሴ ወር በቂሊንጦ እስር ቤት ደርሶ በነበረው የእሳት አደጋ ከ የሚበልጡ እስረኞች መሞታቸውና ሚሊዮን ብር ግምት ያለው ንብረት መውደሙ ተገልጿል። የእስር ቤቱ አስተዳደር በበኩሉ በእሳት ቃጠሎው አደጋ እስረኞቹ በጢስ ታፍነውና ተረጋግጠው እንደሞቱ ማስታወቁ የሚታወስ ነው።
ጠቅላይ አቃቤ ህግ በቂሊንጦ እስር ቤት የእሳት ቃጠሎ አደጋ እንድደርስ አድርገዋል ተብለው የተከሰሱ እስረኛ ተከሳሾች የክስ ሂደታቸው በዝግ ችሎት እንድታይ ጠየቀ
Write a brief headline summarizing the article below.
አድስ አበባ፣ ጥር ሃያ ሁለት፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ ለአራት ሽህ አራት መቶ አንድ የህግ ታራሚወች ይቅርታ መደረጉን የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ አስታወቀ። ይቅርታ የተደረገላቸው ታራሚወች ወደ ህብረተሰቡ ሲቀላቀሉ በማረሚያ ቤት ቆይታቸው ያሳዩትን መልካም ስነ ምግባር ለበደሉት ህብረተሰብ በልማት ሊክሱት እንደሚገባ ቢሮው አሳስቧል። በመመሪያው ላይ የተከለከሉና በይቅርታ አሰጣጥ መመሪያው ተጠቃሚ የማይሆኑ በህገ መንግስቱ አንቀጽ ሃያ ስድስት የተጠቀሰው ይቅርታን የሚያስከለክሉ ወንጀሎች እንደተጠበቁ ሆኖ በሙስና ወንጀል ተከሰው አስር አመት እና ከዛ በላይ የተፈረደባቸው፣ ከ አመት በታች የሆኑ ህፃናት ላይ የሚፈጸም አስገድዶ መድፈርና ጠለፋ ወንጀል የፈጸሙ ይቅርታው አያካትታቸውም ተብሏል። ህብረተሰቡም ታራሚወቹ በፈጸሙት ወንጀል የተጸጸቱ በመሆናቸው ወደ ህብረተሰቡ ሲቀላቀሉ አስፈላጊውን ድጋፍ ሊያደርግ እንደሚገባ አስገንዝቧል። የአማራ ክልል ለታራሚወቹ ይቅርታ ያደረገው በይቅርታ ቦርዱ ተመርምሮ መስፈርቱን አሟልተው በመገኘታቸው የክልሉ ምክር ቤት ጥር ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ባካሄደው ስድስትኛ ዙር ሁለትኛ አመት የስራ ዘመን አምስትኛ አስቸኳይ ስብሰባ በክልሉ ፍትህ ቢሮ አቅራቢነት በክልሉ ውስጥ በተለያዩ ማረሚያ ቤቶች የሚገኙ የህግ ታራሚወችን በይቅርታ እንድፈቱ በወሰነው መሰረት መሆኑ ተገልጿል። የይቅርታው ተጠቃሚ የሆኑት በይቅርታ አሰጣጥ መመሪያው ላይ የተገለጹ፣ የእስራት፣ የእድሜና የጤና መስፈርቶችን ያሟሉ ናቸው መባሉን ከክልሉ ፍትህ ቢሮ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። በተጨማሪም በህገ ወጥ የሰወች ዝውውር ወንጀል የተፈረደባቸው፣ የሃሰት ገንዘብ መስራት ወይም ማዘዋወር ወንጀል የተቀጡ ይቅርታው እንደማያካትታቸው ተጠቅሷል። ይቅርታ የተደረገላቸው የህግ ታራሚወችም ከጥር ሃያ ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት ጀምሮ ከያሉበት ማረሚያ ቤት እንድፈቱ መደረጉም ተገልጿል።
በአማራ ክልል ለአራት ሽህ አራት መቶ አንድ የህግ ታራሚወች ይቅርታ ተደረገ
Generate a news headline for the following article.
አምስት መቶ ስላሳ ሰባት የአድስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሃምሳ ሰባት ተጠርጣሪወችን በቁጥጥር ስር አዋለ የሙስና ወንጀል ተጠርጣሪወች ቁጥር አንድ መቶ ደርሷል የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት አምስት ከፍተኛ ሃላፊወች፣ በከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው አርብ ነሃሴ ሃያ ስድስት ቀን ሁለት ሽህ ዘጠኝ አመተ ምህረት በቁጥጥር ስር ዋሉ። ይህ በዚህ እንዳለ የአድስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ከአስተዳደሩ ዋና ኦድተር ባገኘው የኦድት ሪፖርት፣ ባደረገው ክትትልና ባገኘው መረጃ መሰረት፣ በከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረዋል ያቸውን ሃምሳ ሰባት የስራ ሃላፊወችና በተለያዩ ሙያወች የተሰማሩ ሰራተኞችን በቁጥጥር ስር አውሎ በምርመራ ላይ መሆኑን አስታውቋል። ከጽዳት፣ ውበትና መናፈሻ ግን በርካታ ሰወች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ምንጮች ተናግረዋል። ከዋና ኦድተር የኦድት የምርመራ ሪፖርትና ከህዝብ በተገኘ መረጃ መሰረት፣ የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርምራ ቢሮ ክትትል በማድረግና ማስረጃወችን በመሰብሰብ ከፍርድ ቤት የመያዣ ትእዛዝ አውጥቶ ተጠርጣሪወቹን በቁጥጥር ስር ማዋሉም ታውቋል። ተጠርጣሪወቹ ህዝብና መንግስት የጣለባቸውን ሃላፊነት ወደ ጎን በመተውና ስልጣናቸውን ያላግባብ በመገልገል ለጊዜው ያልተገለጸ ጉዳት በህዝብና በመንግስት ላይ ማድረሳቸውን፣ የፌደራል ዋና አቃቤ ህግ አስታውቋል። ፖሊስ በተጠርጣሪወቹ ላይ ምርመራ እያደረገ መሆኑን ግን አስታውቋል። የመንግስት ቤት ወደ ግል በማዘዋወር የተጠረጠሩ፣ ከተገልጋዮችና ከባለሃብቶች ላይ ጉቦ የተቀበሉ ተጠርጣሪወች እንደተካተቱም የተገኘው መረጃ ያስረዳል። በአስተዳደሩ ስር በሚገኙ የተለያዩ የመንግስት ተቋማት የተለያየ ሃላፊነት ያላቸው ተጠርጣሪወች በቁጥጥር ስር የዋሉት፣ ከነሃሴ ሃያ ሶስት ቀን እስከ ሃያ አምስት ቀን ሁለት ሽህ ዘጠኝ አመተ ምህረት ድረስ መሆኑም ተጠቁሟል። መርማሪ ቡድኑ በተጠርጣሪወቹ ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ለማስፈቀድ በአርባ ስምንት ሰአት ውስጥ ሰኞ ነሃሴ ሃያ ዘጠኝ ቀን ሁለት ሽህ ዘጠኝ አመተ ምህረት ፍርድ ቤት እንደሚያቀርባቸውም ተጠቁሟል። አምስት መቶ ስላሳ ሰባት።
የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት አምስት ከፍተኛ ሃላፊወች ታሰሩ ታምሩ ጽጌ
Generate a news headline for the following article.
ሲና ተስፋየ የተባለች የ አመት ወጣት ሚያዝያ ቀን አመተ ምህረት ማምሻውን በሸራተን አድስ ሆቴል መዝናኛ ስፍራ በመዋኘት ላይ እያለች ህይወቷ ማለፉ ታወቀ። ወጣቷ ከሴት ጓደኛዋ ጋር ሆና ወደ መዝናኛ ስፍራው ከምሽቱ ሰአት አካባቢ ከሄደች በኋላ በመዋኘት ላይ እያሉ በመዋኛ ገንዳው ውስጥ ጠለቅ ወጣ እያለች ሙዚቃ ስትሰማ እንደነበር ጓደኛዋ ለሪፖርተር ተናግራለች። ሲና ግን ሆስፒታል ስትደርስ ህይወቷ ማለፉን የሆስፒታሉ ሰራተኞች እንዳረዷቸውም ጓደኛዋ ገልፃለች። እየገፋች ወደ ዳር ካደረሰቻት በኋላ ሁኔታዋን ስትመለከት ራሷን መሳቷን እንዳወቀች የገለጸችው ጓደኛዋ ባሰማችው ከፍተኛ የድረሱልኝ ጩሃት ይዋኙ የነበሩ ሌሎች ሰወችና የሆቴሉ ተጠቃሚወች ደርሰው ወደ ላንድማርክ ሆስፒታል በአምቡላንስ እንዳደረሷት ተናግራለች። ጓደኛዋም ሙዚቃውን እንድትሰማ ደጋግማ እየጠየቀቻች እያለ ድምጿን አጥፍታ በደረቷ ተዘርግታ ስታያት ተጠግታ ለማናገር ስትሞክር ምላሽ ማጣቷን ገልፃለች። ለቤተሰቦቿ የመጀመርያ ልጅ የሆነችው ሲና ፋርማሲስት ስትሆን በግል ድርጅት ውስጥ ትሰራ እንደነበር ታውቋል። ወደ ዳግማዊ ምንሊክ ሆስፒታል የተላከው የሟች ወጣት ሲና ተስፋየ አስከሬን ሚያዝያ ቀን አመተ ምህረት ለቤተሰቦቿ ተሰጥቷል። የአድስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ግን የአስከሬን ምርመራ ውጤት እየተጠበቀ ሲሆን የወጣቷ ህይወት ሊያልፍ የቻለበት ምክንያት በውል አልታወቀም። ማተሚያ ቤት እስከገባንበት አርብ ሌሊት ድረስ የቀብር ስርአቷ ሚያዝያ ቀን አመተ ምህረት ይፈጸማል ተብሎ ይጠበቅ ነበር።
በሸራተን አድስ ስትዋኝ የነበረች ወጣት ህይወቷ አለፈ
Create a short title for the given news content.
ኛው የኢህአደግ ጉባኤ ዶክተር አብይ አህመድን የኢህአደግ ሊቀመንበር ፣ አቶ ደመቀ መኮንን ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ መረጠ። ለኢህአደግ ምክትል ሊቀመንበርነት በተሰጠው ድምጽ አቶ ደመቀ መኮንን አጠቃላይ ከተሰጠው ድምጽ የአንድ መቶ አርባ ዘጠኝ ሰወች ድምጽን በማግኘት ነው የኢህአደግ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት። በሃዋሳ ከተማ ለሶስተኛ ቀን እየተካሄደ ባለው የ ኛው የኢህአደግ ጉባኤ የድርጅቱን የሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበር ለመምረጥ ድምጽ የመስጠት ስነ ስርአት ተካሄዶ ዶክተር አብይ አህመድና አቶ ደመቀ መኮንን በሊቀመንበርነትና በምክትል ሊቀመንበርነት በድጋሚ ተመርጠዋል። የድርጅቱን መሪወች ለመምረጥ በአጠቃላይ አንድ መቶ ሰባ ሰባት ሰወች ድምጽ እንድሰጡ የተደረገ ሲሆን ዶክተር አብይ አህመድ አንድ መቶ ሰባ ስድስት ድምጽ በማግኘት ነው ለቀጣይ አመታት የኢህአደግ ሊቀመንበር ሆነው እንድያገለግሉ የተመረጡት። ኢህአደግ በዛሬው እለት ባካሄደው የአመራር ምርጫ ዶክተር አብይ አህመድ፣ አቶ ደመቀ መኮንንና ዶክተር ደብረጽዮን ገብረሚካኤልን በእጩነት ያቀረበ ሲሆን ሶስቱም ለኢህአደግ ለሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበርነት ተወዳድረዋል። ሌላው ተወዳዳሪ ዶክተር ደብረጽዮን ገብረ ሚካኤል ለድርጅቱ አመራርነት በተሰጠው በአጠቃላይ ድምጽ አግኝተዋል።
ኢህአደግ ዶክተር አብይን ሊቀመንበር፤ አቶ ደመቀን ምክትል አድርጎ መረጠ
Create a short title for the given news content.
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ሃያኛ ሳምንት ዛሬ በጎንደሩ ፋሲለደስ ስታድየም በተስተናገደ ጨዋታ ፋሲል ከተማ ደደቢትን በፊሊፕ ዳውዝ ብቸኛ ግብ በማሸነፍ ደረጃውን ማሻሻል ችሏል። ከእረፍት መልስ በመጀመሪያወቹ ደቂቃወች አፄወቹ የተሻለ መንቀሳቀስ የቻሉ ሲሆን በሃምሳ አንድኛው ደቂቃ ላይም ሃሚዝ ኪዛ ከኤፍሬም አለሙ የተሻገረለትን ኳስ እጅግ በሚያስቆጭ መልኩ አምክኖታል፤ ከደቂቃወች በኋላም በጨዋታው ድንቅ እንቅስቃሴ ባሳየው ፍሊፕ ዳውዝ አማካኝነት ጥሩ ሙከራ ማድረግ ችለው ነበር። በጨዋታው አርባኛ ደቂቃ ፊሊፕ ዳውዝ ከኤፍሬም አለሙ የተሻገረለትን ኳስ ከግብ ጠባቂው ጋር ተገናኝቶ በግሩም ሁኔታ በመጨረስ ክለቡን መሪ ማድረግ ችሏል። በቀሪ ደቂቃወች ደደቢቶች አቻ የምታደርጋቸውን ግብ ለማግኘት የመሃል ሜዳ የበላይነቱን በመውሰድ አጥቅተው ቢጫወቱም በሰባ ሶስትኛው እና በሰባ አምስትኛው ደቂቃወች ጌታነህ ከበደ ከፍጹም ቅጣት ምት ክልል ውጭ ከሞከራቸው እና በሰባ ስምንትኛው ኤፍሬም አሻሞ በተመሳሳይ ከርቀት ከመታው ኳስ ውጭ የፋሲል ከተማን የተከላካይ መስመር ሰብሮ መግባት ሲሳናቸው ተስተውሏል። በጨዋታው ውጤት መሰረት አፄወቹ ከነበሩበት ስድስትኛ ደረጃ ሁለት ደረጃወችን ከፍ በማለት በአራትኛ ደረጃ ሲቀመጡ ለረጅም ሳምንታት የደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ ተቀምጦ የቆየው ደደቢት የጅማ አባ ጅፋርን ማሸነፍ ተከትሎ ወደ ሁለትኛ ደረጃ ለመውረድ ተገዷል። በመጀመሪያው አጋማሽ አጥቅተው መጫወት የቻሉት ባለሜዳወቹ ፋሲሎች ገና በአንደኛው ደቂቃ ወደ ግብ መድረስ ቢችሉም ኤርሚያስ ሃይሉ ያገኘውን ጥሩ የግብ አጋጣሚ ሳይጠቀምበት ቀርቷል። በአርባ አራትኛው ደቂቃ ፊሊፕ ዳውዝ ኤርሚያስ ሃይሉ ያሻገረለትን ኳስ ተቆጣጥሮ ግብ ካስቆጠረበት ጋር ተመሳሳይ የሆነ አጋጣሚ ቢያገኝም በድጋሚ ኳስን ከመረብ ማሳረፍ አልቻለም። ደደቢት ደግሞ በአቤል እንዳለ ምትክ ሰለሞን ሃብቴን በመጠቀም ጨዋታውን መጀመር ችሏል። ፋሲል ከተማወችም በመጨረሻወቹ ደቂቃወች ውጤታቸውን ለማስጠበቅ ያደረጉት ጥረት ተሳክቶ አንድ በሆነ ውጤት ጨዋታው አሸንፈው መውጣት ችለዋል። ዳኛው ግን አልፎ አልፎ ይጫነን ነበር።
ሪፖርት ፋሲል ከተማ ደደቢትን አሸንፎ ከመሪነት አውርዶታል
Provide a news headline based on the following text.
የኬንያ ፖሊስ ከኮሮናቫይረስ ጋር በተያያዘ በትዊተር ሃሰተኛ መረጃ አሰራጭቷል ያለውን የሃያ ሶስት አመት ወጣት በቁጥጥር ስር አዋለ። ወጣቱ ኤላሻ ሙቱይ ኪቶኒዮ በምስራቅ ኬንያ ምዌንጊ ከተማ በቁጥጥር ስር የዋለው በአገሪቱ የተመዘገበውን የመጀመሪያ የኮሮናቫይረስ ኬዝ በተመለከተ መንግስት የተዛባ መረጃ ሰጥቷል ሲል ባሰራጨው መረጃ እንደሆነ ተገልጿል። ሃሰተኛ ነው በተባለው የትዊተር አድራሻ የተላለፈው ሃሰተኛ መረጃ ቅዳሜና እሁድ በስፋት ሲዘዋወር የነበረ ሲሆን የመጀመሪያዋ የኮሮናቫይረስ ተያዥ መንግስት እንዳለው በለንደን በኩል ከአሜሪካ ሳይሆን ከጣልያን ሮም የመጣች ነች የሚል ነበር። ትናንት እሁድ ፕሬዘዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ኬንያዊያን ስለ ኮሮናቫይረስ ሃሰተኛ መረጃወችን ከማሰራጨት እንድቆጠቡ አስጠንቅቀዋል። ወጣቱ ህብረተሰቡን ድንጋጤ ውስጥ ሊከት የሚችል ሃሰተኛ መረጃ በማተም ክስ እንደሚመሰረትበት የተገለጸ ሲሆን ጥፋተኛ ከተባለ በሃምሳ ሽህ ዶላር ወይም እስከ አስር አመት በሚደርስ እስራት ሊቀጣ ይችላል። የግለሰቡን መታሰር የኬንያ የወንጀል ምርመራ በትዊተር ገጹ አረጋግጧል። አንድ የኮሮና ቫይረስ ተጠርጣሪ ኬንያ ውስጥ ተገኘ አፍሪካ የኮሮናቫይረስን ለመከላከል አቅሙ አላት የአለም ጤና ድረጅት ኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሊሆን እንደሚችል አስታወቀ።
በኬንያ ስለኮሮናቫይረስ ሃሰተኛ መረጃ ያሰራጨው ግለሰብ ታሰረ
Write a brief headline summarizing the article below.
አቶ ብርሃኑ ወንድማገኝ በነአንዱዋለም አራጌ ላይ ክስ ያቀረበ አቃቤ ህግ ነው። እንግድህ በአገዛዙ ካድሬወች ተቀናብረው ከቀረቡ የውሽት ምስክርነቶች ውጭ፣ ቅንጣት የምታክል፣ አንዱዋለምን ሽብርተኛ ወይንም ከግንቦት ስባት ጋር የሚሰራ መሆኑን የሚያሳይ መረጃ አልቀረበም። በስልክ ያደረጋቸው ንግግሮችም፣ ሃያ አራት ሰአት የሰላማዊ ተቃዋሚ መሪወችን ስልክ በሚጠልፈው ቴሌ ዘንድ የተሰሙ ናቸው። አንዱዋለምን ከግንቦት ሰባት ጋር የሚያገናኝ፣ በህቡእ እንቅስቃሴ እያደረገ እንደሆነ የሚያመለክት አንዳች መረጃ አቃቤ ህግ አላቀረበም። አንዱዋለም አራጌ ከታሰረ በኋላ አቃቤ ህጎች መረጃ ማቅረብ ባለመቻላቸው፣ የውሸት መረጃወች ማሰባሰብ የግድ ሆነባቸው። አንዱዋለም አራጌ ቢታሰርም፣ እጅግ በጣም ብዙ አንድዋለም አራጌወች ፈርተዋል። ነገር ግን ተስፋሁን አናጋው፣ የሚባል ደካማ ሰው ተገኘና የውሸት ምስክርነት ቀረበ። እርሱ በአካል ድምጹን ማሰማት ባይችልምም፣ እኛ እርሱን ሆነ የነፃነትና የፍትህ ድምጽ እንደ መብረቅ እናስተጋባለን። እነርሱን ሽብርተኛ ቢሉትም ለኛ ወንንድማችን፣ ጀግናች፣ መሪያችን ነው። አንድዋለም አራጌና ሌሎች ጀግኖቻችን በሙሉ እስኪፈቱ፣ አገራችን ኢትዮጵያም ራሷ እስክትፈታ ትግሉ ይቀጥላል።
የአንድዋለም ወንጀል አገሩን መውደዱ ነው አማኑኤል ዘሰላም
Create a short title for the given news content.
የስኳር ኮርፖሬሽን ሰራተኞችና አመራሮች በታላቁ መሪ መለስ ዜናዊ የተጀመሩ የልማት ስራወችን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ዳግም ቃላችንን እናድሳለን ሲሉ ገለጹ። የመታሰቢያ በአሉ ታላቁን መሪ ለማስታወስ ጧፍ በማብራትና የህሊና ጸሎት በማድረግ ያከበሩት ሲሆን፤ ቃልህን ጠብቀን የጀመርካቸውን የልማት ስራወች ወደ ላቀ ደረጃ ለማድርስ ቃላችንን አድሰናል በሚል መሪ ቃል አስበውት ውለዋል። የኮርፖሬሽኑ የኦፕሬሽን ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ወዮ ሮባ በበኩላቸው፤ ታላቁ መሪ መለስ ዜናዊ የሃገሪቱን ሰላም ከማረጋገጥ ጀምሮ በሁሉም የስራ ዘርፎች ላይ ተሳታፊና ራእይ የሚያሳዩ መሪ ነበሩ ብለዋል። ለስኳር ኮርፖሬሽኑ መስፋፋትም ትልቅ አስተዋጸኦ ያበረከቱ መሪ እንደነበሩ አስታውሰው፤ ከዘርፉም የህብርተሰቡ ተጠቃሚነት እንድርጋገጥ ከፍተኛ ጥረት ያደረጉ ናቸው ሲሉ ተናግረዋል። ዛሬ በኮርፖሬሽኑ አዳራሽ የታላቁ መሪ የአንደኛ አመት መታሰቢያ በተከበረበት ወቅት ሰራተኞቹና አመራሮቹ በታላቁ መሪ የተጀመሩ የሰላም፣ የልማትና የደሞክራሲ ግንባታ ስራወችን ከዳር ለማድረስ በጋራ ቃል ኪዳን የምንገባበት እለት ነው ብለዋል። የታላቁ መሪ የክቡር አቶ መለስ ዜናዊ በስኳር ዘርፍ ልማት የነበራቸውን ራእይ ለማሳካት ከኮርፖሬሽኑ ሰራተኞች ምን ይጠበቃል በሚል ርእስም ውይይት መካሄዱን ዋልታ ኢንፎርሜሽን ማእከል ዘግቧል።
የስኳር ኮርፖሬሽን ሰራተኞችና አመራሮች በታላቁ መሪ መለስ ዜናዊ የተጀመሩ የልማት ስራወችን ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ቃል ገቡ
Generate a news headline for the following article.
ቡርኪና ፋሶ ዋና ከተማ ዋጋዱጉ ውስጥ በውጭ ዜጎች በሚዘወተር ስፕለንድድ በሚባል ሆቴል ላይ ታጣቂወች ተኩስ ከፈቱ። በሆቴሉ አጠገብ በሚገኝ ሎ ካፑችኖ በሚባል ሻይ ቤት ውስጥም ተመሳሳይ ጥቃት መፈጸሙ ተዘግቧል። ከዚያም ክዋሜ ን ኩርማህ ጎዳና ወደሚገኘው ስፕሌንድድ ሆቴል ሄዱና ተኩስ ከፈቱ። ሶስት ታጣቂወች በሆቴሉ ላይ ከተፍተውታል በተባለው ተኩስ ሆቴሉ መቃጠሉም ተገልጿል። ዋጋዱጉ ውስጥ ከሚገኙት ትላልቅ ሆቴሎች አንዱ በሆነውና ብዙ ጊዜ ምእራባዊያንና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሰራተኞች በሚያዘወትሩት ስፕሌንድድ ሆቴል ላይ አደጋው ከተጣለ በኋላ ወትሮ ደማቅ የነበረው የከተማይቱ እምብርት መንገዶች ሙሉ በሙሉ ባዶ መሆናቸውንና መኪና ስትቃጠል ማየቱን እዚያው የሚገኝ አንድ የፈረንሳይ የዜና ወኪል ሪፖርተር ተናግሯል። ምግብ ቤቱ ውስጥ ያሉት ተጠቃሚወች ህንፃውን ለቅቀው እንድወጡና መሬት ላይ እንድተኙ አዘዟቸው። እንደእውነቱ ከባድ መሳሪያ መሆን አለበት። አንድ በስፍራው የነበረ የአይን እማኝ ለቪኦኤ ሪፖርተር ሲናገር ተኩስ ሰማሁ፤ ፈጥኘ ወደ በረንዳ ስሄድ ጠብመንጃ የያዘ ብዙ ሰው ሲሯሯጥ አየሁ። ጥቃቱን ያደረሱት የአካባቢውን የባህል ልብስ የለበሱ ሶስት ታጣቂወች መሆናቸውን ሪፖርተሩ ከመግለጹ በስተቀር ጥቃቱ የማን አድራጎት እንደሆነ ገና አልታወቀም። ለተጨማሪ የተያያዘውን የቪድዮ ፋይል ይመልከቱ።
ዋጋዱጉ ቡርኪና ፋሶ ውስጥ አደጋ ተጣለ
Provide a news headline based on the following text.
በጅግጅጋ ከተማ በተለያዩ ዘርፎች ተደራጅተው የተሰማሩ ወጣቶች ተጠቃሚ እየሆኑ መምጣታቸውን ተናገሩ። በከተማዋ ዘጠኝ በመሆን በማህበር የተደራጁ ወጣቶች በፈሳሽ ሳሙና መምረት ስራ ተሰማርተው በአጭር ጊዜ ተጠቃሚ እየሆኑ መምጣታቸውን ገልጸዋል። በሌላ በኩል ከተዘዋዋሪ ፈንድ ተጠቃሚ በመሆን ሆነው በመደራጀት በዘመናዊ የዶሮ እርባታ ስራ የተሰማሩ ወጣቶች ለአመታት ከቆዩባቸው ስራ አጥነት ተላቀው ተጠቃሚ እየሆኑ እንዳሉም ተናግረዋል። በስራ ዙሪያ ለሶስት ተከታታይ ወራት ስልጠና በመውሰድ ስራ የጀመሩት ወጣቶች በስራቸው ገቢ በማግኘት ውጤታማ ከመሆናቸው ባሻገር ለሌሎች ወጣቶች ስራ እድል እየፈጠሩ እንዳሉም ለዋልታ ተናግረዋል። በስራቸው ውጤታማ እንድሆኑ የከተማ አመራሩ እና ባለሙያ የቅርብ ክትትል እና ድጋፍ እያደረጉ እንደሆኑም አስረድተዋል። መንግስት ከህክምና ጀምረው የተለያዩ ድጋፎችን እያደረገ እንደሚገኝም ገልጸዋል። የጅግጅጋ ከተማ ስራ እድል እና የምግብ ዋስትና ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ አብዱላሂ አብድል ከተዘዋዋሪ ፈንድ በተገኘ ስልሳ ሚሊዮን ብር በሃምሳ አራት ማህበራት ከአንድሽህ በላይ ስራ አጥ ወጣቶችን በማደራጀት በተለያዩ የስራ መስኮች አሰልጥነው ማሰማራታቸውን አስታውቋል። ፕሮግራሙ በከተማዋ የሚስተዋለውን የስራ አጥነት ሁኔታ ከመቀነስ አኳያ ፋይዳው የጎላ በመሆኑ ከተማ አስተዳደሩ በትኩረት እየሰራ እንደሆነም አተ እብዱላሂ ተናግረዋል።
በጅግጅጋ ከተማ በተለያዩ ዘርፎች ተደራጅተው የተሰማሩ ወጣቶች ተጠቃሚ እየሆኑ መምጣታቸውን ተናገሩ
Provide a news headline based on the following text.
ሴቶች ምንም እንኳን የሃብረተሰቡን ግማሽና ከዚያም በላይ ቁጥር እንደሚይዙ ቢታመንም እስካሁን በኢኮኖሚ፣ በማሃበራዊና በፖለቲካው መስክ ያላቸው ተሳትፎና ተጠቃሚነት ከወንዶች ጋር ሲነፃጸር ወደ ኋላ እንድቀሩ አድርጓቸዋል እየተባለ ሲነገር ቆይቷል። በጥናቱ እንደታየው በወንዶች የሚተዳደሩ ድርጅቶችና በሴቶች የሚተዳደሩ ድርጅቶች የሚሰሩባቸው የስራ አካባቢ በሽያጭ፣ በትርፍ፣ በእውቀት ሽግግር የቢዝነስ ትስስር በመፍጠር ረገድ ሰፊ ልዩነት የሚፈጥር ሆኖ ተገኝቷል። ምንም እንኳን በተለያዩ ፖሊሲወች ላይ የሴቶችን ድጋፍና ተጠቃሚነት አስመልክቶ የተገለጹ የትኩረት አቅጣጫወች ቢኖሩም፣ በተገቢው ልክ እውን ሆነው በሁለቱ ጾታወች መካከል ያለውን ልዩነት ሲያጠቡ አልተስተዋለም፣ ምሁራን ዘወትር የሚያነሱት ሃሳብ ነው። ወንዶች በተቆጣጠሯቸው ኢንዱስትሪወች ውስጥ ገብቶ ለመስራት ሴቶች ያለቸው እድል አነስተኛ መሆኑ አንዱ የጥናቱ ግኝት ሲሆን፣ እኩል ባልሆነ ከባቢ የሚሰሩ በወንዶች የሚተዳደሩ ድርጅቶችና በሴቶች የሚተዳደሩ ድርጅቶች በሽያጭ፣ በትርፍ፣ በልምድ፣ በእውቀት ሽግግር፣ በገበያ ትስስራቸው ላይ ልዩነት የሚፈጥር ጉዳይ መሆኑ እንድሁ ተረጋግጧል። ለአብነትም ሴቶች ምርትና አገልግሎታቸውን ለመሸጥ ተፈላጊ የሆነውን ትስስር ኔትወርክ በመፍጠር ረገድ ያላቸው ውጤት አነስተኛ እንደሆነና በአጠቃላይ የቴክኖሎጅ እጦት ሴቶችን እየጎዳ መሆኑ ተረጋግጧል። በአለም ባንክ እ ኤ አ በሁለት ሽህ የተሰራ የኑሮ ደረጃ ልኬት ሊቪንግ ስታንዳርድ ሜዠርመንት ጥናትን መሰረት በማድረግ አንድ ሰባት መቶ ስላሳ አምስት የሚሆኑ በሴቶችና በወንዶች ባለቤትነት የሚመሩ የንግድ ተቋማት በጥናቱ እንደተካተቱ የተገለጸ ሲሆን፣ የጾታ ናሙናው ሳምፕሉም በእኩል መጠን የተወሰደ ነው። ይህ እንዳለ ሆኖ ግን በብዛት ሴቶች የሚያቋቋሟቸው ድርጅቶች ኢ መደበኛና አነስተኛ የሆኑ፣ በትንሽ ካፒታል የሚዘወሩ፣ ያላቸውን የክህሎት አቅም የሚገድቡ ሆኖ ይገኛል ሲል ጥናቱ ያስረዳል። በጥናታቸውም ኢትዮጵያ ውስጥ በሴቶችና ወንዶች መካከል ሰፊ ልዩነት እንድፈጠር ያደረገውን ምክንያትና ልዩነቱ ይኼን ሁሉ ዋጋ እንደት ሊያስከፍል እንደቻለ ተመልክተዋል። በሌላ በኩል ገጠር አካባቢ ያሉ በሴቶች የሚንቀሳቀሱ የንግድ ስራወች ላይ መሰራት እንደሚገባው፣ የስልጠና፣ የአቅም ግንባታና ሌሎች ጉዳዮች የሚሰጡት ከተማ ላይ እንደመሆኑ መጠን ወደ ገጠር አካባቢ በመሄድ እንድሰጥ ማድረግ ሁነኛ መፍትሄ መሆኑን አደም ዶክተር ይገልፃሉ። በኢኮኖሚክስ አሶሴሽን አሰናጅነት በተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የቀረቡት ጥናቶችን መሰረት አድርጎ በተካሄደው ውይይት ላይ እንደተመላከተው፣ ወደ በመቶ የሚሆነው የኢትዮጵያ የልማት ጥረት የሚጠፋው በጾታ አለመመጣጠን፣ ሁሉንም ሴቶች ወደ ልማት ባለማስገባት፣ ከስነ ተዋልዶ ጋር በተያያዘ እንድሁም ሴቶችን ገበያው ላይ ባለመሳተፍ ምክንያት ነው።
በኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውስጥ የሴቶች ተሳትፎ ዝቅተኛ መሆን በአመት እስከ አራት ቢሊዮን ዶላር ያሳጣል ተባለ
Write a brief headline summarizing the article below.
ላለፉት አመታት ከአፍሪካ ህብረት አባልነቷ ተገልላ የቆየችው ሰሜን አፍሪካዊቷ አገር ሞሮኮ ሰሞኑን በአድስ አበባ በተካሄደው ኛው የህብረቱ የመሪወች ጉባኤ ላይ በተደረሰው ውሳኔ መሰረት ወደ አባልነቷ መመለሷን ህብረቱ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። የህብረቱ አባል አገራት ከምእራባዊ ሰሃራ ጋር በተያያዘ የተነሳውን ጥያቄ በተመለከተ ባለፈው ማክሰኞ ጠንከር ያለ ክርክር ካደረጉ በኋላ በደረሱት ስምምነት ሞሮኮ ኛዋ የህብረቱ አባል ሆና ዳግም እንድትቀላቀል ወስነዋል። ሞሮኮ ዳግም የህብረቱ አባል ለመሆን ባለፈው አመት ሃምሌ ወር ላይ ባቀረበችው ጥያቄ መሰረት በህብረቱ አባል አገራት በተሰጠ ድምጽ ወደ አባልነቷ መመለሷ የተነገረ ሲሆን አገሪቱ ከሶስት አስርት አመታት በኋላ ወደ ህብረቱ አባልነቷ ለመመለስ ጥያቄ ማቅረቧ በውጭ ጉዳይ ፖሊሲዋ ላይ ተጨባጭ ለውጥ ማድረጓን ያሳያል ተብሏል። በስተመጨረሻም ወደ ቤታችን ተመልሰናል ብለዋል የሞሮኮው ንጉስ ሞሃመድ ስድስተኛ ህብረቱ አገሪቱ ወደ አባልነቷ እንድትመለስ መወሰኑን ተከትሎ ባደረጉት ንግግር። እኤአ በ የያኔው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት በሞሮኮ ስር ትተዳደር ለነበረችው ምእራባዊ ሰሃራ ራሷን የቻለች አገር ሆና መቀጠል የምትችልበትን እውቅና መስጠቱን ተከትሎ ሞሮኮ ከህብረቱ አባልነቷ መውጣቷንና ለ አመታት ያህል ብቸኛዋ የአፍሪካ ህብረት አባል ያልሆነች አፍሪካዊት አገር ሆና መቆየቷን ህብረቱ ባወጣው መግለጫ አስታውሷል።
ሞሮኮ ከ አመታት በኋላ ወደ አፍሪካ ህብረት ተመለሰች
Provide a news headline based on the following text.
በሃዋሳ ሰው ሰራሽ ሜዳ ላይ የሚደረገውን የሃዋሳ ከተማ እና የጅማ አባ ጅፋር ጨዋታን እንደሚከተለው ዳሰነዋል። ከወገብ በታች ጠጣር ቡድን የገነቡት አሰልጣኝ ጳውሎስ ከወገብ በላይ ግን የፈጠሩት ያልተዋሃደ ጥምረት ቡድኑን በተገደቡ እንቅስቃሴወች ብቻ በመልሶ ማጥቃት እና በቆሙ ኳሶች ተንጠልጥሎ ግቦችን እንድያገኝ አድርጎታል። በእንቅስቃሴ ውስጥ ፈጣን እና ተከላካይ ሰንጣቂ ኳሶችን ወደ ብሩክ አየለ እና ሄኖክ አየለ የሚልኩት ሃዋሳወች በዚህ አጨዋወት በመጠኑ ተጠቃሚ ሲሆኑ ይታያል። በተለይ ቡድኑ ወደ ራሱ የግብ ክልል በመጠጋት የተጋጣሚን የማጥቃት ምቾት በመረበሽ ከጨዋታው የተሻሉ ነገሮችን ለመያዝ ይጥራል። ጅማወች አምረላ ደልታታን ብቻ በጉዳት ምክንያት ሳይዙ ወደ ሃዋሳ አምርተዋል። በጥብቅ የመከላከል አደረጃጀት ጨዋታወችን እያደረጉ የሚገኙት ጅማወች ዋነኛ የጨዋታ አላማቸው የተጋጣሚን የጨዋታ መንገድ ማበላሸት እየሆነ መጥቷል። በደረጃ ሰንጠረዡ አጋማሽ ላይ የሚገኙት ሃዋሳ ከተማወች ወደ መቐለ አምርተው በስሁል ሽረ ሶስት ለምንም ከተሸነፉበት ጨዋታ ለማገገም እና ከቅርብ ጊዜ ወድያ ያገኙትን የሜዳቸው ላይ ጥንካሬ ለማስቀጠል ነገ ጅማን ይገጥማሉ። ነገር ግን በዚህ የተገደበ አጨዋወት ውስጥ ጎልቶ የሚታየው ኤሊያስ አህመድ በግሉ ለቡድኑ መፍትሄወችን ለማምጣት ይታትራል። በዋናነት ደግሞ ቡድኑ ጥሩ ጥምረት እያስመለከቱ በሚገኙት ዘላለም እና ሄኖክ አማካኝነት የመሃል ሜደውን የሃይል ሚዛን ወደ ራሱ ሊያደርግ ይችላል። ግምታዊ አሰላለፍሃዋሳ ከተማ አራት ሁለት ሶስት አንድ ቢሊንጋ ኢኖህዳንኤል ደርቤ መሳይ ጳውሎስ ላውረንስ ላርቴ ያኦ ኦሊቨርተስፋየ መላኩ አለልኝ አዘነሄኖክ ድልቢ ዘላለም ኢሳያስ ሄኖክ አየለብሩክ በየነጅማ አባ ጅፋር አራት ሁለት ሶስት አንድ ሰኢድ ሃብታሙወንድማገኝ ማርቆስ መላኩ ወልደ አሌክስ አሙዙ ጀሚል ያቆብንጋቱ ገብረ ስላሴ አብርሃም ታምራትሱራፌል አወል ኤልያስ አህመድ ብሩክ ገብረአብብዟየሁ እንደሻው።
ቅድመ ዳሰሳ ሃዋሳ ከተማ ከ ጅማ አባ ጅፋር
Write a brief headline summarizing the article below.
ዮሃንስ ሳህሌን በዋና አሰልጣኝነት የቀጠሩት መከላከያወች ሶስት ተጫዋቾች አስፈርመዋል። በአጥቂነት፣ አማካይነት እና ተከላካይነት የሚጫወተው ሁለገቡ የቀድሞ የአድስ አበባ ከተማ ተጫዋች በድሬዳዋ ከተማ እና ወልዋሎ አድግራት ዩኒቨርሲቲ አብሮ ከሰራው አሰልጣኝ ጋር በድጋሚ የሚገናኝ ሁለተኛው ተጫዋች ሆኗል። የአዳማ ከተማ ግብ ጠባቂ በተሰረዘው የውድድር አመት ለወልዋሎ በመጫወት ያሳለፈ ሲሆን በድጋሚ ከአሰልጣኙ ጋር በመከላከያ ተገናኝቷል። የጦሩ ሶስተኛ ፈራሚ አጥቂው ልደቱ ለማ ነው። ግብ ጠባቂው ጃፋር ደሊል የመጀመሪያው የመከላከያ ፈራሚ ነው። በከፍተኛ ሊጉ ተወዳዳሪ የሆኑት መከላከያወች ከወራት አሰልጣኝ ዮሃንስ ሳህሌን በዋና አሰልጣኝነት፣ የቀድሞው ተጫዋች ዮርዳኖስ አባይን ረዳት አሰልጣኝ በማድረግ የቀጠረ ሲሆን ወደ ፕሪምየር ሊግ የሚመልሰውን ጠንካራ ቡድን ለመገኖባት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል። ይህ የቀድሞው የባህር ዳር ከተማ እና ስሁል ሽረ አጥቂ በተሰረዘው የውድድር አመት በከፍተኛ ሊጉ በለገጣፎ ለገዳድ መልካም ጊዜን ያሳለፈ ሲሆን እስከተቋረጠበት ጊዜ ድረስም የሊጉ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪነትን ሲመራ ቆይቷል። ሌላኛው ፈራሚ ገናናው ረጋሳ ነው። በዚህም መሰረት ጃፋር ደሊል፣ ገናናው ረጋሳ እና ልደቱ ለማን አስፈርሟል። ክለቡ በቀጣዮቹ ቀናትም ተጨማሪ ዝውውሮችን ለመፈጸም በሂደት ላይ ሲሆን በጊዜ ወደ ልምምድ ለመግባት ለተጫዋቾቹ ጥሪን አቅርቦ ወደ ካምፕ መግባት መጀመራቸውን ሶከር ኢትዮጵያ ያገኘችው መረጃ ይጠቁማል።
ከፍተኛ ሊግ መከላከያ ሶስት ተጫዋቾችን አስፈረመ
Create a short title for the given news content.
ጥቅምት ፲ አስር ቀን ፳፻፮ አመተ ምህረት ኢሳት ዜና መንግስት ራሱ የ አርባ በ ስልሳ መኖሪያ ቤት ሰርቶ ለመስጠት የሰጠውን መግለጫ አምነው ከሰማኒያ አንድ ሽህ ሰወች በላይ ሙሉ ክፍያ ከፈጸሙ በኋላ፤ ሃሳቡን በመቀየር ከፋዮቹ በማህበር ተደራጅተው ቤቱን ራሳቸው እንድሰሩ መወሰኑ ተመዝጋቢወችን አሳዝኗል። አንድ የከተማው አስተዳደር ከፍተኛ ባለስልጣን ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ አስተዳደሩ ከአርባ ስልሳ ቤቶች ፕሮግራም ውስጥ መቶ በመቶ የከፈሉት ወደ ማሃበራት እንድዛወሩ የተፈለገው እነዚህ ወገኖች መቶ በመቶ የመክፈል አቅም ካላቸው፣ የራሳቸውን ቤት ራሳቸው እንድገነቡና መንግስት ላይ ያለው ጫና እንድቀንስ በሚል ሃሳብ ነው ብለዋል። እንደ ሪፖርተር ዘገባ በአሁኑ ጊዜ መቶ በመቶ የከፈሉ የአርባ ስልሳ ተመዝጋቢወች በመኖርያ ቤት ሃብረት ስራ ማሃበር ወደ ተነደፈው ፕሮግራም እንድዛወሩ የአድስ አበባ አስተዳደር ማግባባት ጀምሯል። ሆኖም ክፍያ የፈጸሙ ዜጎች በመኖርያ ቤት ሃብረት ስራ ማሃበራት ፕሮግራም ተደራጅተው ቤቶችን ሲገነቡ፤ ህጉ ከይዞታቸው ለሚፈናቀሉ ሰወች ራሳቸው ካሳ እንድከፍሉ ስለሚያስገድዳቸው አድሱ የመንግስት ሃሳብ ብዙወችን ስጋት ላይ ጥሏቸዋል። በሶስቱም የመኖርያ ቤቶች ማለትም በ አርባ ስልሳ ፣በአስር ዘጠና እና በሃያ ሰማኒያ ፕሮግራሞች የተመዘገቡ ነዋሪወች ሁለት ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር እንደቆጠቡ ፤ይሁንና የእነዚህን ቤቶች ግንባታ ለማስጀመር መንግስት ተጨማሪ ሰባት ነጥብ አምስት ቢሊዮን ብር እንደመደበ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለ ማርያም ደሳለኝ ባለፈው ሃሙስ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ገልጸው ነበር። መንግስት ክፍያ የፈጸሙት በማህበር እንድደራጁ ለጀመረው ማግባባት እስካሁን ምላሽ ያገኘው ከ አንድ በመቶ ያህሉ ብቻ እንደሆነም ተገልጿል። በአርባ ስልሳ ቤቶች ፕሮግራም ሰማኒያ አንድ ሁለት መቶ ሃምሳ ሰባት ነዋሪወች መመዝገባቸው ይታወቃል። ዜጎች የመንግስትን ቃል አምነው ክፍያ ከፈጸሙ በኋላ መንግስት ሃሳቡንና አሰራሩን መቀየሩ ከህግ አኳያ ውል እንደማፍረስ ነው ያሉ አንድ የህግ ባለሙያ፤ ሁኔታው ከዚህም ባሻገር ፕሮግራሙ ሲጀመር፦ መንግስትን አምናችሁ እንደት ገንዘባችሁን ቀድማችሁ ትከፍላላችሁ እያሉ ሲመክሩ የነበሩ ዜጎችን ስጋት ተገቢነት ያመላከተ ነው ብለዋል።
ሙሉ ክፍያ የከፈሉ የአርባ ስልሳ መኖሪያ ቤት ተመዝጋቢወች ቤቱን ራሳቸው እንድሰሩ መንግስት ማግባባት ጀመረ።
Summarize the following news article into a concise headline.
በዛሬው እለት ሁለት ጨዋታወች በአድስ አበባ ስታድየም ይደረጋሉ። ሶስት ተከታታይ ጨዋታወች በማሸነፍ በድንቅ ግስጋሴ ላይ የሚገኘው መከላከያ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚያደርጉት ጨዋታ ዘጠኝ ላይ ይደረጋል። የሊጉ አምስት ጨዋታወች ነገ ሲቀጥሉ የሊጉ መሪ ደደቢት ወደ አርባምንጭ ተጉዞ አርባምንጭ ከተማን ይገጥማል። ፋሲል በደረጃ ሰንጠረዡ ከመሪወቹ በጥቂት ነጥቦች አንሶ ሲቀመጥ አአ ከተማ በተከታታይ አራት ጨዋታወች ተሸንፎ ወራጅ ቀጠናው ውስጥ ይገኛል። ጅማ ላይ ጅማ አባ ቡና ከ ሲዳማ ቡና እንድሁም ሃዋሳ ላይ ሃዋሳ ከተማ ከ ወላይታ ድቻ የሚያደርጓቸው ጨዋታወች ነገ ዘጠኝ ላይ የሚደረጉ ናቸው። ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ድሬዳዋ ከተማ የሚያደርጉት ጨዋታ ደግሞ ነገ ስላሳ ላይ ይጀምራል። በተመሳሳይ ነጥብ በግብ ልዩነት ተበልጦ ሁለትኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው አዳማ ከተማ የመጨረሻ ደረጃ ላይ የሚገኘው ኢትዮ ኤሌክትሪክን አድስ አበባ ስታድየም ላይ በዘጠኝ ይጫወታል። አርብ በሚደረገው ብቸኛ ጨዋታ ወልድያ መልካ ቆሌ ላይ በሚያደርገው የመጨረሻ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡናን ያስተናግዳል። ስላሳ ላይ አድስ አበባ ከተማ ከ ፋሲል ከተማ ይፋለማሉ። ወልድያ ከዚህ በኋላ በሊጉ የሚያደርጋቸው የሜዳ ጨዋታወችን በአድሱ የሸኽ መሃመድ ሁሴን አላሙድ ስታድየም እንደሚያደርግ ይጠበቃል።
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዘጠኝኛ ሳምንት ዛሬ በሚደረጉ ጨዋታወች ይጀምራል
Generate a news headline for the following article.
ሃምሌ ሰላሳ ቀን አመተ ምህረት ኢሳት ዜና ኮሚሽኑ ባለፉት አመታት ቢሊዮን ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የተዘረፈ መሬት ማስመለሱን ገልጿል። ኮሚሽኑ ሙስናን ለመዋጋት ጥረት ቢደረገም ሙስና አሁንም በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን አስታውቋል። የመኖሪያና የንግድ ቤቶችንና መኪኖችን ማስመለሱንም ገልጿል። ሽ የመንግስት ባለስልጣናት ሃብታቸውን ማስመዝገባቸውን ኮሚሽኑ ቢገልጽም መቸ ይፋ እንደሚያደርግ ወይም እስካሁን ይፋ ለማድረግ ለምን እንዳልቻለ የገለጸው ነገር የለም። ከሙስና ጋር በተያያዘ ቢሊዮን ብር የሚያወጣ መሬት መዘረፉ በመንግስት ደረጃ ከተገለጸ መንግስት ያልገለጸው እጅግ ከፍተኛ የሆነ የመሬት ሃብት በሙስና መዘረፉን መገመት ይቻላል የሚለው ዘጋቢያችን ዜናው በአገራችን ያለውን ሙስና የዜጎችን ከመሬታቸው መፈናቀልና በአገሪቱ ስር የሰደደውን የቤት ችግር መንስኤ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው ሲል አስተያየቱን አስፍሯል።
ጸረ ሙስና ኮሚሽን ከ ቢሊዮን ብር በላይ ዋጋ የሚያወጣ መሬት ማስመለሱን ገለጸ
Write a brief headline summarizing the article below.
በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ የ አብዮታዊ ደሞክራሲ ስልጠና ወስደው የውሎ አበል ያልተከፈላቸው የመጀመሪያ አመትና ነባር ሶስተኛ ዙር ሰልጣኞች የውሎ አበላችን ይሰጠን በሚል ሰላማዊ ሰልፍ በመውጣታቸው በትናንትናው እለት በፌደራል ፖሊስ መደብደባቸውን ተማሪወቹ ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጹ። ስልጠናውን አርብ መስከረም ስላሳ ሁለት ሽህ ሰባት አመተ ምህረት የጨረሱ ሲሆን መጀመሪያ ላይ እንደሚከፈላቸው ቃል ተገብቶላቸው የነበረው የውሎ አበል አይከፈላችሁም በመባላቸው በትናንትናው እለት ሰላማዊ ሰልፍ ወጥተዋል። የደኢህደን ሃያ ሁለት አመት ምስረታን ተከትሎ በሃዋሳ በርከት ያለ ፌደራል ፖሊስ እንደነበርና ተማሪወቹ አበላቸው እንድከፈላቸው በጠየቁበት ወቅት ከተማው ውስጥ ፌደራል ሞልቷል። አንከፍልም የሚሉት ዝም ብለው ነው ማለታቸው ተማሪወቹ ሰላማዊ ሰልፍ እንድወጡ ገፋፍቷል ተብሏል። የፌደራል ፖሊስ ሴት ተማሪወች ከግቢው እንዳይወጡ የከለከለ ሲሆን ወንድ ተማሪወች ከግቢው እንድወጡ ከተደረጉ በኋላ መደብደባቸውንና መታሰራቸውን ተማሪወቹ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል። ተማሪወቹ አበሉ አይከፈላችሁም ቢባሉም አሰልጣኞቻቸው ገንዘቡ መጥቷል። ሰላማዊ ሰልፉን አደራጅታችኋል የተባሉ በርከት ያሉ ተማሪወች መታሰራቸውንም ታውቋል። እናስደበደባችኋለን እያሉ ያስፈራሯቸው እንደነበር ታውቋል።
ሰልጣኝ ተማሪወች በፌደራል መደብደባቸው ታወቀ ተቃውሞ አስነስተዋል የተባሉት ተማሪወች ታስረዋል
Write a brief headline summarizing the article below.
ክለቡ ከአሰልጣኝ ምርጫ ጋር ያለውን አሰራር ሊያጤን ይገባል የሚሉ አሉ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ በማንሳት በቀዳሚነት የሚጠቀሰው አንጋፋው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከቅርብ አመታት ወድህ ከዋንጫም ሆነ ከሁነኛ አሰልጣኝ ተራርቋል። በውድድር አመቱ መጀመርያ ክለቡን በዋና አሰልጣኝነት ለመያዝ የተስማሙት የስልሳ ሁለት አመቱ ሰርቢያዊ ዝላትኮ ክራምፓቲች ከወራት ቆይታ በኋላ ምንም እንኳ ይህ ዘገባ እስከ ተጠናቀረበት ድረስ ክለቡ አሰልጣኙን በሚመለከት በይፋ የገለጸው ነገር ባይኖርም ከሃላፊነታቸው መሰናበታቸው እየተነገረ ነው። የቅዱስ ጊዮርጊስን ሃላፊነት ከተረከቡ በኋላ በስራ ላይ ካሳለፉበት ጊዜ ይልቅ ምክንያት በመደርደር አገራቸውን ጨምሮ ወደ ተለያዩ አገሮች ተደጋጋሚ በረራወችን አድርገዋል በሚል፣ በሁኔታው ደስተኛ ካልነበሩ የክለቡ የቦርድ አመራሮች ጋር ተወያይተው ስራቸውን እንድቀጥሉ ቢደረግም፣ ከድርጊታቸው ግን ሊቆጠቡ አለመቻላቸው ሲነገር ነበር። አሰልጣኙ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት በነበራቸው በጥቂት ወራት የስራ ቆይታቸው፣ እንደ ዋና አሰልጣኝነታቸው ተጨዋቾችን በማስተባበር ለአንድ አላማ ከማሰለፍ ይልቅ፣ በቡድኑ ውስጥ መከፋፈል እንድፈጠር ይሰሩ እንደነበር እነዚሁ አስተያየት ሰጭወች ይናገራሉ። በአፍሪካ የተለያዩ ክለቦችን በማሰልጠን ትልቅ ልምድ እንዳላቸው ሲነገርላቸው የነበሩት ሰርቢያዊ አሰልጣኝ ክራምፓቲች፣ በቅዱስ ጊዮርጊስ ክለብ ከጥቂት ወራት የአሰልጣኝነት እድሜ በኋላ ስንብት የገጠማቸው ብቸኛው አሰልጣኝ ስለመሆናቸው ጭምር የሚናገሩ አልጠፉም። ጥያቄውን እንደሚያነሱት አስተያየት ሰጭወች ከሆነ፣ ሰርቢያዊ አሰልጣኝ ባለፉት አመታት በተለይም በተለያዩ የአፍሪካ ክለቦች በሰሩባቸው አመታት ውስጥ በየክለቦቹ ብዙም የመቆየት ልምድ የላቸውም። ሰርቢያዊ አሰልጣኝና ረዳቶቻቸው በእዚያኑ እለት ከክለቡ የቦርድ አመራሮች ጋር ሰአታት የፈጀ ውይይት ማድረጋቸው፣ የውይይቱ ማጠቃለያም አሰልጣኙ ክለቡን ባላቸው ሃላፊነት ይዘው አሁን ባለው ሁኔታ የሚቀጥሉ ከሆነ፣ በቡድኑ ቀጣይ ጉዞ ላይ ሊኖር የሚችለውን ተግዳሮት ከግምት በማስገባት አሰልጣኙ እንድሰናበቱ መግባባት ላይ ከደረሱ በኋላ፣ ውላቸው እንድቋረጥ ስለመደረጉ ጭምር ምንጮች ለሪፖርተር ተናግረዋል። እንደ አስተያየት ሰጭወቹ ከሆነ የሰርቢያዊ አሰልጣኝና በአሰልጣኝነት የነበራቸው ታሪክ ይህን ከመሰለ፣ ከአሰልጣኞች ቅጥር ጀምሮ ጠንካራ የአሰራር ልምድና ተሞክሮ እንዳለው የሚነገርለት አንጋፋው ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ አሁንም የምርጫ ስርአቱን በሚገባ ሊያጤን እንደሚገባ ይመክራሉ። በክለቡ ውጤትና አካሄድ ደስተኛ ያልሆነው የክለቡ አመራር ባለፈው ቅዳሜ ሃዳር ሃያ አምስት ቀን ሁለት ሽህ አመተ ምህረት አሰልጣኙን ከእነ ረዳቶቻቸው ጭምር ውድድሩ ከሚደረግበት ከሃዋሳ ወደ አድስ አበባ እንድመለሱ ማድረጉ ይታወቃል። በዚህ ጉዳይ በክለቡ በኩል ያለውን አስተያየት ለማካተት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።
የሰርቢያዊው የቅዱስ ጊዮርጊስ ዋና አሰልጣኝ ስንብት
Summarize the following news article into a concise headline.
አድስ አበባ፣ ታህሳስ ፣ ሁለት ሽህ ኤፍ ቢ ሲ በአፍሪካ እስካሁን ከዘጠኝ ነጥብ አምስት ሚሊየን በላይ ሰወች በኮቪድ መያዛቸው ተገለጸ። ደቡብ አፍሪካ ከሶስት ሚሊየን አራት መቶ ሽህ በላይ ሰወች በኮሮና በመያዝ በቀዳሚነት ስትነሳ ፥ በአገሪቱ ከዘጠና ሽህ በላይ ሰወች ለህልፈት ተዳርገዋል። ከሃምሳ አምስት የአፍሪካ ሃገራት በኮቪድ የተያዙ ሰወች ከዘጠኝ ሚሊየን አምስት መቶ አምስት ሽህ በላይ ሰወች ሲደርሱ፥ በአህጉሪቱ ከአንድ መቶ ሰማኒያ አምስት ሚሊየን አምስት መቶ ሁለት ሽህ በላይ ለሆኑ ሰወች ክትባት መሰጠቱም ነው የተገለጸው። በአህጉሪቱ በቫይረሱ ለህልፈት የተዳረጉ ሰወች ቁጥርም ከሁለት መቶ ሃያ ሰባት ሽህ በልጧል። በአንፃሩ ከስምንት ሚሊየን አምስት መቶ ስምንት ሽህ በላይ ሰወች ከቫይረሱ ማገገማቸው ተነስቷል። ከደቡብ አፍሪካ በመቀጠል ሞሮኮ፣ ቱኒዚያ፣ ኢትዮጵያ፣ ሊቢያ፣ ግብጽ እና ኬኒያ ከአህጉሪቱ ቫይረሱ የጸናባቸው አገራት እንደሆኑም ነው የተገለጸው። አካባቢወን ይጠብቁ ወደ ግንባር ይዝመቱ መከላከያን ይደግፉ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃወችን ለማግኘት፡ ድረ ገጽ፦ ፌስቡክ፡ ዩትዩብ፦ ቴሌግራም፦ ትዊተር፦ በመወዳጀት ይከታተሉን። ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን።
በአፍሪካ እስካሁን ከዘጠኝ ነጥብ አምስት ሚሊየን በላይ ሰወች በኮቪድ ተይዘዋል